በኢትዮጵያ ሲካሄድ በነበረውና እየተካሄደ በሚገኘው ፖለቲካዊ፣ ሃይማኖታዊ ፣ ዘውጋዊ #የዘ*ር ማጥፋት ሂድት ለፍትሕ አደባባይ ቀርበው መጠየቅ የሚገባቸው አካላት ላይ ከወዲሁ በመወያየትና አቋም በመያዝ ለወደፊቱ ያዘጋጁትን የክፋ ጥቃት መከላከል ይቻላል።
ዘር አጥፊዎች በብዙኃን ጥላ ሥር የሚደበቁ ጥቂት አካላት በመሆናቸው ከጎሬአቸው አውጥተን ካጋለጥናቸው ሕዝብን እያታለሉ እርስ በርስ በማፋጀት ከደሙ ንጹሕ ነን ሊሉ አይችሉም. በመሆኑም እንደ እኔ ግምገማ የሚከተሉት በቀጥታ በመፈጸምና ሌሎች በተዘዋዋሪ በመተባበር ውይንን ተጽእኖ የማሳደር #ሃይማኖታዊ፣ #ባህላዊ፣ #ምሁራዊና #ዲፕሎማሳዊ አቅም እያላቸው በዝምታ በመተባበራቸው የወንጀሉ ተካፋዮች ናቸው ብዬ አምናለሁ። በዚህ ብያኔ መሠረት የሚከተሉትን ዘርዝሬዝለሁ። አናንተ ጨምሩበት ፦
የኢትዮጵያ እና የዓለም ሕዝብ ይወቀው!!
በኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ለሚካሄደው፣ ምናልባትም ውደፊት ሊፈጠር ለሚችለው የሕዝብ መተላለቅ ተጠያቂዎቹ የሚከተሉት ኃይሎች በብቸኝነት እና በቅደም ተከተል ይሆናል፦
፩) አብይ አህመድ አሊ እና አማካሪዎቹ
፪) የሕወሃት መሥራቾችና እስከ መጨረሻው በአመራር፣ በትርክት ፈጠራና በወታደራዊ አመራር የሚገኙ
፫) የኦነግ መሥራቾችና እስከ መጨረሻው በአመራር፣ በትርክት ፈጠራና በወታደራዊ አመራር የሚገኙ
፬) የኦፒዲኦ ምሥራቾችና እስከ መጨረሻው በአመራር፣ በትርክት ፈጠራና በወታደራዊ አመራር የሚገኙ
፭) የኢሕአዴግ አባልና አጋር ፓርቲ አመራሮች
፮) የዉሀብያ ጽንፈኛ ዑስታዞች፣ የጥላቻ ትርክት አምራችና አከፋፋዮች
፯) የሕዝብን እልቂት በዝምታ ያስቀጠሉ ጳጳሳትና የመጅሊስ መሪዎች
፰) ዓለም ዐቀፍ ተሰሚነት ያላቸው በእልቁቱ ተቃውሞ ባለማሰማት
የተባበሩ ኢትዮጵያውያን ምሁራን እና የኪነ ጥበብ ሰዎች፣ ጋዜጥኞች
፱) ድምጽ በማሰማት ሕዝባቸውን ከጥፋት እንዲታቀብ ማድረግ የሚችሉ የተለያዩ ባህል መሪዎች፣ በተለይ የኦሮሞ አባ ገዳዎች፣ ሡልጣኖች፣ ዑጋዞችና ሌሎችም
፲) ባለፉት 50 ዓመታት በደኅንነት፣ በፍትሕና በጸጥታ መሥሪያቤቶች በኃላፊነት የነበሩ ባለሥልያናትና ከፍተኛ ባለሙያዎች የወንጀል እቅዶችን ባለማጋለጥ፣ ለፍትሕ ባለመቆምና በእልቂቱ በመተባበር
መጠየቅ አለባቸው።
ፍትሕ ሳይሰፍን፣ ጉዳተኞች ሳይካሱ፣ ጎጅዎች ሳይቀጡ ሰላም ወደ ኢትዮጵያ ሊመለስ አይችልም።
በምክክር ኮሚሽን፣ በድንብርና ማንነት ኮሚሽን፣ በሃይማኖት ትቋማት ጉባኤ እና በሌሎች የማታለያና ማደንዘዛ እንዘጭ እንቦጭ የአገዛዙ የሤራ መሸፈኛ ሰላምን አናገኝም።
ዘር አጥፊዎች በብዙኃን ጥላ ሥር የሚደበቁ ጥቂት አካላት በመሆናቸው ከጎሬአቸው አውጥተን ካጋለጥናቸው ሕዝብን እያታለሉ እርስ በርስ በማፋጀት ከደሙ ንጹሕ ነን ሊሉ አይችሉም. በመሆኑም እንደ እኔ ግምገማ የሚከተሉት በቀጥታ በመፈጸምና ሌሎች በተዘዋዋሪ በመተባበር ውይንን ተጽእኖ የማሳደር #ሃይማኖታዊ፣ #ባህላዊ፣ #ምሁራዊና #ዲፕሎማሳዊ አቅም እያላቸው በዝምታ በመተባበራቸው የወንጀሉ ተካፋዮች ናቸው ብዬ አምናለሁ። በዚህ ብያኔ መሠረት የሚከተሉትን ዘርዝሬዝለሁ። አናንተ ጨምሩበት ፦
የኢትዮጵያ እና የዓለም ሕዝብ ይወቀው!!
በኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ለሚካሄደው፣ ምናልባትም ውደፊት ሊፈጠር ለሚችለው የሕዝብ መተላለቅ ተጠያቂዎቹ የሚከተሉት ኃይሎች በብቸኝነት እና በቅደም ተከተል ይሆናል፦
፩) አብይ አህመድ አሊ እና አማካሪዎቹ
፪) የሕወሃት መሥራቾችና እስከ መጨረሻው በአመራር፣ በትርክት ፈጠራና በወታደራዊ አመራር የሚገኙ
፫) የኦነግ መሥራቾችና እስከ መጨረሻው በአመራር፣ በትርክት ፈጠራና በወታደራዊ አመራር የሚገኙ
፬) የኦፒዲኦ ምሥራቾችና እስከ መጨረሻው በአመራር፣ በትርክት ፈጠራና በወታደራዊ አመራር የሚገኙ
፭) የኢሕአዴግ አባልና አጋር ፓርቲ አመራሮች
፮) የዉሀብያ ጽንፈኛ ዑስታዞች፣ የጥላቻ ትርክት አምራችና አከፋፋዮች
፯) የሕዝብን እልቂት በዝምታ ያስቀጠሉ ጳጳሳትና የመጅሊስ መሪዎች
፰) ዓለም ዐቀፍ ተሰሚነት ያላቸው በእልቁቱ ተቃውሞ ባለማሰማት
የተባበሩ ኢትዮጵያውያን ምሁራን እና የኪነ ጥበብ ሰዎች፣ ጋዜጥኞች
፱) ድምጽ በማሰማት ሕዝባቸውን ከጥፋት እንዲታቀብ ማድረግ የሚችሉ የተለያዩ ባህል መሪዎች፣ በተለይ የኦሮሞ አባ ገዳዎች፣ ሡልጣኖች፣ ዑጋዞችና ሌሎችም
፲) ባለፉት 50 ዓመታት በደኅንነት፣ በፍትሕና በጸጥታ መሥሪያቤቶች በኃላፊነት የነበሩ ባለሥልያናትና ከፍተኛ ባለሙያዎች የወንጀል እቅዶችን ባለማጋለጥ፣ ለፍትሕ ባለመቆምና በእልቂቱ በመተባበር
መጠየቅ አለባቸው።
ፍትሕ ሳይሰፍን፣ ጉዳተኞች ሳይካሱ፣ ጎጅዎች ሳይቀጡ ሰላም ወደ ኢትዮጵያ ሊመለስ አይችልም።
በምክክር ኮሚሽን፣ በድንብርና ማንነት ኮሚሽን፣ በሃይማኖት ትቋማት ጉባኤ እና በሌሎች የማታለያና ማደንዘዛ እንዘጭ እንቦጭ የአገዛዙ የሤራ መሸፈኛ ሰላምን አናገኝም።
አስተያየቶች