የውጭ #አጥፊ*ዎቻችንና ቤታችን ውስጥ የሚኖሩ ረዳቶቻቸው
በአገራችን የሚካሄደው መንግሥታዊ የሃይማኖትና የቋንቋ ዘውግን የተከተለ ሁለገብ ዘ*ር የማጥፋት ተግባር አቅም ያገኘው በሚከትሉት አካላት ነው፡-
1) ኃላፊነት የጎደላቸው፣ ፈሪሃ እግዚአብሔር የተለያቸው የእምነት፣ የባህል፣ የምሁርነት ከፍታ እና ተሰሚነት እያላቸው እረኝነታቸውን ለግል ጥቅማቸው ባዋሉ አድርባዮች ምክንያት አጥፊው በረታ፣ ጠፊው ተበታትኖና ፈዝዞ እስኪጠፋ ጥቃት ሥር ይቀጥላል፤
2) ክርስቲያን #ጨውና #ብርሃን የመሆን ግዴታ ያለበት የሰማዕትነት እና በምሥጢራት በኩል ክርስቶስን የመምሰል ሕይወት መሆኑ በመዘንጋት፤ በሰንበትና በበዓላት ከሥራ ድካም ማረፊያ መዝናኛ ወይንም ቴራፒ እንደሆነ የምንቆጥር፣ እንደ ቃየል "እኔ የወንድሜ ጠባቂ ነኝን" በሚል ትዕቢትና በኃጢአት የመጽናት መንፈስ ተጸናወትን እኛ ነጭ ለብሰን የወገኖቻችን መከራ መካከል እና በደማቸው ላይ ቆመን ምንም እንዳልተፈጠር የምንዘምር፣ ከንስሐ በመራቅ ለሰማእትነት ጀርባችንን የሰጠን አድርባይ ምእመናን መብዛታችን ለአጥፊዎች እንደ ልባቸው እንዲጋልቡ እድል ሰጠናቸው፤
3) በአዘናጊና አደንዛዥ አባቶች፣ ሰባኪያን፣ የመንፈሳዊ አገልግሎት ጸጋቸውን ወደ ገቢ ምንጭነት የቀይሩ አገልጋዮች፣ --- አዘናጊነት
--- ብዙኃን ሳለን አናሳ፣ እውነትኞችና ታሪካውያን ሳለን የምንነወር፣ አገር ሠርተን ከአጥፎዎቻችን የአምልኮ መፈጸሚያ ቦታ የምንለምን፣ ሕግን ለዓለም ሰጥተን ያለ ሕግ በየዕለቱ የምንገደል ሆነናል።
#መፍተሔ -መነሻ ሀሳብ
የቤተ ክርስቲያንና የአገርን #ትንሳኤ የሚሻ ሁሉ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድና እንደ አቅሙ ከቀላል ወደ ከባድ የሚያድግ አገልግሎት መጀመር፦
1) ክርስቲያናዊ ኃላፊነታችን ደምቆ እንዲታየን፣ እንድናፈቅረው እና ለመወጣት ኃይል ከአምላካችን ለመቀበል እንችል ዘንድ ንስሐ መግባት፣ በጾም በጸሎት መበርታት፤
2) እንደየጸጋችን በምንችለው ሁሉ ወጎኖቻችንን በሁሉም ዘርፍ መርዳት፣
3) እንደየ አቅማችን ከቤተ ስብ፣ ከቅርብ ወዳጆች ብሎም በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን እና በምንሳተፍበት መንፈሳዊ ማኅበር ደረጃ የአገራዊ ፖለቲካው ነባር-ጠልነቱ የሚገልጽባቸውን ንግግሮች፣ ፖሊሲዎች፣ ትምህርቶች፣ ድርጊቶችና በአጠቃላይ ዘ*ር የማጥፋት የሚከተላቸውን ስልቶች፣ ሊመጣ ያለውን የከፋ ጥፋት በማስረዳት ግንዛቤ መፍጠር፤ መፍትሔዎቻቸው ላይ መወያይት፤
4) በቤታችን፣ በሠፈራችን፣ በቤተ ክርስቲያናች ውስጥ የተሰገሰገውን አባትና አገልጋይ መሳይ የአጥፊዎቻችን መሣሪያ በመሆን አንድነታችንን የሚከፋፍሉ፣ በአዘናጊ አጀንዳ ለሞትና ለስደት አሰልፈው በመፍዘዝ እንድንጠብቅ ተልእኮ ተቀብለው የሚሠሩ ህሊና ቢሶችን ከእውነተኞቹ አባቶችና አገልጋዮች በጥንቃቄ፣ በማስረጃና በቀኖና ሚዛን እየለዩ መገሰጽ፣ በሚሰጣቸው ጊዜ ገደብ የማይስተካከሉትን ማጋለጥ፣ ከዚያም በግልጽ መቃወም፤
5) ራስን ከጥፋት ለመከላከል የሚያስችሉ ዝግጅቶችን ሁሉ ማድረግ፣
6) የአጥፊዎቻችንን ሚዲያዎች፣ ፕሮፓጋንዳዎች በእውነተኛ ማስረጃ፣ በእውነተኛ ትርክት፣ በስብአዊ ክብርና በፍትሕ መሠረትነት በሚመራ ፖልቲካ ሙጉት ማጋለጥና ተከታይ ማሳጣት፣
7) በሐሰተኛ ትርክትና በስሑት ርእዮት ተመርዞ ጥፋት እየፈጸመ ያለውን የምንግሥት መዋቅር፣ ሠራዊት፣ ፖሊስ፣ የድኅንነትና የጸጥታ መዋቅር የዕለት ዕለት በደሎችና ድርጊቶችን እየመዘገቡ በየዕለቱ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተለያዩ ቋንቋዎች ማስቀመጥ፣
8) የሐሰት ትርከትና የጥላቻ መልእክቶችን እግር በእግር እየተከተሉ መሚገት፣ ማጋለጥና ለምን ግብ እንደሚነገሩ፣ ዋና ባለቤቱ ማን እንደሆን በመጥቀስ በማህበራዎ ሚዲያ ማሰራጨት
9) --- ሌሎች ፈጠራ የታከለባቸው አጥፊዎቻችንን የሚገቱ እቅዶችን አቅዶ መተግበር።
ተኝቶ መዳን የለም!
ሁሉን ቻይ ቸር አምላክ እኢየሱስ ከርስቶስ እንኳ በፍርድ ቀን በጋራን ቀኝ የሚቆሙትን የሚለየው በሥራቸው ነው። ሠርቶ ለተቸገሩት መልካም ያደረጉትን የአባቴ ብሩካ ሲላቸው -- ሰንፎችን ከእኔ ወግዱ ይላቸዋል።
በአገራችን የሚካሄደው መንግሥታዊ የሃይማኖትና የቋንቋ ዘውግን የተከተለ ሁለገብ ዘ*ር የማጥፋት ተግባር አቅም ያገኘው በሚከትሉት አካላት ነው፡-
1) ኃላፊነት የጎደላቸው፣ ፈሪሃ እግዚአብሔር የተለያቸው የእምነት፣ የባህል፣ የምሁርነት ከፍታ እና ተሰሚነት እያላቸው እረኝነታቸውን ለግል ጥቅማቸው ባዋሉ አድርባዮች ምክንያት አጥፊው በረታ፣ ጠፊው ተበታትኖና ፈዝዞ እስኪጠፋ ጥቃት ሥር ይቀጥላል፤
2) ክርስቲያን #ጨውና #ብርሃን የመሆን ግዴታ ያለበት የሰማዕትነት እና በምሥጢራት በኩል ክርስቶስን የመምሰል ሕይወት መሆኑ በመዘንጋት፤ በሰንበትና በበዓላት ከሥራ ድካም ማረፊያ መዝናኛ ወይንም ቴራፒ እንደሆነ የምንቆጥር፣ እንደ ቃየል "እኔ የወንድሜ ጠባቂ ነኝን" በሚል ትዕቢትና በኃጢአት የመጽናት መንፈስ ተጸናወትን እኛ ነጭ ለብሰን የወገኖቻችን መከራ መካከል እና በደማቸው ላይ ቆመን ምንም እንዳልተፈጠር የምንዘምር፣ ከንስሐ በመራቅ ለሰማእትነት ጀርባችንን የሰጠን አድርባይ ምእመናን መብዛታችን ለአጥፊዎች እንደ ልባቸው እንዲጋልቡ እድል ሰጠናቸው፤
3) በአዘናጊና አደንዛዥ አባቶች፣ ሰባኪያን፣ የመንፈሳዊ አገልግሎት ጸጋቸውን ወደ ገቢ ምንጭነት የቀይሩ አገልጋዮች፣ --- አዘናጊነት
--- ብዙኃን ሳለን አናሳ፣ እውነትኞችና ታሪካውያን ሳለን የምንነወር፣ አገር ሠርተን ከአጥፎዎቻችን የአምልኮ መፈጸሚያ ቦታ የምንለምን፣ ሕግን ለዓለም ሰጥተን ያለ ሕግ በየዕለቱ የምንገደል ሆነናል።
#መፍተሔ -መነሻ ሀሳብ
የቤተ ክርስቲያንና የአገርን #ትንሳኤ የሚሻ ሁሉ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድና እንደ አቅሙ ከቀላል ወደ ከባድ የሚያድግ አገልግሎት መጀመር፦
1) ክርስቲያናዊ ኃላፊነታችን ደምቆ እንዲታየን፣ እንድናፈቅረው እና ለመወጣት ኃይል ከአምላካችን ለመቀበል እንችል ዘንድ ንስሐ መግባት፣ በጾም በጸሎት መበርታት፤
2) እንደየጸጋችን በምንችለው ሁሉ ወጎኖቻችንን በሁሉም ዘርፍ መርዳት፣
3) እንደየ አቅማችን ከቤተ ስብ፣ ከቅርብ ወዳጆች ብሎም በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን እና በምንሳተፍበት መንፈሳዊ ማኅበር ደረጃ የአገራዊ ፖለቲካው ነባር-ጠልነቱ የሚገልጽባቸውን ንግግሮች፣ ፖሊሲዎች፣ ትምህርቶች፣ ድርጊቶችና በአጠቃላይ ዘ*ር የማጥፋት የሚከተላቸውን ስልቶች፣ ሊመጣ ያለውን የከፋ ጥፋት በማስረዳት ግንዛቤ መፍጠር፤ መፍትሔዎቻቸው ላይ መወያይት፤
4) በቤታችን፣ በሠፈራችን፣ በቤተ ክርስቲያናች ውስጥ የተሰገሰገውን አባትና አገልጋይ መሳይ የአጥፊዎቻችን መሣሪያ በመሆን አንድነታችንን የሚከፋፍሉ፣ በአዘናጊ አጀንዳ ለሞትና ለስደት አሰልፈው በመፍዘዝ እንድንጠብቅ ተልእኮ ተቀብለው የሚሠሩ ህሊና ቢሶችን ከእውነተኞቹ አባቶችና አገልጋዮች በጥንቃቄ፣ በማስረጃና በቀኖና ሚዛን እየለዩ መገሰጽ፣ በሚሰጣቸው ጊዜ ገደብ የማይስተካከሉትን ማጋለጥ፣ ከዚያም በግልጽ መቃወም፤
5) ራስን ከጥፋት ለመከላከል የሚያስችሉ ዝግጅቶችን ሁሉ ማድረግ፣
6) የአጥፊዎቻችንን ሚዲያዎች፣ ፕሮፓጋንዳዎች በእውነተኛ ማስረጃ፣ በእውነተኛ ትርክት፣ በስብአዊ ክብርና በፍትሕ መሠረትነት በሚመራ ፖልቲካ ሙጉት ማጋለጥና ተከታይ ማሳጣት፣
7) በሐሰተኛ ትርክትና በስሑት ርእዮት ተመርዞ ጥፋት እየፈጸመ ያለውን የምንግሥት መዋቅር፣ ሠራዊት፣ ፖሊስ፣ የድኅንነትና የጸጥታ መዋቅር የዕለት ዕለት በደሎችና ድርጊቶችን እየመዘገቡ በየዕለቱ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተለያዩ ቋንቋዎች ማስቀመጥ፣
8) የሐሰት ትርከትና የጥላቻ መልእክቶችን እግር በእግር እየተከተሉ መሚገት፣ ማጋለጥና ለምን ግብ እንደሚነገሩ፣ ዋና ባለቤቱ ማን እንደሆን በመጥቀስ በማህበራዎ ሚዲያ ማሰራጨት
9) --- ሌሎች ፈጠራ የታከለባቸው አጥፊዎቻችንን የሚገቱ እቅዶችን አቅዶ መተግበር።
ተኝቶ መዳን የለም!
ሁሉን ቻይ ቸር አምላክ እኢየሱስ ከርስቶስ እንኳ በፍርድ ቀን በጋራን ቀኝ የሚቆሙትን የሚለየው በሥራቸው ነው። ሠርቶ ለተቸገሩት መልካም ያደረጉትን የአባቴ ብሩካ ሲላቸው -- ሰንፎችን ከእኔ ወግዱ ይላቸዋል።
አስተያየቶች