ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

ጸረ ክርስቶሱ ጽንፈኛው ሼህ አህመድ ዲዳት ያፈራቸው የኢትዮጵያ እንዳንድ ዑስታዞች አስተምህሮ

ሼህ አህመድ ዲዳት ዲዳ ሆኖ  ለምን ሞተ?
ፈጣሪው ያውቃል።

ሞት በክርስቶስ ሞት ድል የተነሳበት፣ መድኀኒት የምትሆንንየጌታችንንሕማም በሚታሰብበት በዚህ ቀን የጌታችን ጠላት የሆነውን ሰውዬ ተከታይ ዑስታዞችን ወደ እውነት ሃይማኖት ለመጥራት እጅግ የሳተውን ደፋር ሰው ማንሳት መልካም መስሎ ታየኝ።

ስለ ዲዳት ሳስብ በግልጽ  ጸረ ክርስቶስ ሆኖ መሳዮቹን የእኛን አገር ጥራዝ ነጠቅ ጸረ ክርስቶሶችን፣ ጽንፈኞችን፣ ገዳዩን ግራኝ የሚናፍቁ ግብዞችን  በፍጥነት መፈልፈል ምክንያት ይመስለኛል።

ክርስቶስ ላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ባልተገኘበት ሜዳ አፉን በጌታችን በመድኀኒታችን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ በቁራን በጠመመው አእምሮው፣ ሰይጣን በሚጠቀምበት ምላሱ ያለ አግባብ ስድብ ሲያወርድ የነበረው ዲዳት  አንደበቱ ተዘግቶ፣ በስቃይ ከመሞቱ በፊት የሚናዘዘው ነገር እንደነበረው እገምታለሁ። እርሱም ጸረ ክርስቶስ እምነት እንዴት ከእውነት አርቆ በጨለማ እንዳኖረው እና ንስሐ ገብቶ መጠመቅ እንደሚፈልግ ነበር። ግን የጽልመት መላእክት አፉን ዘግተው እያሰቃዩ አጣድፈው. ወደዱት። የሚመኘው መቶ ደናግል ሴቶችን ጀነት አለመኖሩን አውቆ ነበር። ግን ስትናገር እየቃተተ አለፈ።

ለማንኛውም ጸረ ክርስቶስ መሆኑን ሲናገራቸው ከነበሩት፣ አሁንም መሳዮቹ የሚናገሩትን በጥቂቱ በማስረጃ ላቅርብ:-

* አምላክ ተወለደን ሲሰማ "አላህ አይወልድም አይወለድም" ይላል።

* በመጀመሪያ ቃል ነበር፣ ያ ቃል እግዚአብሔር ነበር፣ ያ ቃል ሰው ሆነ፣ እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው  የሚለውን ሲሰማ "ኢየሱስ የአላህ ባሪያና ነብይ ነው" ይላል።

* እኔን ያየ አብን አየ፣ እኔና አብ አንድ ነን፣ አብ የሚያደርገውንንያንኑ ወልድም ያደርጋል የሚለውን ሲሰማ ፣ "ኢየሱስ ያለ አባቴ ምንም ምድር ግብ አልችልም ብሏልና አምላክን አይደለም" ይላል።

* በአዳም በድል ወደ ዓለም የገባውን ሞት የማይሞተው አምላክ በሥጋ ሰብእ ሞቶ ሞትን ገድለው የሚለውን ሲሰማ፣ "እርሱን የሚመስል ሰው ተስቀለ እንጂ ኢየሱስ አልተሰቀለም" ይላል።

* ሰዎች ከትንሳዔ በኋላ እንደ መላእክት ይሆናሉ፣ አያገቡም አይጋቡም የሚለውን ሲሰማ፣ "በጀነት አንድ ወንድ ከመቶ ደናግላን ጋርንያለማቋረጥ ያመነዝራል ይላል"

* ባልንጀራችሁን እንደራሳችሁ ውደዱ፣ ጠላታችሁን ውደዱ፣ ለሚያሳዷችሁ ጸልዩ የሚለውን ሲሰማ ፻፷፬ ጊዜ በቁራኑ "ግደልና ፍለጥ፣ አታልል፣ ዋሽ" ይላል።

* ነብያትን ላሳብል ብ አልመጣሁም፣ ላጸና፣ ፍጹም ላደርግ እንጂ የሚለውን ቃል ሲሰማ ፣ "የነብይ ሁሉ አለቃ መሀመድ ነውና የመጽሐፍ ሁሉ መመዘኛና ዳኛ ቁራን ብቻ ነው" ይላል።

* ሰማይና ምድር ያልፋሉ፣ ቃሌን ግን አያልፍም፣ ከቃሌንአንዲቷ ከምትወድቅ ሰማይና ምድር ቢያፍ ይቀላል ያለውን የጌታን ቃል ሲሰም፣ "መሀመድ ያላወቀውና ያልወደደው፣ ከቁራኑ። የማይስማማ ሁሉ ውድቅ ነውና መጽሐፍ ቅዱስ ተቀይጧል" ይላል።

* ክፉን በክፉ አትቃወም፣ እግዚአብሔር ፍቅር ነውና ለጠላትህ መልካም አድርግ የሚለውን ሲሰማ፣ "ምድር ሁሉ ለአላህ እስኪሆን ተጋደሉ፣ አልማዲህ የተባለ የመጨረሻ የእስላም መሪ  ሲመጣ ክርስቲያኖችና አይሁድን ያጠፋል፣ እኛም በምንችለው ሁሉን ልናጠፋቸው ይገባል፣ ለዚህ በልብ መጥላት፣ በአፍ ማዋረድ፣ በኢኮኖሚ መጉዳት፣ ሲቻል ደግሞ በሰይፍ መጨፍጨፍ" ይላል።
ወዘተ ------ ከዚህ ተንስተን
፩) ዲዳትና መሳዮቹ ጸረ ክርስቶስና የክርስቲይንንጠላቶ ናቸው ብንል

፪) እስላም የሰላም እምነት ሳይሆን ጸረ ክርስቶስነቱ በቀጥታ የሰላምንአምላክን ስለሚቃወም ጸረንሰላም ነው ብንል

፫) አስቀድሞ በብዙ ነብያትና ሐዋርያት የተጻፈውን ቅዱስ መጽሐፍ  ውድቅ በማድረግ "እኔ ነብይ ነኝ፣ እኔ ብቻ ትክክል ነኝ፣ የእኔ መጽሐፍ የመጽሐፍት ሁሉን ዳኛ ነው፣ እኔን ነብይ እና እኔ ያስተዋወቅሁትን አዲሱን አምላክ የማይቀበል ሁሉ በሰይፍ ይቀጣል" ማለቱ ሀሳዊነቱን ይመሰክራል ብንል

ዲዳትን የተከተሉ ሁሉ ጸረ ክርስትናና ጸረ ሰላም ናቸው ብንል አንሳሳትም ብዬ አስባለሁ።

ለማንኛውም በቅዱስ ጳውሎስ አድሮ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ይላል:-

" እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው" (ወደ ሮሜ ሰዎች 1:28 )

በእኔ እይታ ማስረጃ የምትስማሙ ሙስሊም ወገኖቼ ሳይረፍድ ወደ እውነት፣  ወደ ፍቅር ወደ ሰላም ክርስቶስ ኑ!!!
https://youtube.com/shorts/tzUMRWK1Eyc?si=ob1sfTTNnd8dkASV

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ገድሎና አስገድሎ ብፁዕ እየተባሉ መኖር የተፈቀደላቸው ጳጳሳትና ቆሞሳት እንዳይረሱ

ከጥር 27 ጀምሮ በተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ውጭ የተሾሞና በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘው የተለዩ አካላትን ወደ ቤተ ክርስቲያን እናስገባለን ባሉ የመንግስት የጽጥታ አካላት በተትኮሰ ጥይትና ሕገ ወጡ ቡድን ባደራጃቸው ወጣቶች ተደብድበው የተገደሉና የቆሰሉ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናትና ምእመናን።።   1)  ሻሸመኔ ከተማ   I.   የተገደሉ 1.  አያሌው ተረፈ ●   በሻሸመኔ የደብረ አስቦ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ማህደረ ፃድቃን ሰንበት ትምህርት ቤት አባል ●  ጥር 27 ዓ/ም በሻሸመኔ ከተማ በጸጥታ ሃይሉ በሚመራ የጨፍጫፊ ቡድን በደረሰበት ከፍተኛ ደብደባ ወደ ሆስፒታል ገባ ●  በአላቲዮን ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ሕይወቱን ማትረፍ አልተቻለም ●  በ ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብሏል       2.  ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ ሐረገወይን ●  የሻሸመኔ ደብረ ስብሐት ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይ የነበሩት ●  በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት  በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል። ●  ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት ተመትተው  በያኔት ሆስፒታል ሕክምና ሲደረግላቸው ቢቆዩም ሕይወታቸውን ማትረፍ አልተቻለም። ●  በዛሬው ዕለት ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብለዋል።     3.  ዘማሪ ፍቃዱ ደጉ ●  የቅዱስ ሚካኤል ከሣቴ ብርሃን ሰ/ትቤት አገል...

ኢትዮጵያ የተገዳደሯትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች የተከላከለችባቸው፣ የተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ያስከበረችባቸው እሴቶች; በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

የጽዋዕ ማህበራትና ሰንበቴ ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋራ የተሳሰሩት የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡  ኢትዮጵያ የተገዳደሯትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች የተከላከለችባቸው፣ የተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ያስከበረችባቸው እሴቶች  ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ  nigatuasteraye@gmail.com  ሚያዚያ ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም.  (April 28, 2025)  መግቢያ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኩለንታዊት ቀዳማዊት ደኀራዊት፡ ዘመናዊት ናት ስትባል እም ኀበ አልቦ አይደለም፡፡ በብዙ እሴቶቿ ነው፡፡ ኩለንታዊት ከምታደርጋት ከብዙ እሴቶቿ መካከል የጽሑፌ መነሻ የሆኑት ከቅድስት ድንግል  ማርያም ጋራ የተሳሰሩት የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ ስንበቴ በቀጥታ ከእግዚአብሔር የታዘዘች ናት፡፡ የጽዋ ማኅበርም እንደ ሰንበቴው ቀጥታ ከግዚአብሔር ባይሆንም፡ በዮቶር በኩል ለሙሴ የደረሰው የግዚአብሔር ምሪት ናት፡፡ የጽዋ ማሕበርና ሰንበቴ የትርጉማቸው መነሻ፡ መድረሻና የመጨረሻ ዋና ዓላማቸው ሰባዊ ክብርና ነጻነት ነው፡፡   ኢትዮጵያ የተፈታተኗትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች ከተከላከለችባቸው ከተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ካስከበረችባቸው ዋናወቹ እሴቶቿ ውስጥ የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ በቅኝ ገዥወች ሲቀጠቀጡ ከኖሩት ካጎራባች አገሮች ልዩና የነጻነት ምሳሌ ያደርጓትም የጽዋ ማህበርና ሰንበቴ ናቸው፡፡ የጽዋ ማኅበራትና የሰንበቴ ድርጅቶች እንዴት ተመሰረቱ? ለኢትዮጵያ ምን ጠቀሙ? ትሩፋታቸው ምንድነው? የደርግንና የወያኔን ዘመናት እንዴት ተሻገሩ? በብልጽግና ዘመንስ እንዴት ናቸው? እንዴት ይቀጥሉ ? የሚሉትን ጥያቄወች ለመመለስ ከጽዋ ማኅበር እንጀምር፡፡   የጽዋ ማኅበር መነሻ...

ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እና ቋንቋና ማንነት ተኮር እንቅስቃሴዎች

  ኦ ርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እና ቋንቋና ማንነት ተኮር እንቅስቃሴዎች   ፩ . ቋንቋን በተመለከተ ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮና ትውፊት ከሰው ልጅ መበደል በፊት ፍጥረት ሁሉ የሚግባባው በአንድ ቋንቋ ነበር፡፡ “ ምድርም ሁሉ በአንድ ቋንቋና በአንድ ንግግር ነበረች” እንዲል፡፡ ዘፍ. 11፡1 በኃጢአት ምክንያት ግን ሰውና መላው ፍጥረት በአንድ ቋንቋ መግባባታቸው ቀረ፡፡ ኃጢአት እየበዛ ሲሄድ የሰው ልጅ ቋንቋም በባቢሎን ተደበላለቀ፣ አንዳቸው ከሌላቸው ጋር የማይግባቡ ብዙ ዓይነት ቋንቋዎችም ተፈጠሩ፡፡ በበደል የመጣውን ሁሉ ሊያስተካክልና ሊያድን በመጣው በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝነት ያ የቀደመው ጸጋ ስለ ተመለሰልን በበዐለ ሃምሳ ሰዎች በልዩ ልዩ ቋንቋ አንድ ዐይነት የእግዚአብሔርን መልእክት ሰሙ፡፡ በዚህ ጸጋ የተጠቀሙና የበቁ ቅዱሳን የእንስሳትን ቋንቋ እስከ ማወቅ ደረጃ ይደርሳሉ፡፡   የክርስትና ጉዞ ወደ ቀደመው በአንድ ቋንቋ መግባባት መመለስ ነው፡፡ ወደዚያ ለመድረስ ደግሞ ሰው የእግዚአብሔርን ቃል በሚሰማው ቋንቋ መማር አለበት፡፡ በበዐለ ሃምሳ ጊዜ ለቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስ ብዙ ቋንቋ የገለጠላቸው ሰውን ሁሉ የእግዚአብሔርን የማዳን ጸጋ በሚሰማው ቋንቋ እንዲያስተምሩት ነው፡፡ ሆኖም ቋንቋ መልእክት ማድረሻና መግባቢያ እንጂ ከዚያ ያለፈ ሰዎችን በሆነ መደብ ለመመደብና የልዩነት አጥር ለመሥራት እንደ መሳሪያ ሊሆን አይገባውም፡፡ ይህ ከክርስትና ዐላማ ጋር ተቃራኒ ነው፡፡ ቅዱሳን ሐዋርያት ወደ ዐለም ሁሉ ሲልካቸው ሰዎች የሚቀበሏቸው በሚያስተምሩት ትምህርት መሠረት ነበር እንጂ በትውልድ፣ በብሔርና በመሳሰለው መስፈርት የእኛ ናቸው/አይደሉም በሚል አልነበረም፡፡ የቤተ ክርስቲያ...