ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

የዉሀብያ ዑስታዞች ማጭበርበር ማብቃት አለበት

#ማጭ*በር*በር አይበቃም?  እሁንም ታሪክ መገልበጥና፣ ጥፋትን ለማስቀጠል  መዋሸትና ደም ማፍሰስ አይሰለቻችሁም? ህክምና ሰብአዊነት የሚባል ነገር በቃ አዲሱ እምነታችሁ ውስጥ ለጠብታም የለም?

ከጎሣ ፖለቲካ ቁማርተኝነትና ደም አፍሳሽነት ጋር አጋርነታችሁን የጸናው የአዲሱ እምነታችሁ አስትምሬና የቁራኑ አተረጓጎም ሆኖ ነው በክፋትና በሐሰት  ቦታ ሁሉ የምትገኙት?
==================
ሶሪያ፣ ሊቢያ፣ ኢራቅ፣ ኩርድ፣ ናይጀሪያ፣ ሶማሊያ፣ የመን፣ ፓኪስታን፣ ግብጽ ደ*ም የሚያፈ*ስስ ማነው?

ሳውዲ አረቢያ ክርስትና እንዳይኖር ያደረገው የማነው አስተምህሬው? ሊቢያ ያ*ረ*ደን የማነው አስተምህሮው?
እዚህም እንዲቀጥል ነው ሩጫው?
አረ #ተዉ!! ይህ #አካሄድ #አይበጀንም?
=========
#ወገኖቼ ነባሩ ሙስሉምና ክርስትያን ተባብረን ከዘር ፖለቲካ አገር እፍራሽ ጋር ቄመው ጥፋት የጠሩብንን አዳዲስ ውጭ-ገብ ተላላኪዎችን ራሳችንን ለመታደግለመታደግ እንተባበር።
====== ===========

"የኢትዮጵያ ነባር እስላም ሰላማዊ ነው" ስንል በተቃቃራኒው  "የኢትዮጵያ የሚባል የለም፣ እስልምና አንድ ዓለም አቀፋዊ ነው" ይሉሃል። እናማ ሊቢያ ያ*ረ*ደን፣ ዶዶላ የጨፈጨፈን፣ ሻሸመኔ አላሁ አክበር እያለ ከብልጽግና ሠራሽ የሳዊሮስ የጨረቃ ጳጳሳት ጋር እየገደለን ቤተ መቅደሳችን የገባው አንድ ናቸው ማለታችሁ አይደለምን?
እርሱው አይደል ባሌ የሚያሳድደን?

ከኦነግ-ኦሮሙማ አጋር ሆኖ አሁን #ግራኝ እህመድን ለመቀደስ #አጼዎቹን የምታረክሱ ዉሀቢዎቹ ናቸው ብለን ስንጠረጥር "አዎ እኛ ነን" ብላችሁ በድፍረት ብቅ ማለታችሁ አይደለም?

ይህን #ለማረጋገጥ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ አትፈቅዱም፣ ቅንጭብ ትርክት ፈጥራችሁና እንደ ናዚው ፕሮፓጋንዲስት እንደ ጎብል እየደጋገማችሁ ታጭበ*ረብራላችሁ:-

እስቲ ሞክሩትና እንያችሁ!!
#ግራ*ኝን አህ*መድን ለመቀደስ የሚደረገው ሙከራ ያንኑ ያለፈውን ፍ**ጅት ደብቆ በተቃራኒው "በአጼዌቹ ተበድዬ ነበር፣ የክርስቱያኗን ደሴት እፕስጥመናል" በማለት በጎሣ ፖለቱካ ሥር ተደብቆ ፍጅት መምራት ሰላማዊነት ነው?

#ታሩክን በሐሰት ትርክት ለመተካት ለምን ትታክታላችሁ?

#ከንጉሥ አርማህ እስከ ቀ•ኃ•ሥ• ያሉትን አጼዌች በመርከስ ጁሃዱስቱን አውዳሚ ግራኝ ለምን በሐሰት ትቅቀድሳላችሁ?

#የክርስቱያንን የ፴፰ ዓመት እልቂት በማውገዝና እውነቱን ለመናገር ለምን ታመነታላችሁ?

#አግላይ የሃይማኖት ኢኮኖሚ፣ ማኅበራዉ ተቋም፣ ፖለቲካዊ አሰላለፍ፣ ልዩ ከፋልይ ትርክት ለማቄም ለምን ትሯሯጣላችሁ?

#አሁን ከጅጅጋ እስከ ከምሴና ወለጋ፣ ከዶዶላ እስከ ሽርካ፣ ከጎሮ ጉቱ እስከ አዳማ  አሁን በጎሣ ፖለቲካ ሥር ተደብቆ የሚካሄደውን ጭ*ጭፍ*ጨ*ፋ ለማስቀጠል  ፉቱሁል ሃበሽ (ሃበሻን ድል ማድረግ) የግራኝ ዜና መዋዕል ዘጋቢ  እንኳ ያልደበቀውን እውነት መካድ  (whitewash ለማድረግ) እና ታሩክን በሐሰት መገልበጥ ሰላማዊነትና ይቅርታ መጠየቅ ነው?



#ላሊበላና #አክሱም ለምን ተረፉ? እንደ ደብረ ሊባኖስና መካነ ሥላሴ ለምን አልጠፉም ነው?

#የሚተረከው የአንድ ቦታና ጊዜ የእንድ ንጉሥ ድርጊትን ለ17  በቱርክና አረብ ድጋፍ የተካሄደው የጥፋት ጂሃድ  95% ሀገርን ውወርሮና ክርስትናን ካጋጠው ጋር ለማወራረድ መጋጋጥ ግቡ ምንድ ነው?

#ይህ የዉሀብያዎች ዓይናውጣ ትርክት የሰላም መንገድ እንዳልሆነና  ለብዙ ሀገራት ሰላም መጥፋት ምክንያት መሆኑን እያወቅልችሁ ለምን ትገፉበታላችሁ? 

#ይህን ን ማን የሚል ይመስልሃል? ( የምትመለከቱት ቪዲዮ   (   https://www.facebook.com/share/v/1D3uTcPHNZ/ ) ዉሀብያዎች በኦነግ ሥር ተደብቀው የሚያካሄዱት ጂሃድ ነው። )?
ይህ እስላም እንዲህ ይላል "የአማራ መቃብር እንኳ መሬት ትክዳው፣ ነፍጠኛ ይጥፋ፣ አባታቸው ምንልክ ን እንጸየፍ፣ አምላካችን ይንቀላቸው --- አሜን" ይላሉ። ይህ አባባል #የክርስቲያን #ደሴትን አስጠመናታል" ከሚለው የፕሮፓጋዳ ጂሃዱስቶ የሐሰት ትርክት ቅፍቃፊዎች እና መጽሐፍ አሳታሚዎች  ጋር  ይመሳሰላል።

#የግራኝ #ወንጀል ዘጋቢ የአረብ ፈቂህ መጽሐፉን ከዚህ ወስዳችሁ አንብቡ። https://t.me/Fantahun_Wakie/5707

#የግራኝ ወረረራ ዘገባ እነሆ https://ethiodocs.wordpress.com/wp-content/uploads/2017/06/ye-gragn-ahmed-worera.pdf

#አሁን ያለው ግፍ ናሙና ከዚህ አድምጡት
ምትመለከቱት ቪዲዮ   (   https://www.facebook.com/share/v/1D3uTcPHNZ/ ) ዉሀብያዎች በኦነግ ሥር ተደብቀው የሚያካሄዱት ጂሃድ ነው። "የአማራ መቃብር እንኳ መሬት ትክዳው፣ ነፍጠኛ ይጥፋ፣ አባታቸው ምንልክ ን እንጸየፍ፣ አምላካችን ይንቀላቸው --- አሜን" ይላሉ። ስለ ቦሩ ማዳ እየተረኩ ማጭበርበር አይቻልም።

#ይህን ዘምመቻ የሚያደርገው ያለፈውን ታሪክ በሐስት እየለወጠ ያለው የአጼዎቹና የክርስቲያን እኢትዬጵያ አጥፊ አጀንዳ ፈጻሚ እንዴት ይደበቅ?https://www.facebook.com/sharhHNdDo2/

ወገኖቼ ነባሩ ሙስሊምና ክርስትያን ተባብረን ከዘር ፖለቲካ አገር እፍራሽ ጋር ቆመው ጥፋት ከጠሩብን አዳዲስ ውጭ-ገብ ተላላኪዎችን ራሳችንን ለመታደግ እንተባበር። Part 2


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ገድሎና አስገድሎ ብፁዕ እየተባሉ መኖር የተፈቀደላቸው ጳጳሳትና ቆሞሳት እንዳይረሱ

ከጥር 27 ጀምሮ በተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ውጭ የተሾሞና በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘው የተለዩ አካላትን ወደ ቤተ ክርስቲያን እናስገባለን ባሉ የመንግስት የጽጥታ አካላት በተትኮሰ ጥይትና ሕገ ወጡ ቡድን ባደራጃቸው ወጣቶች ተደብድበው የተገደሉና የቆሰሉ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናትና ምእመናን።።   1)  ሻሸመኔ ከተማ   I.   የተገደሉ 1.  አያሌው ተረፈ ●   በሻሸመኔ የደብረ አስቦ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ማህደረ ፃድቃን ሰንበት ትምህርት ቤት አባል ●  ጥር 27 ዓ/ም በሻሸመኔ ከተማ በጸጥታ ሃይሉ በሚመራ የጨፍጫፊ ቡድን በደረሰበት ከፍተኛ ደብደባ ወደ ሆስፒታል ገባ ●  በአላቲዮን ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ሕይወቱን ማትረፍ አልተቻለም ●  በ ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብሏል       2.  ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ ሐረገወይን ●  የሻሸመኔ ደብረ ስብሐት ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይ የነበሩት ●  በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት  በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል። ●  ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት ተመትተው  በያኔት ሆስፒታል ሕክምና ሲደረግላቸው ቢቆዩም ሕይወታቸውን ማትረፍ አልተቻለም። ●  በዛሬው ዕለት ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብለዋል።     3.  ዘማሪ ፍቃዱ ደጉ ●  የቅዱስ ሚካኤል ከሣቴ ብርሃን ሰ/ትቤት አገል...

ኢትዮጵያ የተገዳደሯትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች የተከላከለችባቸው፣ የተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ያስከበረችባቸው እሴቶች; በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

የጽዋዕ ማህበራትና ሰንበቴ ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋራ የተሳሰሩት የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡  ኢትዮጵያ የተገዳደሯትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች የተከላከለችባቸው፣ የተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ያስከበረችባቸው እሴቶች  ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ  nigatuasteraye@gmail.com  ሚያዚያ ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም.  (April 28, 2025)  መግቢያ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኩለንታዊት ቀዳማዊት ደኀራዊት፡ ዘመናዊት ናት ስትባል እም ኀበ አልቦ አይደለም፡፡ በብዙ እሴቶቿ ነው፡፡ ኩለንታዊት ከምታደርጋት ከብዙ እሴቶቿ መካከል የጽሑፌ መነሻ የሆኑት ከቅድስት ድንግል  ማርያም ጋራ የተሳሰሩት የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ ስንበቴ በቀጥታ ከእግዚአብሔር የታዘዘች ናት፡፡ የጽዋ ማኅበርም እንደ ሰንበቴው ቀጥታ ከግዚአብሔር ባይሆንም፡ በዮቶር በኩል ለሙሴ የደረሰው የግዚአብሔር ምሪት ናት፡፡ የጽዋ ማሕበርና ሰንበቴ የትርጉማቸው መነሻ፡ መድረሻና የመጨረሻ ዋና ዓላማቸው ሰባዊ ክብርና ነጻነት ነው፡፡   ኢትዮጵያ የተፈታተኗትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች ከተከላከለችባቸው ከተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ካስከበረችባቸው ዋናወቹ እሴቶቿ ውስጥ የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ በቅኝ ገዥወች ሲቀጠቀጡ ከኖሩት ካጎራባች አገሮች ልዩና የነጻነት ምሳሌ ያደርጓትም የጽዋ ማህበርና ሰንበቴ ናቸው፡፡ የጽዋ ማኅበራትና የሰንበቴ ድርጅቶች እንዴት ተመሰረቱ? ለኢትዮጵያ ምን ጠቀሙ? ትሩፋታቸው ምንድነው? የደርግንና የወያኔን ዘመናት እንዴት ተሻገሩ? በብልጽግና ዘመንስ እንዴት ናቸው? እንዴት ይቀጥሉ ? የሚሉትን ጥያቄወች ለመመለስ ከጽዋ ማኅበር እንጀምር፡፡   የጽዋ ማኅበር መነሻ...

ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እና ቋንቋና ማንነት ተኮር እንቅስቃሴዎች

  ኦ ርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እና ቋንቋና ማንነት ተኮር እንቅስቃሴዎች   ፩ . ቋንቋን በተመለከተ ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮና ትውፊት ከሰው ልጅ መበደል በፊት ፍጥረት ሁሉ የሚግባባው በአንድ ቋንቋ ነበር፡፡ “ ምድርም ሁሉ በአንድ ቋንቋና በአንድ ንግግር ነበረች” እንዲል፡፡ ዘፍ. 11፡1 በኃጢአት ምክንያት ግን ሰውና መላው ፍጥረት በአንድ ቋንቋ መግባባታቸው ቀረ፡፡ ኃጢአት እየበዛ ሲሄድ የሰው ልጅ ቋንቋም በባቢሎን ተደበላለቀ፣ አንዳቸው ከሌላቸው ጋር የማይግባቡ ብዙ ዓይነት ቋንቋዎችም ተፈጠሩ፡፡ በበደል የመጣውን ሁሉ ሊያስተካክልና ሊያድን በመጣው በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝነት ያ የቀደመው ጸጋ ስለ ተመለሰልን በበዐለ ሃምሳ ሰዎች በልዩ ልዩ ቋንቋ አንድ ዐይነት የእግዚአብሔርን መልእክት ሰሙ፡፡ በዚህ ጸጋ የተጠቀሙና የበቁ ቅዱሳን የእንስሳትን ቋንቋ እስከ ማወቅ ደረጃ ይደርሳሉ፡፡   የክርስትና ጉዞ ወደ ቀደመው በአንድ ቋንቋ መግባባት መመለስ ነው፡፡ ወደዚያ ለመድረስ ደግሞ ሰው የእግዚአብሔርን ቃል በሚሰማው ቋንቋ መማር አለበት፡፡ በበዐለ ሃምሳ ጊዜ ለቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስ ብዙ ቋንቋ የገለጠላቸው ሰውን ሁሉ የእግዚአብሔርን የማዳን ጸጋ በሚሰማው ቋንቋ እንዲያስተምሩት ነው፡፡ ሆኖም ቋንቋ መልእክት ማድረሻና መግባቢያ እንጂ ከዚያ ያለፈ ሰዎችን በሆነ መደብ ለመመደብና የልዩነት አጥር ለመሥራት እንደ መሳሪያ ሊሆን አይገባውም፡፡ ይህ ከክርስትና ዐላማ ጋር ተቃራኒ ነው፡፡ ቅዱሳን ሐዋርያት ወደ ዐለም ሁሉ ሲልካቸው ሰዎች የሚቀበሏቸው በሚያስተምሩት ትምህርት መሠረት ነበር እንጂ በትውልድ፣ በብሔርና በመሳሰለው መስፈርት የእኛ ናቸው/አይደሉም በሚል አልነበረም፡፡ የቤተ ክርስቲያ...