ማን ገደላቸው? ለምን? ለሚለው ጥያቄ ፬ መላምቶች እናስቀምጥ:-
፪) "ከሃይማኖት የጸዳ" ትግል እናካሄዳለን የሚሉ አምላክ-የለሽ አንዳንድ ሤረኛ የታጋዮቻችን አመራር ደረጃ ላይ ተቀምጠው ኢአማኒ ወይንም መናፍቅ፣ ወይንም ሃይማኖትን መጥቀስ ትግል የሚጎዳ ነው ብለው የሚያምኑ፣ ወይንም ምእራባውያን ጽንፈኛ ይሉናል ብለው አስበው ድጋፍ ለማግኘት የተላላኪነት ሚናንየወሰዱ አመራሮች አጋጣሚውን በመጠቀም መምህራንና ተማሪዎችን የሚያጸዱ፣
፫) ምናልባት የተገደሉት መምህር እጅግ ዐዋቂ መሆናቸው እና እውነትን፣ ርቱዕነትን ለሕዝቡ ስለሚያስተምሩ፣ ጎጠኛ የዘር ብሔር አምልኮን በማቆም ራሳቸውን ብቸኛ ዐዋቂና የወደፊት አብን ተክቶ አማርኛ ተናጋሪ አዲስ አብይ ንጉሥ ለመሆን ሲንቀሳቀስ መምህሩን እንደ እንቅፋት የሚመለከቱ ከአሉ፣
፬) ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖትን ለማዳከም ከዘመነ ሱሲኒዮስ እና አልፉንሶ ማንዴዝ እና ይፕዛሬዎቹ የደብረ ኤልፓስ መናፍቃን ቅባት፣ ፕሮቴስታንት፣ ዉሃቢያ እስላም፣ ኢአማኒ ከፋፋይ ፖለቲከኞች የፋኖን አመራር ጠልፈው የተዋሕዶ መምህራንን በስንት እያስጠፉ ሊሆን ይችላሉ።
ከእነዚህ መላ ምቶች ውጭም ሉታሰብ ስለሚችል ጨምሩበትና ለህልውና ትግል የወጣው አምላክ ያላቸው ታጋዮች በሚጠላቸው አስመሳይ መሪዎች ሥር ተሰልፈው ደማቸውን ከንቱ እንዳያደርጉ አንቁአቸው።
እስቲ ከመንጋነት ተላቅቀን በሚጠቅምና ወደ መፍትሄ በሚያመላክት ዓላም እንወያይ።
=============
ይህ በሽታ ወደ አንዳንድ ናርሲሲስት የፋኖ ጎጠኛ መሪዎች እና ጭፍን የማኅበራዊ ሚዲያ እንጀራ ጋጋሪዎች የተጋባ ይመስላል።
አይ ሽሜ? እንዲህ የጥቀር ናዚ ፖሊሲያችሁን ንገርና።
==========
በእነዚህ ማስፈንጠሪያዎች ሁሉ ለመወያየት አለሁ።
ከሰው አንባ ወደ ጎሣ ቡድን ዕሳቤ እሥረኝነት ያልወረዳችሁ ባለነጻ አእምሮ ወዳጆቼን ብቻ ነው የጋበዝኩት። ዘረኞችና ተላላኪዎች በነዚህ ገጾች ላይ ብትገኙ የእናንተ ድምጽ ዋጋ ስለማያወጣ እንዳትጎዱ ራሳችሁን አርቁ።
ትዊተር https://x.com/fwakie
ቴሌግራም @Fantahun_Wakie
አስተያየቶች