የኢትዮጵያዊነት ሸክምና የፋኖነት ተስፋውስ!
ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስት፣
ፀረ- ኢትዮጵያዊነት፣
ፀረ-አማራነት --- ምንጩ ውጭ ነዉ ።
አሁን ግን ችግሩ ራሳችን ሆነናል።
===≠====≠=====
ዘሩን የዘሩት የውጭ ቅኝ ገዥዎች ሱሆኑ መሣሪያቸው ብዙ ነው። ስልታቸው ከፋፍሎ ማጋጨት ነው።
ሠራተኞቹ ከተረፈ ናዚ የጸሎት ቤት ፍልፍሎች እና የሽብር መቀፍቀፊያው ዉሀብያ ጽንፈኞች፣ ከአምላክ የለሽ ሥዝም(ሴኩላር ነን ባይ አምላክ-የለሽ) ፖለቲካዊ ርእዮተ-ዓለማትን ያጠቃልላል።
እነዚህ ሁሉ የአገራችን ነባር በሰብአዊ ክብርና በፍቅረ እግዚአብሔር ላይ ተመሥርቶ ሺዎችን ዘመናት መሻገር የቻለ፣ ነፃነትን በመከላከል ለሌላው ተገዥ አህጉራትና አገራት ብቸኛ የሰው ልጅ እኩልነትና ክብር በመመስከር ብርሃን የሆነው ማንነታችን ጠላት አፈራልን።
እንዚህ የውጭ ጠላቶች የአገር ውስጥ ቦርቧሪና በምሁርነት ስም አእምሮአቸውን ታጥበው ከሰብአዊነት የወጡ ዘረኛ ደንቆሮዎችን "ምሁር" እያስባሉ ካንሠር ተከሉብን።
አረቤቹ ከጀበሃ እስከ ጃራ እባ ገዳና ዋቆ ጉቱ፣ የዛሬዎቸ ዑስታዞችና ጂሃዲስቶችን ለቀቀቁብን። ምእራባውያኑ ክምር ክስ ልጆች ጀምሮ የቫቲካን ሰርሳሪና ታንክ ባራኪዎችን፣ የናዚ ፓስተሮችን የዘር ማጥፋት ክርስትና እና የባሮ ቱምሳ ኤነግ ወላጁን ፕሮቴስታንት ወደራጅተው ለቀቁብን፣ ጣልያኖችና ሎሎዥ ምእራባውያን በክህደት ተወልዶና አርጅቶ በመሞቻውም ደም የሚያፈስሰውን ሕወሃትና ሻዕብያን አስታቀፉን።
እነዚህ ሁሉ በአድነት የሙስማሙት ነባርነትን ማጥፋትና ላኪዎቻቸው በነገሯቸው፣ ነገር ግን መጨርሻው ምን ሊሆን እንደሚችል የማያውቁትን አዱስነት መናፍቅ ላይ አንድ አይነት ናቸው። ቡጣሉ የሚያጣላቸው
፩) ሥልጣን፣
፪) ላኪዎቻቸውን በየፉናቸው በማስደሰት በሙያደርጉት ውድድር
፫) የላኪዎቻቸው ፍላጎትን ግጭት በመከተል፣
፬) ከሁሉ የሚለየውና ሌሎቹን ተጠቅሞ በኋላ ላይ ሊያጠፋቸው ተዘጋጅቶ የሚተባበረው ጽንፈኛው ጁሃዱስት ብቻ ነው።
ይህን ሁሉ ያናገረኝ የዚህ ሰውዬ ንግግር ነው::
እንደዚህ ይላል:- " አታነቡም እንጂ ብታነብቡ. እዚህ ፉንፊኔ ው.ስጥ የሚገኙ ፹በ፻ (80%) የምአቢያተ ክርስቲያናትን የተሠሩት ግሪኮች ናቸው። ስህደታቸው ውስጥ እንኳ የግሪክ ቋንቋ አለ። ይህ ምንድነው ስትሏቸው ግዕዝ ነው ይላሉ፣ ግዕዝ ምንድነው? ስትሏቸው:- የሞተ ቋንቋ አለ ይሉሃል። ሐሰት ነው። ግዕዝ የትግሬ ቋንቋ ነው። ከ፪፻ ዐመት በፊት ይነገር የነበረው የኦሮሞ አፍና ዛሬ የሚነገረው ይለያያል።" ይላል ይህ ግለሰብ የነብዩ ሙሴን መጽሐፍ የተቀበለ ሰው የእኔን ለኦሮሞ የምፈጥረውን የእምነት ትርክት ለምን ይቃወማል እያለ በድፍረት እየተጣ አዲስ እምነት ሊፈጥርልን የሚሞክር ደፋር ነው። በዚህ ጥረቱም "ዳያና" የሚል አዲስ የኦሮሞ ሃይማኖት መፍጠሪያ መጽሐፍ ከጓደኞቹ ጋር አዘጋጅቶ በኅቡዕ ሲያሰራጭ ወደ ፭ ዓመታት አልፈዋል።
ይህን ሰው እንዳው ለነገሩ አነሳሁት እንጂ ከአስመሮም ለገሰና ተስፋዬ ገብረ አብ፣ ከዋቆ ጉቱ እስከ ጁነዲን ሳዶና አብይ፣ ከጃራ እባ ገዳ እስከ አህመድን ጀበልእና ሌሎች የኦሮሞ ታጣቂውዎች መሪዎች፣ ከግርማሜ ንዋይና ዋለልኝ መኮንን እስከ #ስብሃት ነጋ፣ ከአብደላ እንድሪስ እስከ ኢስይያስ አፈወርቂ የተዘረጋው ፕሮጄክት፣ ተጠቃሎ --- #ጸረ-ኢትዮጵያዊነት ላይ የተመሠረተ ነው። ፀርነቱ የነፃነት ፋናን የማጥፋት የእነ ሄንሪ ክሲንጀር እና ሮማኖ ፕሮስችካ፣ ከሂትለርና ሞሶሎኒ ልጆች ቂም መወጫነት ተመልምለው በባንዳነትና በጽንፈኛ እምነት የቆሙ ናቸው። የተለያየ መነሻና ግብ ቡኖራቸውም ሁሉም በጋራ ዒላማ ያደረጉት ለነፃነት ምሳሌ የሆነውን ነባር ማንነታችንን ነው።
ይህን የምንረዳ ኢትዮጵያያን #ፋኖነትን (https://ethiopiaorthodoxchristian.blogspot.com/2026/01/blog-post_60.html ) #ለአማራ ብቻ #ሸክም አድርጎ መቀመጥ ሳይሆን ሁላችንም በተቀደሰ የሰብአዊነት፣ የፍትህ የእውነትን የሁሉም የአገር ልጆች የአገር ባለቤትነት ማረጋገጥ መፏነን ለሰላም፣ ለአንድነት፣ ለነጻነት፣ ለህብረት፣ ለፍቅረ-ሰብእ ያለን መንገድ ነው።
ሌላውማ ተላላኪነቱን እንጂ መድኅንነቱን ሊያረጋግጥልን አልቻለም። ቤተ መንግሥት ውስጥ እንኳ ሆኖ ከፋፍሎ ይፈጀናል፣ ያፋጀናል፣ ይሸጠናል፣ አገር ዐልባ ያደርገናል።
ትግል ላይ ያላችሁ ከግልብጠባብ የሥልጣን ፍተወት፣ ከጎጥ ዕሳቤ፣ ከጠላት ምክር ተመጋቢነት ውጡና ህሊናቸውን የጠበቁ፣ ለሰ ክብርና ለሕዝብ አንድነት፣ ለፍትህና ለእውነት የቆሙትን ሁሉ ከሕወሃትና ኦነጋዊ የአእምሮ ጨለማ እየመነተፋችሁ ከጎናችሁ አሰልፉ።
አስተያየቶች
አስተያየት ይለጥፉ