የስግብግብነትና የጭካኔ ጥግ ለማየት የዳረዊን ልጆችን ሤራና ዓለምን ማመስ ማስተዋል ያስፈልጋል። አገር በቀል ዝንጀሮ ነን ባዮችም ለዚህ ነው ሰውብ በጎሣ ተካፍለው የሚያፋጁት። ክፋታቸውን ከምእራብ ተውሰው አገር በቀል ያደረጉት ሕወሃትና ኦነግ/ብልጽግና እግዚአብሔርን ስነኳ ለጎሣ የሚቀም አይነት ብዝኃ-አማላክት ለመፍጠር ሲሉ መጅልስና ሲነዶስን በሐሰት ይፈጥራሉ።
ይህ ለምን ሆነ?
የእኔ መልስ የማኅቀፈ-ዕሳቤ መዛባትና ከሰብአዊንተ ውጭ መሆን ነው!
------------------------------------
በነፍስም በሥጋም እንዳንሞት ማሥቀፈ0ዕሳቤያችንን ከወረራ እንጠብቅ!
ሐምሌ ፲፪ ቀን ፳፻፲፮ ዓ/ም
አንዳንድ የማኅቀፈ-ዕሳቤ ልዩነቶች ርቀት እንደ ጨለማና ብርሃን ያህል ነው።
ነባርና በአብዛኛው ለሺዎች ዘመናት ኢትዮጵያውያንን የመራው የጋራ ማኅቀፈ ዕሳቤ የሚተረጎመው፦
(፩) ሰብአዊ-ክብር፥
(፪) ፍትሐዊነት፥
(፫) ባለርስትነት፦ ዜጎች ሁሉ በእኩል የአገር ባለቤትነትና የግል ርስት በተዋህዶ፥
(፬) ፈሪሐ እግዚአብሔር፦ ሁሉን ስለ እግዚአብሔር፥ ስለ ዘላለማዊ ሕይወት ማሰብ፥ መናገርና ማድረግ
(፭) ሕግ፥ ፍትህና አስተዳደርን ከሕገ-እግዚአብሔር ጋር የተናበበ መሆኑን ማረጋገጥ ናቸው።
የኢትዮጵያዊነት ጠላቶች ማኅቀፈ-ዕሳቤ
ኢትዮጵያን የሚጠሉና ባለፉት 700 ዓመታት፥ በተለይ ከ100 እና ከ50 ዓመታት ወዲህ ብሶ የመጣውን ጥቃት የከፈቱብን አካላት ዋና ማኅቀፈ-ዕሳቤ፡
(፩) ኢሰብአዊ (ሰውን በምርት ግብአትነት የሚመለከት የዳርዊን ዝንጀሮ)፥
(፪) ፍትሕ (በአሸናፊዎች የሚተረጎም ቋሚ ትርጉም የሌለው ዕሳቤ ነው)
(፫) ባለ ርእት ጥቂት ዜጎች ፥ ርስት አልባ አገልጋይ ብዜ ዜጎች በመድብ የሚፈረጅበት፥
(፬) እግዚአብሔር በማኅበራዊና በፖለቲካዊ የሕዝብ ሕይወት ውስጥ ሚና የሌላቸው፥
፭) ሕግ፥ ፍትህና አስተዳደርን ከሕገ-እግዚአብሔር ጋር የተናበበ መሆኑ ነበር።
የዳርዊንን ዝግመተ ለውጣዊ የሰው ልጅ አመጣጠር ሀልዎት ያመኑ፥ ራሳቸውን ከዝንጀሮ ተገኝተናል በማለት ሰውን የመያበላልጡ፥ አህጉራትን ባለቤቲን አንድም ፈጅተው ወይነም ቅኝ አድርገው ሲገዙ የኖሩና እየገዙ የሚገኘዑ አአምሮዎች ዛሬ ኢትዮጵያን ለማጥፋት ከፈጠሯቸው እንደ ሕወሃትና ኦነግ አይነት ዑአገር ካነሰሮች ጎን ለጎን ምግባችንን ለመቆጣጠር እየሠሩ ነው። አብይ አሀምድ ደግሞ ለዚህ የተመቸ ህሊና ቢስ የመናፈሻ ውስት ወፍ ሆኖ አግኘተዉታል። ይህ ምተመለከቱት ማስረጃ በዝንጀሮ ነን ባዮች ማኅቀፈ ዕሳቤ በእኛ ላይ የሚደረግ ነው፦
አንብቡት፥ ተርጉሙት፥ ለወገናችን ግንዛቤ ማሳደጊያ አጋሩት!!!
በነፍስም በሥጋም እንዳንሞት ማሥቀፈ0ዕሳቤያችንን ከወረራ እንጠብቅ!
========================
እነዚህን መገናኛዎቼን ሱበሰክራይብ፥ ማጋራት፥ አባል በመሆን፥ እንደየ አመለካከታችሁ የመወያያ ጉዳዮችን በገጾቼ ላይ በመጻፍ ለአገራችንና ለቤተክርስቲያናችን ሰላምና አንደነት አስተዋጽ እናድርግ
Telegram: https://t.me/+io2m-XA1OBE2NmM0
YOUTUBE:- https://www.youtube.com/@Orthodox_Secular_FantahunWakie/videos
ትዊተር፦ @fwakie
FB:- https://www.facebook.com/fwakie
Blog:- https://ethiopiaorthodoxchristian.blogspot.com
እግዚአብሔር ያክብርልኝ፤
ታናሽ ወነድማችሁ ፋንታሁን ዋቄ
አስተያየቶች