ልማቱ በማን መቃብር ላይ፣ ለማን? ብሎ መጠየቅ ይገባል። ዝም ብለህ አታጨብጭብ!! ልማት ያስፈልገናል፣ ግን እኛን ቀብሮ አይደለም። ኦርቶዶክሳውያን፣ አማሮች እና ሌሎችም ዒላማ የተደረጉ ማኅበረሰቦች ይጠይቁ። ልማት ያስፈልገናል፣ ግን እኛን ቀብሮ አይደለም። ኦርቶዶክሳውያን፣ አማሮች እና ሌሎችም ዒላማ የተደረጉ ማኅበረሰቦች ይጠይቁ። ወገኔ ከሰው ክብርና ከህልውና መረጋገጥ ተጋድሎ የሚያዘናጋ ፕሮፓጋንዳ ሊፈጠር አይችልም። ከንቱ ልፋት ነው። ከሁሉ በፊት ክብረ-ስብእ!! ከሰው የሚበልጥልማት የለም!! ልማት ለሰው ነው እንጂ ሰው እንደ ግባት ሌላው ለሚጠቀምበት ለልማት አይደለም። ገልብጦ ማሰብ የዘረኞችና ይቅኝ ገዥዎች እንጂ የአንድ ሉዓላዊ አገር መንግሥት ፖልቲካና ፍልስፍና ሊሆን አይገባዉም ነበር። ሰማይና ምድር የተፈጠሩት፣ አምላክ ሰው ሆኖ የተሰቀለውና ዛሬ መስቀልን የምናከብረው ሁሉም ለሰው ልጆች ከእግዚአብሔር የተሰጠ ጸጋና ጸጋውን የመጠበቅና የማመስገን ሕይወት ነው። ታዲያ ሰውን ከሰውነቱ ያዋረደ፣ በቋንቋ፣ በእምነትና በጎሣ ከፋፍሎ የሚያጠፋ፣ ከሰው ነፍስ ይልቅ የማይጸድቀው የፕሮፓጋንዳ ችግኝ ይበልጥብኛል ያለን፣ ጦር ሠራዊት “ልምራህ ላበልጽግህ” በሚለው ዜጋ ላይ ያዘመተ መንግሥት፣ ፈጣሪዎቹ የውስጥ እና የውጭ ወዳጆቹ ሁሉ #አብይ አህመድ #ግድብ፣ #ወደብ፣ #ኒውክለር፣ #ችግኝ፣ #መናፍሻ፣ #ሳተላይት ማምጠቅ ወዘተ ሁሉ ---- ለሚያጠፋቸው ኦርቶዶክሳውያንና አማሮች ሳይሆን --- መርጦ ልዩ ጥቅም፣ ልዩ ክልል፣ ልዩ ልማት፣ ልዩ ከተማ፣ ልዩ ተርክት፣ ልዩ --- ወዘተ የገባዋል ለሚባለውና የኦነግ የዘር ልሂቃን ለፈጠሩት “ኦሮሙማ” ለተባለ የፖልቲካ ፍጡር አይደለም ማለት ይቻላል። ቀይ ባሕር ወድብ ብቻ ሳይሆን የኢሬቻ ማክበሪያ የሌሎች መ...
This is a spot where I post and share part of my daily reality. I would love to hear from others too to learn how differently we interpret daily encounters including our imaginations. ይህ ሥፍራ የየዕለት ገጠመኞቼን፣ እንዴት በዕለቱ እንደተረደሁትና የማስበውን ለሌሎች ያማጋራበት ነው፡፡ የሌሎችን በመስማትና ምን ያህል ዓለማችንን በተለያየ መንገድ እንደምንመለከታት ለመማር እጓጓለሁ፡፡