ነው ቀድሞዉኑ እጅ ያልነብራቸው የሆዳቸውና የዝናቸው እሥረኞች ነበሩ?
ወይስ "ፋኖነት" በገንዘብ የሚሽጥና የሚገዛ መስሏቸው በዲያስፖራ ገንዘብ አንድነትን ሲያዳክሙ የነብሩ የባእዳን ትልእኮ ተሸካሚ ነበሩ?
ወይስ የህልውና ትግሉ የሥልጣን አቋራጭ መስሏቸውና ተገዳዳሪ ሌላ ሥልጣን ጥመኛ ሲያጋጥማቸው አኩሩፈው?
ወይስ ቀድሞዉኑ በብአዴን/ሕወሃት መዋቅር ውስጥ በነብሩ ጎዜ ወንጀል ሲፈጽሙ ቆይተው የማራን የህልውና ትግል ክፍትሕ ማምለጫ ለማደረግ አልመው?
--- ለነግሩ ---
👉ለእህል ገለባ፣
👉ለወተት አሬራ፣
👉 ለጠላና አርቄ አምቡላ፣
👉 ለሣት አመድ፣
👉 ለምግብ እዳሪ፣
👉 ለእጥበት እጣቢ እናዳለው ሁሉ
--- #የማራነትና #የፋኖነት፣ የኦርቶዶክሳዊነትና የሰውነት፣ የኢትዮጵያዊነትና የአገራዊ በሔርተኝነትን --- ተንገዋላይ ገለባ ልንገራችሁ፦
1) እጁን የሚሰጥ የሐስት ፋኖ
2) በውገኑ ደም ግባት የግል ሥልጣን ለመጭበጥ ከጠላት የሚውል ፋኖ ሳይሆን የፋኖ መሪ ለመሆን በፖሮፓጋንዳ ትግል ያመሰ፣
3) ባንዳ ሚኒሺያና አድማ በታኝ
4) በሕዝብ ስቃይ ህብት ከውጭ እያሰባሰብ የከበር አማራ ነኝ ባይ የጠላትና የራሱ ፍተወስት አገልጋይ
5) ከነባር ሃይማኖቱና የስነ-ሕዝብ አስተሳሰብ የወጣ ጎጠኛ የሐሰት ፋኖ
6) የጎጥና የጎሣ ጳጳስ
7) አማራንና ክርስቲያኖችን ለማስፈጅት ከአፍጋኒስታን እስክ ኪሲማዮፕ እየዞር የሚሰለጥን አማራኛና ኦሮምኛ ተናጋሪ ከሀዲ እስላም
😎 የጥፋት መጅልስና ሲኖዶስ
9) ለሆዱ የተካን ምንደኛ ቄስ ----- ናቸው
ለዚህ ጥሩ ማሳያዎች
👉 በሕዝባቸው እልቂትና ስደት ላይ በገንዘብና በሥልያን የሚደራደሩ እና እጅ የሰጡ፣
👉 አሁንም ሆነ ወደፊት በፋኖ ውስጥ መሽገው "ህልውና" እንደ መፈክር እንጂ እንደ ግብ ያልያዙ፣ ከወያኔና ኦነግ፣ ከብልጽግና፣ እንዲሁም የኢትዮጵያዊነትና ኦርቶዶክሳዊነት ጋር ቂም ያላቸው ባእዳን ጋር የሚሠሩ ፣
👉 ፋኖነት #እንዳያሸንፍ አቅጣጭ አስተው #በሽግግርና #እርቅ ወዘተ ስም የተከፈተውን የዘር ማጥፋትና አገር የመበተን የባዕዳን አጀንዳ የተሸክሙ ----
አእምሮህ የሚሠራ ኢትዮጵያዊ ሁሉ የጥፋቱ ብር ከፋቾች፦
_ አንፀፀትም
_ ንስሐ አንገባም
_ ስህተት አልሠራንም
_ በቸኛ የምፍትሔ እውቀት ምንጭ ነን
_ ፋኖነትን ከማሸነፍ ገትቶ በክልል ማስቀረት "ህልውናችን ነው" የሚል ምሁር
--- ተሰብስቦ ለቀጣይ የዘር ማጥፋትና አገር መበተን ሕጋዊ ሽፋን የሚሰጥ ሂድተ ለማስጀመር ከባእዳን ጠላቶቻችን ተልእኮ እንደተቀብሉ ወይንም በቀድሞ የ60ዎቹ አስተሳስብ ጨለማ ውስጥ የታሠሩ ቅኖች በሤረኞቹ እየተጎተቱ መሆኑ መገመት ያቻላል። እናም ---- ለማሸንፈ ብቻ መሥራት!
https://www.facebook.com/share/p/16fGLp3dmv/
ከጥር 27 ጀምሮ በተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ውጭ የተሾሞና በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘው የተለዩ አካላትን ወደ ቤተ ክርስቲያን እናስገባለን ባሉ የመንግስት የጽጥታ አካላት በተትኮሰ ጥይትና ሕገ ወጡ ቡድን ባደራጃቸው ወጣቶች ተደብድበው የተገደሉና የቆሰሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናትና ምእመናን።። 1) ሻሸመኔ ከተማ I. የተገደሉ 1. አያሌው ተረፈ ● በሻሸመኔ የደብረ አስቦ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ማህደረ ፃድቃን ሰንበት ትምህርት ቤት አባል ● ጥር 27 ዓ/ም በሻሸመኔ ከተማ በጸጥታ ሃይሉ በሚመራ የጨፍጫፊ ቡድን በደረሰበት ከፍተኛ ደብደባ ወደ ሆስፒታል ገባ ● በአላቲዮን ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ሕይወቱን ማትረፍ አልተቻለም ● በ ጥር 30 2015 ዓ/ም ሰማዕትነትን ተቀብሏል 2. ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ ሐረገወይን ● የሻሸመኔ ደብረ ስብሐት ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይ የነበሩት ● በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል። ● ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት ተመትተው በያኔት ሆስፒታል ሕክምና ሲደረግላቸው ቢቆዩም ሕይወታቸውን ማትረፍ አልተቻለም። ● በዛሬው ዕለት ጥር 30 2015 ዓ/ም ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። 3. ዘማሪ ፍቃዱ ደጉ ● የቅዱስ ሚካኤል ከሣቴ ብርሃን ሰ/ትቤት አገል...




አስተያየቶች