#ለሀገራዊ #ምክክር #ኮሚሽን ጉባኤ ተሳታፊዎች ጥያቄ፦ ከሰው ሕይወት የሚበልጥባችሁ ምን አጀንዳ አገኛችሁ? ስለ እነዙህ እልቂት እየተካሄደባቸው ስለሚግኙ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች መፍትሔ ሳትሰጡና መንግሥትን እንዲያስቆም ሳትጥይቁ በደም ላይ እንዴት ጉባኤ ተቀመጣችሁ? ምን ዓይነት መፍትሔ ብትሰጡ ዛሬ ካልሆነ ነገም ሞት ይቀጥላል።
#ለትግራይና #ለኦሮሞ የብሔርሰብ ማንነት ፖለቲካ ጣዖት ሰለባ ለሆኑ ደጋፊዎቻቸው ትድረስልኝ ሕምሌ 12 ቀን 2018 ከፋንታሁን ዋቄ ============================================= የኢትዮጵያ ሕዝብ የመከራ በር መክፈቻ ቁልፍ ያለው በሕወሃታዊ እና ኦነጋዊ አስተሳሰብ በተለከፉ የትግራይና የኦሮሞ ልሂቃን እጅ ነው። ሕዝብን ከመከራ ለመገላገል፦ የመከራ ቁልፍ ያዦችን አስተሳሰብ አንቅሮ መትፋት፤ አደረጃጀቶቻቸውን ማፍረስ/አለመሳተፍ፤ ወጣትና ታጣቂ የማንቀሳቀስ አቅሞቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማክሽፍና ከሕዝብ መነጠል፤ በትግራዋይነትና በኦሮሙማ የማንነት መርዛማ ትርክቶችና ፖለቲካዊ አካሄዶች ላይ ሙሉ በሙሉ ማመጽና ሰው ብቻ መሆን፤ የትግራይ እናቶች ምህላ፣ ዕንባና ጾም ቅድመ እግዚአብሔር ደርሶ እንደ ራሄል ዕንባ ምህረት እንዲያወርድ ከሕወሃት የዘረኝነት፣ የጥላቻ አስተሳሰብ ልብን ማንጻት፤ ዘረኞች የፈጠሩትን የቋንቋ፣ የክልል፣ የወረዳ ድምበሮች እና አስተዳደሮች ማፈራርስ፣ ከፋፋይና መራዥ ትርክቶችን መቃወምና የጋራ ትርክት እና ጠቃሚ ትርክቶች ላይ ማተኮር፣ ከፋፋይና አግላይ አደረጋጅቶችና የታታቂዎችን አሰላለፍ ማሟማትና ወደ አንድ የሕዝብ ክንድነት ማሰባሰብ፣ ክፋፋይና አግላይ የኢኮኖሚ መዋቅሮች፣ ይወረዳ፣ የአውራጃ ዋና ከትሞችን ብዘኃ ቁንቋና ባህል በተቀላቀልባቸው ቦታዎች ላይ መመሥረት፣ አንድ ጥንካራ የምግባቢያ ቋንቋ ማስተማር ================================================ ይህች መራራ መልእክት ሕወሃት ለተባል የዘር ፖለቲካ ጣዖት ዋጋ ሲከፍልና ለኢላውንም ሲያስከፍል ለኖር፣ ለሚኖር የአዲሱ "ትጋራዋይነት" የጣዖት እምነት ለተንበረከከ የትግራይ ወጣት፣ ልሂቅና ባለማወቅ በጭ...