#የናርሲሲስት የስብእና ቀውስ ያለባቸው ሰዎች የግድ-መሪዎች ለመሆንንበሚዋደቁበት አውድ ሁሉ የብዙኃን #የመስዋእትነት ዋጋ ይረክሳል፣ #ከዓላማ ውጭ ይባክናል፣ #የቁማርተኞች የግል መጠቀሚያንይሆናል። እና እንንቃ!!!
የተማሪዎች ንቅናቄና መስዋእትነት በደርግ እና የውጭ ጠላት አጀንዳ ተሸካሚዎች በእነ ሻዕብያ፣ በሕወሃት በኦነግ ዋጋ አጣ፣ ኢሕአዴግን ለመጣል የተከፈለው መስዋእትነት በኦነጋዊ ኦሮሙማ የብልጽግና መንግሥት ረከሰ፣ ---
አሁንም #የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል የሚከፈልለትን ከፍተኛ ሁለገብ መስዋእትነት በውስጡ በበቀሉ ባንምዳዎች፣ ጎጠኞች፣ ናርሲሲስትና ተላላኪ እጅግ ጥቂት የፋኖ #መሪዎች እንዳይረክስ መጠበቅ የወቅቱ አንገብጋቢ ትኩረት መሆን ወለበት።
ስለ ናርሲሲስቶች ወደገኛ ጠባይ ለዝርዝር ትንተና እንዚህንንቪዲዮዎች ይመልከቱ https://youtube.com/playlist?list=PLauOEW1Em0lKWjJqKDTjVZzJ0yeA3FqpN&si=rUDEQF07CcxRi7Um
ታሪክብእንደሚያስተምረን በማንኛውም የወል ተሳትፎ በሚጠይቅ ትልቅ የህዝብ ትግል ውስጥ አንድነት አደጋ ላይ የሚወድቅባቸው ውስጣዊና ውጭአዊ ምክንያቶች አሉ።
ከሁሉ በላይ ግን የአንድነት ጠላት ናርሲሲስት የስነ ልቦና ("ማን አኽሎኝ፣ እኔ ብቻ፣ ልዩ ፍጡር ነኝ፣ ሁሉ ክብር ይገባኛል፣ አተኬ ነኝ " የሚያሰኝ ስነ ልቦንና) ቀውስ ያለባቸው ሰዎች ያለንሀፍረት ተነስተው ---- " #ሥልጣን፣ #መምራት፣ ከሁሉ በላይ የግድ የሚገባው 'ለእኔ' ብቻ እና ብቻ ነው" በሚል ግብዝነት ሲነሱ፤ ይህንንም ለማስፈጸም የሚችሉትን ማንኛውንም ሤራ ሁሉ ስለሚጎነጉኑና ሌሎች የተሻሉ ጸጋዎች ያሏቸውን ጓዶቻቸውን በማወክ፣ በማጥፋትና በማሰናከል ሲጠመዱ የሚከሰትብየውስጥብቀውስ ይሆናል። እንዚህ ሰዎች በሤራ ስለሚጠመዱ መተማመንንን፣ ብዝኃ ጸጋዎዥን፣ ትብብርን፣ ምሥጢር መጠበቅን፣ በአንድ ድምጽ መናገርን፣ ሕዝብ ማስተባበርን ሁሉ ያመክኑታል።
በራሳቸው ፍተወት ታውረው ለራሳቸው ቅድሚያ በመስጠት ወዋጭ የትግሉን ስትራተጂዎች ሁሉ ያከሽፉታል፤ ዙህ አዙሪት ትግሉን በማዘግየትና ሕዝብን በማድቀቀ ከጠላትብየከፋ አደጋ ያስከትላሉ።
ክፉና ጨካኝ ጠላት ከፊት ቆሞ እያዩ ራሳቸውም ለትግሉ ዓላማ የውስጥ ጠላት በመሆን እንቅፋት ስለሚሆኑ ታጋዮች መስዋእትነታቸው እንዳይባክን ሤረኛን መለማመጥና በማባበል ጊዜ ሳያጠፉ #በአማራጭ #መንገድ ወደ ግቡ መሮጥ ላይ ማተኮር አማራጭ የለዉም።
የዚህ አይነት ሁኔታ ሲያጋጥም በሽተኛ #አዋኪዎችን #እንዳልተፈጠሩና እንደሌሉ በመቁጠር የትግል ዋና ተልእኮና ግብ ላይ በማተኮር በሌላ መንገድ ራስን አደራጅቶና ከናርሲሲስቶችና ሤረኞች ነጻ የሆነ መንገድ ፈልጎ መቀጠል ነው።
ያን ጊዜ ፀሐይ ያለ እነርሱ ወጥታ እንደምትገባ ሲገነዘቡ ራሳቸውን ከጓዶቻቸው እንደ አንዱ እንጂ የአምላክነት ሚና እንደሌላቸው እና የዘረጉት የሤራ ወጥመድና ፕሮፓጋንዳ ራሳቸውን እንደሚጥላቸው ይገነዘባሉ። ወይ ያርፋሉ ወይንም ከሰው እኩል መሆናቸውን ተቀብለው የድርሻቸውን ይወጣሉ።
ወደ ፊት ብቻ!
የተማሪዎች ንቅናቄና መስዋእትነት በደርግ እና የውጭ ጠላት አጀንዳ ተሸካሚዎች በእነ ሻዕብያ፣ በሕወሃት በኦነግ ዋጋ አጣ፣ ኢሕአዴግን ለመጣል የተከፈለው መስዋእትነት በኦነጋዊ ኦሮሙማ የብልጽግና መንግሥት ረከሰ፣ ---
አሁንም #የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል የሚከፈልለትን ከፍተኛ ሁለገብ መስዋእትነት በውስጡ በበቀሉ ባንምዳዎች፣ ጎጠኞች፣ ናርሲሲስትና ተላላኪ እጅግ ጥቂት የፋኖ #መሪዎች እንዳይረክስ መጠበቅ የወቅቱ አንገብጋቢ ትኩረት መሆን ወለበት።
ስለ ናርሲሲስቶች ወደገኛ ጠባይ ለዝርዝር ትንተና እንዚህንንቪዲዮዎች ይመልከቱ https://youtube.com/playlist?list=PLauOEW1Em0lKWjJqKDTjVZzJ0yeA3FqpN&si=rUDEQF07CcxRi7Um
ታሪክብእንደሚያስተምረን በማንኛውም የወል ተሳትፎ በሚጠይቅ ትልቅ የህዝብ ትግል ውስጥ አንድነት አደጋ ላይ የሚወድቅባቸው ውስጣዊና ውጭአዊ ምክንያቶች አሉ።
ከሁሉ በላይ ግን የአንድነት ጠላት ናርሲሲስት የስነ ልቦና ("ማን አኽሎኝ፣ እኔ ብቻ፣ ልዩ ፍጡር ነኝ፣ ሁሉ ክብር ይገባኛል፣ አተኬ ነኝ " የሚያሰኝ ስነ ልቦንና) ቀውስ ያለባቸው ሰዎች ያለንሀፍረት ተነስተው ---- " #ሥልጣን፣ #መምራት፣ ከሁሉ በላይ የግድ የሚገባው 'ለእኔ' ብቻ እና ብቻ ነው" በሚል ግብዝነት ሲነሱ፤ ይህንንም ለማስፈጸም የሚችሉትን ማንኛውንም ሤራ ሁሉ ስለሚጎነጉኑና ሌሎች የተሻሉ ጸጋዎች ያሏቸውን ጓዶቻቸውን በማወክ፣ በማጥፋትና በማሰናከል ሲጠመዱ የሚከሰትብየውስጥብቀውስ ይሆናል። እንዚህ ሰዎች በሤራ ስለሚጠመዱ መተማመንንን፣ ብዝኃ ጸጋዎዥን፣ ትብብርን፣ ምሥጢር መጠበቅን፣ በአንድ ድምጽ መናገርን፣ ሕዝብ ማስተባበርን ሁሉ ያመክኑታል።
በራሳቸው ፍተወት ታውረው ለራሳቸው ቅድሚያ በመስጠት ወዋጭ የትግሉን ስትራተጂዎች ሁሉ ያከሽፉታል፤ ዙህ አዙሪት ትግሉን በማዘግየትና ሕዝብን በማድቀቀ ከጠላትብየከፋ አደጋ ያስከትላሉ።
ክፉና ጨካኝ ጠላት ከፊት ቆሞ እያዩ ራሳቸውም ለትግሉ ዓላማ የውስጥ ጠላት በመሆን እንቅፋት ስለሚሆኑ ታጋዮች መስዋእትነታቸው እንዳይባክን ሤረኛን መለማመጥና በማባበል ጊዜ ሳያጠፉ #በአማራጭ #መንገድ ወደ ግቡ መሮጥ ላይ ማተኮር አማራጭ የለዉም።
የዚህ አይነት ሁኔታ ሲያጋጥም በሽተኛ #አዋኪዎችን #እንዳልተፈጠሩና እንደሌሉ በመቁጠር የትግል ዋና ተልእኮና ግብ ላይ በማተኮር በሌላ መንገድ ራስን አደራጅቶና ከናርሲሲስቶችና ሤረኞች ነጻ የሆነ መንገድ ፈልጎ መቀጠል ነው።
ያን ጊዜ ፀሐይ ያለ እነርሱ ወጥታ እንደምትገባ ሲገነዘቡ ራሳቸውን ከጓዶቻቸው እንደ አንዱ እንጂ የአምላክነት ሚና እንደሌላቸው እና የዘረጉት የሤራ ወጥመድና ፕሮፓጋንዳ ራሳቸውን እንደሚጥላቸው ይገነዘባሉ። ወይ ያርፋሉ ወይንም ከሰው እኩል መሆናቸውን ተቀብለው የድርሻቸውን ይወጣሉ።
ወደ ፊት ብቻ!
አስተያየቶች