ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

ልጥፎች

ለፋኖ ሠራዊት፣ ለፋኖ መሪዎችና ለኦርቶድክሳውያን በሙሉ:- ከጸረ-ኦርቶዶክሳዊነት ሕዋስ ራሳችሁን ስለመጠበቅ

ለፋኖ ሠራዊት፣ ለፋኖ መሪዎችና ለኦርቶድክሳውያን በሙሉ መግቢያ  “እናንተ የምድር ጨው ናችሁ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም። (ማቴዎስ 5:13) እንዲል ተጋድሎአችን እንደ አሕዛብ ለሥልጣን፣ ለድሎት፣ ሌላውን አሳፍሮና አሳንሶ አሁን ባልፉት 50 ዓመታት እንደታዪት ዘረኛና አምላክ-የልሽ ገዥዎች  በሌሎች ላይ ከፍ ከፍ ለማለት ሳይሆን ለነፍስም የሚተቅም፣ እግዚአብሔርን የሚያስደስት፣ ለትውልድ ሰላምና አንድነት በር የሚከፍት፣ ፍትሕ እውነትና ሰብአዊ ክብር የሚመለስበት የተቀደሰ ተጋድሎ ነው።  ይህ ተጋድሎ በአጭር ስሙ ፋኖነት ነው። ፋኖነት ስለ ክብረ-ስብእ፣ ስለ እውነት፣ ስለ ፍትሕ፣ ስለ ትውልድ የሚደረግ የተቀደሰ መስፈንጠር ነው።  ፋኖነት ከባእድ ወርሰው፣ ነባርነትን በጠላትነት ፈርጀው፣ አምላካቸውን ክደው፣ ንዑስ-ማንነትን ከሰባዊነትና ከሃይማኖት በላይ በጣዖት ደረጃ ከፍ አድርገው ላልፉት 50 ዘመናት ደም ሲያፈሱ አገር ሲያፈርሱ ከኖሩትና እየኖሩ ከሚገኙት የአገርና የሕዝብ መከራው ፈላፍይ ድርጅቶችና አስተሳሰቦች እጅጉኑ የራቀ ነው።    ይሁንና በፋኖነት ውስጥ የእንዚህ የአግር መከራ በር ከፋቾች እሳቤ ብልጭ ድርግም ሲል ቆይቶ አሁን ላይ ሞዐ ተዋህዶ ንቅናቄ እንደ መለኪያ ሆኖባቸው እየተጋለጡ ነው።  መታወቅ ያለብት፦ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ክርስትናን የሚያሳድድ ተጋድሎ እግዚአብሔርን ስለሚያሳድድ ጌታችን ለአሳዳጁ ሳዖል፣ ጨለማው ሲወግደለትና በትክክል ማሰብ ሲጀምር፣ ለመንፈስ ቅዱስ ማኅደርነት ሲምች ምርጥ እቃና  በጸጋ የዓለም ብርሃን  ለተሰኘው ቅዱስ ጳውሎስ   ‘“ሳውል ሳውል፥ ስለ ምን ታሳድደኛለህ?”...

በኦርቶዶክሳውያ የዘር ማጥፋት ሂድት የሚመራው የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሸላሚው አብይ አህመድ ለመሆኑ ሊቀርቡ የሚችሉ 12 ማሳያዎች ፦

በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ሂድት የሚመራው የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሸላሚው ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ አሊ ለመሆኑ በማስርጃነት ሊቀርቡ የሚችሉ 12 ማሳያዎች ፦ 1) የአብይ መንግሥት  ባለፉት 8 ዓመታት በተካሄደው መፈናቀልን የጅምላ ፍጅት፣ የሀብትና መሬት መነጠቅ፣ ከቤትና ንብረት ማፈናቀል ሂድት   መከላከልና ማስቆም ባላመቻላቸው ወይንም አቅድውና ፈቅደው ያልቻሉ የቀበሌ፣ የወረዳ፣ የዞን፣ የክልል እና የፌደራል የመንግሥት መዋቅር የጸጥታ፣ የደኅንነት፣ የመከላከያ፣ የአስተዳደር ባለሥልጣናትን ከሥልጣን አንሰተውና ከስሰው አያውቁም፤ እንዳዉም አስጠቂና አጥቂ ባለሥልጣናት በሥልጣናቸው ሲያጸኑና ለአንዳዶቹ የበለጠ ሹመት ሲሰጡ ታይተዋል፤ 2) የአብይ መንግሥት  ባለፉት 8 ዓመታት በተካሄደው መፈናቀልን የጅምላ ፍጅት፣ የሀብትና መሬት መነጠቅ፣ ከቤትና ንብረት ማፈናቀል የደረሰባቸውን ዜጎች አንድም ግዜ ሂደቱን የሚገታ አጀንዳ ለፓርላማ አቅርቦ በማስወስን   አዋጅና የተግባር    እርምጃ አልወሰደም፤ 3) የአብይ መንግሥት  በወያኔና ኦነግ ጥምረት ተደንግጎ ዚጎችን በመከፋፈልና በማፋጅት፣ ከልሎችን በማንነት የማደራጅት፣ ታሪክን በሐሰት ትርክት የመገልበጥና ኦርቶዶክስ ክርስቲና እና አሻራውን ዒላማ የማድርግ ሂድት ባእማጠናከር ባለፉት 8 ዓመታት አዳዲስ አጥፊ ትርክቶች በቻ ሳይሆን በተግባር የሐዝብ አሠፋፈር ጥምርታን በማንነት ለመቀይር ከገጠር እስከ ከተማ እርምጃ ውስዷል፤ 4) የአብይ መንግሥት  ባለፉት 8 ዓመታት  በገድማት በሚኖሩ መነኮሳት፣ በካህናት፣ በአብነት መምህራን፣ በአብነት ተማሪዎች ላይ የተፈጸሙ ግድያዎችና ፍልሰቶችን እውቅና በመንሳት ፍት...

የሕወሃት ሲኖዴስ የግዛት ጥያቄና ኢክርስቲያናዊነቱ

#የትግራይ #ክርስቲያን ሕዝብ ከሁለቱ #አጥፊዎቹ #ነጻ በማውጣት የተወሰደበትን #አገርን እና #ቤተ ክርስቲያኑን #ያስመልስ‼️ ✏️ "የትግራይ #ሲኖዶስ የፌዴሬሽን ምክር ቤትና የምርጫ ቦርድን ውሳኔ በጽኑ ተቃወመ" ይላል አዲስ አድማስ ጋዜጣ ለይ የወጣ ዘገባ። ራሱን #ቅዱስ ብሎ የሚጠራው #የሕወሃት ሲኖዶስ  " የኢትዮጵያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያስተላለፉት ውሳኔ #ለዘመናት #አብሮ #የኖረን #ሕዝብ የሚነጥልና #አንድነትን #የሚያፈርስ ነው" ነው ይላል።  ✏️ በዚህ አባባሉ "የሕዝብ #አንድነት" ማለት  በወያኔ ሕገ መንግሥት መሠረት የተፈጠሩ አዳዲስ የጎሣ ክልሎችን የሚመለከት ነው።  ✏️ #አንድነት ፈጽሞ በጥምቀት አንድ የሆነውን የሥላሴን ልጆች  በክርስቶስ ግንድነት ላይ መጣበቅ አይደለም።  ✏️ ስለዚህ ይህ ስብስብ #የሕወሃት እንጂ #የክርስቶስና የክርስትና አስተምህሮ፣ እምነትና ተስፋ ላይ የተመሠረተ  አይደለም። መንግሥተ ሰማያት ሳይሆን የሕወሃትን ታላቋን ትግራይ የሚማልል ነው።  የህወሃትን ታላቋን  የዘር ሪፐብሊክ በኢትዮጵያና በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መቃብር ላይ ለመመሥረት  ተልእኮ የተቀበለ ኢክርስቲያናዊ ካድሬ ነው። ✏️ የሕወሃትን ሲኖዶስ  ያስቆጣው የአገር በዘር ሕገመንግሥት መፍረስና የቤተ ክርስቲያን መዳከም፣ የጥምቀት ልጆች ተበታትኖ  #ለጽንፈኞች እና  ፣#ለአብይ #አህመድ ጭፍጨፋ መጋለጥ፣  እንዲሁም የትግራይ ክርስቲያን ወጣት ከክርስትና እፕእምሮ ታጥቦ  የህወሃት የጥፋት ሠራዊት መሆን አይደለም።   ✏️ የስብስቡ ጭንቀት የወያኔና የባእዳን ሤራ ውጤት የሆነውን የፕሪቶሪያ ስምምናትና የአብ...

እረኛው የእድር አባል ሚና መጫወቱን አቁሞ ሰማዕትነት ይለማመድ!!!‼️

እርኛው የእድር አባል ሚና መጫወቱን አቁሞ ሰማዕትነት ይለማመድ!!! ‼️ አባቶችን በከንቱ በማወዳድስና በማላሸቅ ሥራቸውን እንደሚገባ እንዳይሠሩ የምታደርጉ አድርባዮችና ምንደኞችም የሚጨፈጭፉ ክርስቲያን ደም በእጃችሁ አለ!! ‼️ 🕢 ግዜ የለንም 👉 እውነቱን ሰውን ከመፈራት ወጥተን በፍቅርና በፈሪሃ እግዚአብሔር ካለተጋፈጠነው መፍትሔ አናገኝም። የምናስተመረውን ሰማዕትነት በትንሹ መለማመድ ካልጀመርን ደማችንን እስከ ማፈሰስ ቀርቶ ድሎታችንና ምቾታችንን እንኳ መሰዋት አይሆንልንም። የዛሬው የቤተ ክህነታችን መግልጫ ሙታንን የሚገደል፣ ገዳይን ነጻ የሚያወጣ መገልጫ ነው!!! ‼️ #ዛፍ የሚቆረጥ፣ #ሣር #የሚታጨድ ፣ ግንብ የሚፈርስ ቢሆን "እየተነጋገርን ነው" ማለት ተርጉም አለው። ሰው 8 ዓመት ሙሉ እየተነገረ እርኛው ራሱን በድሎት ሸሽጎ "እየተነጋገርን ነው" ማለት ምንኛ መፀት በቻ ሳይሆን ---- ነው ‼️ 👉 ይህ እኮ ኢመርጀንሲ/የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚያሳውጅ እኮ ነው፤ #አብይ #አህመድ ሀርጌሣ ለተቃጠል የበርሃ የጉልት ገባያ ቦታ የሀዝን መግልጫ የሚልክና የእኛን እልቂት ለ8 ዓመታት ያስቀጠለ መሪ ጋር "እንነጋገራለን" ማለት ምንኛ ክፋትና የገዳይ ተባባሪ መሆን ነው? 👉 ይህ የሚካሄደው እኮ የታወቅ ዘር የማጥፋት ፕሮጄክት እኮ ነው። ክርስቲያን በጦርነት ያልቃል፣ በከተማ ቤቱ የፈርሳል፣ ንግዱ የከሥራል፣ በገጠር የግብርና መሬቱን ይነጠቃል፣ በሙያ ከመንግሥት ሥራና ኮንትራት ይገለላል፣ በመሠረተ ልማት ሆን ተብሎ ወደ ኋላ እንዲቀር የደረጋል፣ ለብሽታ እንዲጋለጥ የደረጋል፣ ወላድ ሴቶች እንዲመክኑ የደረጋል፣ ወጣት ሴቶች ለአረብ ግርድና በመንግሥት ፖሊሲ ወደ ውጭ የጫናሉ፣ በፖልቲካዊ አመቻችነት ክርስ...

የፖለቲካ ጠላት የተደረገውና የህልውና አደጋ የተጋረጠበት ኦርቶዶክሳዊነት እና የተከዳው ኢትዮጵያዊነት

የፖለቲካ ጠላት የተደረገውና የህልውና አደጋ የተጋረጠበት ኦርቶዶክሳዊነት እና የተከዳው ኢትዮጵያዊነት 24-10-2015 ዓ/ም ካምፓላ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ። የቤተክርስቲያን የሕልውና አደጋ የአግርም ነው!!!    ዛሬ አደጋው ከውጭ አይደለም።   በእርግጥ መርዛማው የኢትዮጵያዊነትና ኦርቶዶክሳዊነት ጠላት ፖለቲካ የሀሳብ ምንጩ ከውጭ ነው፤    ይህ ፖለቲካዊ አመለካከት የተጣባው ትውልድ ማንኛውንም ነባር ባህልና እምነቶች የማጥፋት ዝንባሌውን ከራሱ ያመነጨው እስኪመስለው የተጋተው ከውጭ ነው። በቅኝ ገዥዎችና ከባዕዳን ከ700 ዓመታት አስቀድሞ የተጀመረ ሂደት ነበር፥    የዛሬ 180 ዓመታት ገደማ አስቀድሞ ሸዋ አንኮበር ቤተመንግሥት የጀርመኑ ጆሃን ሀኒክራፍ ሉድዊግ በቤተክርስቲይን እና በነባሩ የኢትዮጵያ ስነ መንግሥት ላይ እሾኽ ተከለበት፥    ያ እሾኽ ከተተከለ ከ50 ዓመታት በኃላ የዛሬ 130 ዓመታት ገደማ በጣሊያን ተኮትኩቶ አገር በቀል ተከታይ አፈራ፤ ከናዚ ሶሻሊሰት ፓርቲ መሸነፍ በኋላ ከጀርመን ያመለጡትና ወለጋ የተጠጉት “የጀርመን ክርስትና” የተሰኘ ለዘረኝነት የሚስማማ ፕሮቴስታንቲዝም ያነገቡ ሰባኪያን    የዛሬ 72 ዓመት ገደማ ሥር እንዲሰድ በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤትና በቀ/ኃ/ሥ ዩኒቭረሲቲ መዋቅራዊ የትምህርት አቅም ተሰጠው፤   የዛሬ 60 ዓመታት አካባቢ የመጀመሪያው መርዛማ ፍሬ እሸቱ ታየ፥ በመንበረ ልዑል ቤተ መንግሥት ውስጥ መሪዎችን ሰውቶ የመጠፋፋት ባህልን አስተዋወቀ፥    የዛሬ 50 ዓመት ገደማ በአገራዊነትና ነባርነት ላይ የሚያምፀው ትውልድ እግዚአብሔር የለሽ የፖለቲካ ርእዮተ ዓለምን ታጥ...

ኦርቶዶክሳዊ ካህን ወይንም አባት እንዴት ይታወቃል?

ኦርቶዶክሳዊ ካህን ወይንም አባት እንዴት ይታወቃል? በአባትነት ስም የዘራፊዎች ኔትዎርክ የሚደግፉ ምእመናን ቆም በለው ማሰብ የጠበቅባቸእዋል። የጠበቅብናል። ከጭብጨባና ከእልልታ፣ ከሞንታርቦና ከሁካታ እንውጣ። ክህነት ለገቢ የሚገቡበት ሙያ አይደለም፣ ክህነት ክርስቶስን መስሎ የሰው ልጆችን ወደ እግዚአብሔር አብ እቅፍ የሚመሩበት፣ ከልጁ ከቃለ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ጋር በአባት ቀኝ እንዲቀመጥ ለማገልገል በራስ ላይ የሚጭኑት የሰማእትነት ሕይወት ነው። ክህነት የመንግሥተ ሰማያት መግቢያ መክፈቻ ቁልፍ ነው። ይህን መክፈቻ የሆድ መሣሪያ በማድረግ በሰው ፊት መንግሥተ እግዚአብሔርን መዝጋት የበደል ሁሉ በደል ይሆናል። (በስንክሳራችን ሰኔ 17 ቀን የሚነበበውን የአባ ለትጹን ታሪክ በማንበብ በክህነት ስም መቀለድ ምን እንደሚያስከትል መረዳት ይቻላል።0 አባት የሚባለው ቢያንሰ የሚከተለውን ካላሟላ ሊገሰጽ፣ በቆና ተዳኝቶ ከክህነት ጾታ ውጭ ሆኖ ሕዝባዊ ተንሳሒ መሆን አለበት፦ 1) ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ካህን የምትላቸው፦ 👉 ኦርቶዶክሳዊ ካህን በጋብቻ ውስጥ ንጽህ የጠበቀ 👉 ዝግተኛ 👉 ሱሰኛነትና ከጠጭነት የራቀ 👉 አመጽኛነትና ከመጣላት ፈጽሞ የራቀ ሰላማዊ 👉 ታማኝ፣ በሌብነትና በፍቅረ ንዋይ የማይታማ፣ በማጨብርበርና የማይከሰስ፣ 👉 በዘመደ አዝማድ ተክብቦ ሌላውን በማግልል በክርስቲያኖች መካከል ለመለያየት ምክንያት የማይሆን፣ 👉 በሚኖርበት ማኅበረሰብ በክፋት ስሙ የማይነሳ፣ (1 ጢሞ 3፣ ቲቶ 1) 2. የቤተ ሰብእና የትዳር መለኪያ፦ 👉 ቅስና በጋብቻ ወይንም በፍጹም ምንኩስና ውስጥ ብቻ የሚኖሩት የቅድስና ሕይወት በመሆኑ፦ 👉 ጋብቻ የሚፈጸመው ከእጅ መጫን አስቀድሞ ነው፣ የምንኩስና ...

የትኛው የህልውና አደጋ ተወግዶ ነው --- እነዚህ እጅ የሰጡት?

ነው ቀድሞዉኑ እጅ ያልነብራቸው የሆዳቸውና የዝናቸው እሥረኞች ነበሩ? ወይስ "ፋኖነት" በገንዘብ የሚሽጥና የሚገዛ መስሏቸው በዲያስፖራ ገንዘብ አንድነትን ሲያዳክሙ የነብሩ የባእዳን ትልእኮ ተሸካሚ ነበሩ? ወይስ የህልውና ትግሉ የሥልጣን አቋራጭ መስሏቸውና ተገዳዳሪ ሌላ ሥልጣን ጥመኛ ሲያጋጥማቸው አኩሩፈው? ወይስ ቀድሞዉኑ በብአዴን/ሕወሃት መዋቅር ውስጥ በነብሩ ጎዜ ወንጀል ሲፈጽሙ ቆይተው የማራን የህልውና ትግል ክፍትሕ ማምለጫ ለማደረግ አልመው? --- ለነግሩ --- 👉ለእህል ገለባ፣ 👉ለወተት አሬራ፣ 👉 ለጠላና አርቄ አምቡላ፣ 👉 ለሣት አመድ፣ 👉 ለምግብ እዳሪ፣ 👉 ለእጥበት እጣቢ እናዳለው ሁሉ --- #የማራነትና #የፋኖነት፣ የኦርቶዶክሳዊነትና የሰውነት፣ የኢትዮጵያዊነትና የአገራዊ በሔርተኝነትን --- ተንገዋላይ ገለባ ልንገራችሁ፦ 1) እጁን የሚሰጥ የሐስት ፋኖ 2) በውገኑ ደም ግባት የግል ሥልጣን ለመጭበጥ ከጠላት የሚውል ፋኖ ሳይሆን የፋኖ መሪ ለመሆን በፖሮፓጋንዳ ትግል ያመሰ፣ 3) ባንዳ ሚኒሺያና አድማ በታኝ 4) በሕዝብ ስቃይ ህብት ከውጭ እያሰባሰብ የከበር አማራ ነኝ ባይ የጠላትና የራሱ ፍተወስት አገልጋይ 5) ከነባር ሃይማኖቱና የስነ-ሕዝብ አስተሳሰብ የወጣ ጎጠኛ የሐሰት ፋኖ 6) የጎጥና የጎሣ ጳጳስ 7) አማራንና ክርስቲያኖችን ለማስፈጅት ከአፍጋኒስታን እስክ ኪሲማዮፕ እየዞር የሚሰለጥን አማራኛና ኦሮምኛ ተናጋሪ ከሀዲ እስላም 😎 የጥፋት መጅልስና ሲኖዶስ 9) ለሆዱ የተካን ምንደኛ ቄስ ----- ናቸው ለዚህ ጥሩ ማሳያዎች 👉 በሕዝባቸው እልቂትና ስደት ላይ በገንዘብና በሥልያን የሚደራደሩ እና እጅ የሰጡ፣ 👉 አሁንም ሆነ ወደፊት በፋኖ ውስጥ መሽገው "ህልውና" እንደ መፈክር እንጂ ...