የመንግሥት 10 ዋና ተግባር እና ቀዳሚ ኃላፊነት 1) የዜጎችን ደኅንነት ማረጋገጥ፣ 2) ከሁለገብ ሥጋት መከላል፣ 3) የማንኛዉም ዜጋ አካልና ነፍስ፣ ሞራልና ህሊና እንዳይቆስል መከላከል፤ 4) የታወቁ መሠረታውያን መብቶችን መጠበቅና ማስጠበቅ፣ የ 5) ተረጋጋ የዜጎችና ማኅበራዊ መስተጋብሮቻቸው በታውቁና ተገማች፣ ተአማኒ የሕግና የፍት ሥርዓት ማረጋገጥ፣ 6) የምጣኔ ሀብት እደገት፣ የማኅበራዊ ልማት፣ ትምህርትና ጤና ወዘተ በሚፈለገው ፍጥነት፣ ስፋት፣ ነጻነት እንዲሄድ መሥመር ማሳየት እና --- ለሚፈጽሙት ዜጎች እድል ማመቻቸት --- የግልና የወል ጥረቶችን መደግፈና መጠበቅ 7) ከውጭ ጠላት መከላከል 8) የዓለም አቅፍ ግኑኝነቶችንና ጂኦ ፖለቲካዊ ፍላጎቶችን በጠበበ ጠቃሚ ማድረግ 9) ሕግ ማስከበር 10) ብዝኃነትን ማመጋገብና ጠቅላይ፣ አናባቢ የጋራ ትርክትና እሤቶችን ማጠናከር፣ አፍራሾቹን መከላከል ለምን እነዚህ 10ሩ አስፈላጊ ሆኑ? ምክንያቱም ያለ አተቃላይ የዜጎችና የማኅበራዊ መስተጋብሮቻቸው ድኅንነት፡ 1) ሰዎች መሥራት፣ መማር፣ ቤተ ሰብ መመሥረትና ማስተዳደር አይችሉም 2) ነጋዴዎችና አራሾች፣ ተመራማሪዎችና የፈጠራ ሰዎች ውጤት ተስፋ አድርገው መዋዕለ ንዋያቸውን፣ ጉልበታቸውንና ዕውቀታቸውን አያፈሱም፣ ቢያፈስሱም መተግበርና መፈጸም አይችሉም፤ 3) ማኅበረሰቦች እርስብርሳቸው አይተማመኑም፣ የጋራ ግብና ርእይ ላይ አይተባበሩም፣ ለውስጥ ቀውስና ለውጭ ወረራ የተጋለጡ ይሆናሉ 4) መንግሥታዊና ማኅበራዊ ተቋማት ኃላፊነታቸውን ለመወጣት የሚያስችላቸው አፈጻጸም ማረጋገጥ አይችሉም፤ ...
#አማራን #ተሸናፊ - #ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን #ጠፊ ለማድረግ #ሞዐ ተዋህዶን ግበረ ኃይል እንደ #ጦስ #ዶሮ ያቀረበው #የፋኖ #የውስጥ #ጠላት ይጋለጥ!! ማነው? ለምን ዓላማ? እያልን እጠይቅና መልሱን እናግኝ። እንደ ቦይ ውሃ ወዳፈሰሱን አንፍሰስ!!! በሽታውን ያልተናገረ መድኅኒት አያገኝም። እውነቱን መረዳት የምትፈለጉና የዩቲዩብ ቅንጨብጫቢ የሤራ ፕሮፓጋንዳ ግራ ያጋባችሁ ታግሣችሁ አንብቡት። ================== #ፋኖነትን #ከሽፍትነት እና ከጠላት ተላላኪነት አጥርቶ የማውጣት ተጋድሎ ከፊታችን ቆሟል! ማስመስልና ብልጣብልጥነት፣ ቁማርና ሤራ ከፋኖነት እሴቶች ሁሉ ተቃራኒ ነው። በቀላሉ የፋኖን ስሙን ሳይሆን ግብሩን አይቶ ሽፍታውን፣ ሠርጎ ገቡን፣ ሌባውን፣ ተላላኪውን፣ ባንዳውን መለየት ይቻላል። ፋኖ ያልሆኑ የስም ፋኖዎች መለያ ተግባሮች፦ 👉ሐሰተኝነት፣ 👉ሤረኝነት፣ 👉ማጋጨት፣ 👉 ከአማራ እና ከአገር የህልውና ጠላቶ ጋር መጣመር፣ 👉 ንጹሕ ደም በርሸና ማፈሰስ፣ 👉 በወገን ሞት መካከል ሀብት ማግበስበስ፣ 👉 ጎጠኝነትና የአንድነት እንቅፋትነት፣ 👉 ፈሪነት፣ 👉 የባዕዳን ተመካሪነት፣ 👉 ፍረጃናና የሐስት ክሶች መፍጠር፣ 👉 እጅ መስጠት፣ 👉 በሌሎች ታጋዮች ላይ አደጋ መጣል፣ 👉 ጀግኖችን መግደል፣ 👉 እሰከ ውጭ አገራት ድረስ በሐሰት መረጃ ወገንን ማሳሳት፣ 👉 ገንዝብና ሎጂስቲክ በፍትሓዊነት እንዳይዳረስ ማድርግ --- የመሳሰሉትን የሚያደርግ ግለሰብ፣ ቡድንና አደረጃጀት ሁሉ ፋኖ አይደለም፣ የፋኖም ወገን አይደለም። --- ሌላ ነገር ነውና #ሠራዊቱ ይጠንቀቅበት!!! #ፋኖ ራሱን በራሱ እንዲያጥፋ --- ሰይጣን አዲስ መላ መቷል። የፋኖ ሠራዊት ሞቱ፦ 👉 ከክርስቶስ ሞት...