ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

የስግብግብነትና የጭካኔ ጥግ ለማየት የዳረዊን ልጆችን ሤራና አሠራር ለልጆቻችን በመግለጥ ክርስትናቸውን እንዲጠብቁ እንርዳቸው

 
Shared with Public
Public
የስግብግብነትና የጭካኔ ጥግ ለማየት የዳረዊን ልጆችን ሤራና ዓለምን ማመስ ማስተዋል ያስፈልጋል። አገር በቀል ዝንጀሮ ነን ባዮችም ለዚህ ነው ሰውብ በጎሣ ተካፍለው የሚያፋጁት። ክፋታቸውን ከምእራብ ተውሰው አገር በቀል ያደረጉት ሕወሃትና ኦነግ/ብልጽግና እግዚአብሔርን ስነኳ ለጎሣ የሚቀም አይነት ብዝኃ-አማላክት ለመፍጠር ሲሉ መጅልስና ሲነዶስን በሐሰት ይፈጥራሉ።
ይህ ለምን ሆነ?
የእኔ መልስ የማኅቀፈ-ዕሳቤ መዛባትና ከሰብአዊንተ ውጭ መሆን ነው!
------------------------------------
ለማንኛዉም በምሳሌ እንነጋገር፦
በነፍስም በሥጋም እንዳንሞት ማሥቀፈ0ዕሳቤያችንን ከወረራ እንጠብቅ!
ሐምሌ ፲፪ ቀን ፳፻፲፮ ዓ/ም
አንዳንድ የማኅቀፈ-ዕሳቤ ልዩነቶች ርቀት እንደ ጨለማና ብርሃን ያህል ነው።
ነባርና በአብዛኛው ለሺዎች ዘመናት ኢትዮጵያውያንን የመራው የጋራ ማኅቀፈ ዕሳቤ የሚተረጎመው፦
(፩) ሰብአዊ-ክብር፥
(፪) ፍትሐዊነት፥
(፫) ባለርስትነት፦ ዜጎች ሁሉ በእኩል የአገር ባለቤትነትና የግል ርስት በተዋህዶ፥
(፬) ፈሪሐ እግዚአብሔር፦ ሁሉን ስለ እግዚአብሔር፥ ስለ ዘላለማዊ ሕይወት ማሰብ፥ መናገርና ማድረግ
(፭) ሕግ፥ ፍትህና አስተዳደርን ከሕገ-እግዚአብሔር ጋር የተናበበ መሆኑን ማረጋገጥ ናቸው።
የኢትዮጵያዊነት ጠላቶች ማኅቀፈ-ዕሳቤ
ኢትዮጵያን የሚጠሉና ባለፉት 700 ዓመታት፥ በተለይ ከ100 እና ከ50 ዓመታት ወዲህ ብሶ የመጣውን ጥቃት የከፈቱብን አካላት ዋና ማኅቀፈ-ዕሳቤ፡
(፩) ኢሰብአዊ (ሰውን በምርት ግብአትነት የሚመለከት የዳርዊን ዝንጀሮ)፥
(፪) ፍትሕ (በአሸናፊዎች የሚተረጎም ቋሚ ትርጉም የሌለው ዕሳቤ ነው)
(፫) ባለ ርእት ጥቂት ዜጎች ፥ ርስት አልባ አገልጋይ ብዜ ዜጎች በመድብ የሚፈረጅበት፥
(፬) እግዚአብሔር በማኅበራዊና በፖለቲካዊ የሕዝብ ሕይወት ውስጥ ሚና የሌላቸው፥
፭) ሕግ፥ ፍትህና አስተዳደርን ከሕገ-እግዚአብሔር ጋር የተናበበ መሆኑ ነበር።
የዳርዊንን ዝግመተ ለውጣዊ የሰው ልጅ አመጣጠር ሀልዎት ያመኑ፥ ራሳቸውን ከዝንጀሮ ተገኝተናል በማለት ሰውን የመያበላልጡ፥ አህጉራትን ባለቤቲን አንድም ፈጅተው ወይነም ቅኝ አድርገው ሲገዙ የኖሩና እየገዙ የሚገኘዑ አአምሮዎች ዛሬ ኢትዮጵያን ለማጥፋት ከፈጠሯቸው እንደ ሕወሃትና ኦነግ አይነት ዑአገር ካነሰሮች ጎን ለጎን ምግባችንን ለመቆጣጠር እየሠሩ ነው። አብይ አሀምድ ደግሞ ለዚህ የተመቸ ህሊና ቢስ የመናፈሻ ውስት ወፍ ሆኖ አግኘተዉታል። ይህ ምተመለከቱት ማስረጃ በዝንጀሮ ነን ባዮች ማኅቀፈ ዕሳቤ በእኛ ላይ የሚደረግ ነው፦
አንብቡት፥ ተርጉሙት፥ ለወገናችን ግንዛቤ ማሳደጊያ አጋሩት!!!
በነፍስም በሥጋም እንዳንሞት ማሥቀፈ0ዕሳቤያችንን ከወረራ እንጠብቅ!

========================

እነዚህን መገናኛዎቼን ሱበሰክራይብ፥ ማጋራት፥ አባል በመሆን፥ እንደየ አመለካከታችሁ የመወያያ ጉዳዮችን በገጾቼ ላይ በመጻፍ ለአገራችንና ለቤተክርስቲያናችን ሰላምና አንደነት አስተዋጽ እናድርግ

Telegram: https://t.me/+io2m-XA1OBE2NmM0

YOUTUBE:- https://www.youtube.com/@Orthodox_Secular_FantahunWakie/videos

ትዊተር፦ @fwakie

FB:- https://www.facebook.com/fwakie

Blog:- https://ethiopiaorthodoxchristian.blogspot.com

እግዚአብሔር ያክብርልኝ፤

ታናሽ ወነድማችሁ ፋንታሁን ዋቄ


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ገድሎና አስገድሎ ብፁዕ እየተባሉ መኖር የተፈቀደላቸው ጳጳሳትና ቆሞሳት እንዳይረሱ

ከጥር 27 ጀምሮ በተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ውጭ የተሾሞና በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘው የተለዩ አካላትን ወደ ቤተ ክርስቲያን እናስገባለን ባሉ የመንግስት የጽጥታ አካላት በተትኮሰ ጥይትና ሕገ ወጡ ቡድን ባደራጃቸው ወጣቶች ተደብድበው የተገደሉና የቆሰሉ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናትና ምእመናን።።   1)  ሻሸመኔ ከተማ   I.   የተገደሉ 1.  አያሌው ተረፈ ●   በሻሸመኔ የደብረ አስቦ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ማህደረ ፃድቃን ሰንበት ትምህርት ቤት አባል ●  ጥር 27 ዓ/ም በሻሸመኔ ከተማ በጸጥታ ሃይሉ በሚመራ የጨፍጫፊ ቡድን በደረሰበት ከፍተኛ ደብደባ ወደ ሆስፒታል ገባ ●  በአላቲዮን ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ሕይወቱን ማትረፍ አልተቻለም ●  በ ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብሏል       2.  ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ ሐረገወይን ●  የሻሸመኔ ደብረ ስብሐት ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይ የነበሩት ●  በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት  በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል። ●  ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት ተመትተው  በያኔት ሆስፒታል ሕክምና ሲደረግላቸው ቢቆዩም ሕይወታቸውን ማትረፍ አልተቻለም። ●  በዛሬው ዕለት ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብለዋል።     3.  ዘማሪ ፍቃዱ ደጉ ●  የቅዱስ ሚካኤል ከሣቴ ብርሃን ሰ/ትቤት አገል...

ኢትዮጵያ የተገዳደሯትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች የተከላከለችባቸው፣ የተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ያስከበረችባቸው እሴቶች; በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

የጽዋዕ ማህበራትና ሰንበቴ ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋራ የተሳሰሩት የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡  ኢትዮጵያ የተገዳደሯትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች የተከላከለችባቸው፣ የተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ያስከበረችባቸው እሴቶች  ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ  nigatuasteraye@gmail.com  ሚያዚያ ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም.  (April 28, 2025)  መግቢያ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኩለንታዊት ቀዳማዊት ደኀራዊት፡ ዘመናዊት ናት ስትባል እም ኀበ አልቦ አይደለም፡፡ በብዙ እሴቶቿ ነው፡፡ ኩለንታዊት ከምታደርጋት ከብዙ እሴቶቿ መካከል የጽሑፌ መነሻ የሆኑት ከቅድስት ድንግል  ማርያም ጋራ የተሳሰሩት የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ ስንበቴ በቀጥታ ከእግዚአብሔር የታዘዘች ናት፡፡ የጽዋ ማኅበርም እንደ ሰንበቴው ቀጥታ ከግዚአብሔር ባይሆንም፡ በዮቶር በኩል ለሙሴ የደረሰው የግዚአብሔር ምሪት ናት፡፡ የጽዋ ማሕበርና ሰንበቴ የትርጉማቸው መነሻ፡ መድረሻና የመጨረሻ ዋና ዓላማቸው ሰባዊ ክብርና ነጻነት ነው፡፡   ኢትዮጵያ የተፈታተኗትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች ከተከላከለችባቸው ከተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ካስከበረችባቸው ዋናወቹ እሴቶቿ ውስጥ የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ በቅኝ ገዥወች ሲቀጠቀጡ ከኖሩት ካጎራባች አገሮች ልዩና የነጻነት ምሳሌ ያደርጓትም የጽዋ ማህበርና ሰንበቴ ናቸው፡፡ የጽዋ ማኅበራትና የሰንበቴ ድርጅቶች እንዴት ተመሰረቱ? ለኢትዮጵያ ምን ጠቀሙ? ትሩፋታቸው ምንድነው? የደርግንና የወያኔን ዘመናት እንዴት ተሻገሩ? በብልጽግና ዘመንስ እንዴት ናቸው? እንዴት ይቀጥሉ ? የሚሉትን ጥያቄወች ለመመለስ ከጽዋ ማኅበር እንጀምር፡፡   የጽዋ ማኅበር መነሻ...

ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እና ቋንቋና ማንነት ተኮር እንቅስቃሴዎች

  ኦ ርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እና ቋንቋና ማንነት ተኮር እንቅስቃሴዎች   ፩ . ቋንቋን በተመለከተ ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮና ትውፊት ከሰው ልጅ መበደል በፊት ፍጥረት ሁሉ የሚግባባው በአንድ ቋንቋ ነበር፡፡ “ ምድርም ሁሉ በአንድ ቋንቋና በአንድ ንግግር ነበረች” እንዲል፡፡ ዘፍ. 11፡1 በኃጢአት ምክንያት ግን ሰውና መላው ፍጥረት በአንድ ቋንቋ መግባባታቸው ቀረ፡፡ ኃጢአት እየበዛ ሲሄድ የሰው ልጅ ቋንቋም በባቢሎን ተደበላለቀ፣ አንዳቸው ከሌላቸው ጋር የማይግባቡ ብዙ ዓይነት ቋንቋዎችም ተፈጠሩ፡፡ በበደል የመጣውን ሁሉ ሊያስተካክልና ሊያድን በመጣው በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝነት ያ የቀደመው ጸጋ ስለ ተመለሰልን በበዐለ ሃምሳ ሰዎች በልዩ ልዩ ቋንቋ አንድ ዐይነት የእግዚአብሔርን መልእክት ሰሙ፡፡ በዚህ ጸጋ የተጠቀሙና የበቁ ቅዱሳን የእንስሳትን ቋንቋ እስከ ማወቅ ደረጃ ይደርሳሉ፡፡   የክርስትና ጉዞ ወደ ቀደመው በአንድ ቋንቋ መግባባት መመለስ ነው፡፡ ወደዚያ ለመድረስ ደግሞ ሰው የእግዚአብሔርን ቃል በሚሰማው ቋንቋ መማር አለበት፡፡ በበዐለ ሃምሳ ጊዜ ለቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስ ብዙ ቋንቋ የገለጠላቸው ሰውን ሁሉ የእግዚአብሔርን የማዳን ጸጋ በሚሰማው ቋንቋ እንዲያስተምሩት ነው፡፡ ሆኖም ቋንቋ መልእክት ማድረሻና መግባቢያ እንጂ ከዚያ ያለፈ ሰዎችን በሆነ መደብ ለመመደብና የልዩነት አጥር ለመሥራት እንደ መሳሪያ ሊሆን አይገባውም፡፡ ይህ ከክርስትና ዐላማ ጋር ተቃራኒ ነው፡፡ ቅዱሳን ሐዋርያት ወደ ዐለም ሁሉ ሲልካቸው ሰዎች የሚቀበሏቸው በሚያስተምሩት ትምህርት መሠረት ነበር እንጂ በትውልድ፣ በብሔርና በመሳሰለው መስፈርት የእኛ ናቸው/አይደሉም በሚል አልነበረም፡፡ የቤተ ክርስቲያ...