፫ቱ የጥፋት ተጣማሪዎችና #ብልጽግና
አሁን የሚፈ*"ጁን ሰዎች የስነ ልቦና መሠረት የሚመነጨው ከሚከተሉት #፭ አስተምህሮዎች ይመስለኛል:-
፩) ከገዳ የወረራ ባህል
፪) ከጽንፈኛ የዉሀብያ ጂሃድ የሤረኝነት አስተምህሮ
፫) ከናዚ የዘር ፍጅት ክርስትና ግንቢ ወለጋ ተተክሎ
ኦነግን ያዋለደው የሐሰት ትርክትና ስሑት ርእዮት
ፖለቲካ
፬) ቁስ አምላኪው እና ሰው-ጠሉ የብልጽግና ወንጌል
አስተምህሮ የሚመራው ፖለቲካ
፭) የዳርዊንን የሰው አምጣጥ መላምራዊ አስተምህሮ
እንደ ሃይማኖት የሚቀበሉ ዘረኛ ነጻ አውጭ ነን ባይ
የባንዳን ልጆች ርእዮት
================
በነገራችን ላይ እንደየ ምንጩን ፖለቲካዊ ግቡ የሚወገዝ ባህልና የሚወደስ ባህል አለ።
ክብረ-ስብእን ምዕከላዊ የሚያደርግ የሚወደስ ነው፤ ስግብግብነትንና ራስወዳድነትን ማዕከላዉንየሚያደርግ ቡድናዊ የጭፍን መንጋ ባህል የሚወገዝ ነው።
በአገራችን ሁለት ጎራ አቅጣጫ ያላቸው ባህሎች አሉን። አንዱ ሊገታ፣ ሌላው ሊለማንየሙገባው ነው። በእርግጥብከሁለቱም ጎራንየሚዋጣ መማካም፣ የሚነቀልንክፉንይኖራል። እዚህ ላይ የማነሳው በጅምላና ባደረሰው ጉዳት።ወይንም ለብዙኃኑ የሰው ልጆች በእኩልነት በሰጠው ሰብአዊ ጥቅሞቹ አንጻር ነው።
ፍትህ፣ ክብረ-ሰብእ፣ እውነትን በቃኝ ባይነት፣ ተመጋጋቢ ብዝኃነትን የሚያለማ አለ የሚያጠፋ አለ (፩ኛ ጎራ እናድርገው)፤
የገዳ ሥርዓትና የአረብ እስልምና የጀርመን ናዚ ሌሎችን በማጽፋት ልሙጥ ማኅበረ ሰብእን ሲፈጥሩ የኖሩ ናቸው። ሶስቱም ተጋብተው በብልጽግና ወንጌል ሥርዓት አስተባባሪነት መልካሙን ባህልና ሥርዓቶችን ይደመስሳሉ። (፪ኛ ጎራ እናድርገው)
ባለ ፪ኛ ጎራዎቹ ይህን ሰባራ ማንነታቸውን የሚሸፍኑት በፕሮፓጋንዳና ሲመቻቸው በጉልበት ነው።
ይህን ለመረዳት ሩቅ ስትሄድ ለዚህ ጽሑፌ ምላሽ የሚሰጠት ሶስቱን አራተኛ አስተባባሪያቸው ሲሆኑ ሐስትን፣ ማስፈራራታን፣ ቀንጭቦ ይዘት መጠምዘዝና፣ በብዛት መንጫጫትን እንደ ስልት ይጠቀማሉ። ቀጥሎ ያሳድዳሉ፣ ያሥራሉ፣ ይገድላሉ። ይኼው ነው።
===============
እኛ ኢትዮጵያውያን እንደቤተሰብእ የምን ኮራባቸውና ጠብቀን ለትውልድ የምናስተላልፋቸው፤
የምናፍርባቸው፣ የምንጸጸትባቸው፤ ወደ ትውልድ እንዳይተላለፍ እንደ በሽታ የምንከላከላቸው ባህሎችና ታሪኮች ነበሩን፣ ዛሬም አሉ።
የምናፍርባቸውን በዛሬዋ ኢትዮጵያ ከቀድሞው አደገኛ የሚያደርጋቸው ፖለቱካዊና መንግሥታዊ በመሆን ነውሮችን ሥርዓታዊና የመንግሥት ፖሊሲ መንሻ ሆነው መገኘታቸው ነው። በዚያው ላይ የኩራት ምንጭ ተደርገው በመደበኛ ትምህርትና በሚዲያ ወደ ትውልድ እንዱተላለፉ መደረጋቸው ነው።
ገዳ አንዱ ወደ ትውልድ እስከነ ግሳንግሱ፣ ገዳይነቱ፣ ወራሪኑቱ፣ ስግብግብነቱ፣ ዘር አጥፊነቱሐሰተኝነቱ ወደ ትውልድ እንዳይተላለፍ የምንከላከለው ስብራታችን ነው። አሁን በሕይወት ያሉ ዘመናዊ አባገዳዎችና ሥርዓታቸው ከቀድሞ ደምንአፍሳሽነት የሚጋሩት ቀጥተኛ ወንጀል ባይኖርም ቤተ መንግሥት የገባውን የአሮጌ ገዳ ጥፋት ብፕዝምታ መተባበራቸው ተጠያቂ ያደርጋቸዋል።
ወደፊት ለመመልከትሽ-----
ከሁሉም መልካሙን መርጠን ጥቁሩን ጥለን ወደፊት እንጓዝ። ታሪክና ትርክት የደምና የአጥንት ውጤት ስላልሆነ የክፉ ባህልናን እና የታሪክ አጋጣሚን ለቋንቋና ጎሣ ጠቅልለን በተለይ ለአዲሱ መከረኛ ትውልድ ከማስታቀፍ ከትርፉ ጉዳቱ ስለሚያመዝን ወጣቱን ከአረንቋው በሚመነጥቅ መንገድ መነጋገር ይበጀናል።
ለግንዛቤ ያህል ገዳን የሚመለከተው ጥቁር ምስሉ የጎሣ ፖለቲካ ሊያስውበው እንደሚጥረው እንዳልሆነና እንዳውም ቤተ መንግሥቱን ከተቆጣጠረም ባኋላ አጥፊና ስግብግብ በሽታው አገርሽቶበት በሳንጃ ብልት ከመሸለት በድሮን ሰው ወደ መፍጀት ትፕሸጋገረ።
የብልጽግና መደበኛ ሠራዊት እና የጫካው እልቂት ፈጻሚ የስነ ልቦና መሠረት እንዱ ገዳ ነው ማለት ይቻላል። መግደል፣ በማኅበርና በፖሊሲ ተግባብቶ መዋሸት፣ መቀማት፣ መውረር፣ ባህሉ ለሆነው ገዳ ልጁ ነው።
ብልጽግና እርሱን በባሕርይ የሚመስሉት በግብር የተባበሩትን ሁለት በእምነት ስም ከውጭ የመጡ አካላትን ያስተባብራል። እነዚህም የጀርመን ናዚ ክርስትና እና የጽንፈኞች መፈልፈያው ዉሀቢ እስልምና ናቸው።
ሶስቱም tactical/ስልታዊ ጋብቻ ፈጽመው ሰው እየፈጁ ናቸው። ቤተ መንግሥት የገባው ከማጥፋትና ከመውረስ ውጭ ምድብ የማይችለው ገዳ ግን ብልጽግና ነኝ ብሎ ከቤተ መንግሥት ሁሉን ያስተባብራል።
እንዚህ ምሁራን ስለ ገዳ ካድሬ የሚያለብሰውን ብልጭልጭ ልብሱን እስወልቀው እርቃኑን በማቄም ያገጠጠ ተናካሽ ጥርሱንና ቧጫሪ ጥፍሪን ያሳዩናል።
አስመሮም ለገሰና የጀርመን ሚሽነሪዎች በዚህ ውይይት ላይ ተሀኝተው ለጥፋት የሚያወድሱትን ጥቀር አውሬ ቢከላከሉ መልካም ነበር።
https://www.youtube.com/live/2dtJB5yw-go?feature=shared
አሁን የሚፈ*"ጁን ሰዎች የስነ ልቦና መሠረት የሚመነጨው ከሚከተሉት #፭ አስተምህሮዎች ይመስለኛል:-
፩) ከገዳ የወረራ ባህል
፪) ከጽንፈኛ የዉሀብያ ጂሃድ የሤረኝነት አስተምህሮ
፫) ከናዚ የዘር ፍጅት ክርስትና ግንቢ ወለጋ ተተክሎ
ኦነግን ያዋለደው የሐሰት ትርክትና ስሑት ርእዮት
ፖለቲካ
፬) ቁስ አምላኪው እና ሰው-ጠሉ የብልጽግና ወንጌል
አስተምህሮ የሚመራው ፖለቲካ
፭) የዳርዊንን የሰው አምጣጥ መላምራዊ አስተምህሮ
እንደ ሃይማኖት የሚቀበሉ ዘረኛ ነጻ አውጭ ነን ባይ
የባንዳን ልጆች ርእዮት
================
በነገራችን ላይ እንደየ ምንጩን ፖለቲካዊ ግቡ የሚወገዝ ባህልና የሚወደስ ባህል አለ።
ክብረ-ስብእን ምዕከላዊ የሚያደርግ የሚወደስ ነው፤ ስግብግብነትንና ራስወዳድነትን ማዕከላዉንየሚያደርግ ቡድናዊ የጭፍን መንጋ ባህል የሚወገዝ ነው።
በአገራችን ሁለት ጎራ አቅጣጫ ያላቸው ባህሎች አሉን። አንዱ ሊገታ፣ ሌላው ሊለማንየሙገባው ነው። በእርግጥብከሁለቱም ጎራንየሚዋጣ መማካም፣ የሚነቀልንክፉንይኖራል። እዚህ ላይ የማነሳው በጅምላና ባደረሰው ጉዳት።ወይንም ለብዙኃኑ የሰው ልጆች በእኩልነት በሰጠው ሰብአዊ ጥቅሞቹ አንጻር ነው።
ፍትህ፣ ክብረ-ሰብእ፣ እውነትን በቃኝ ባይነት፣ ተመጋጋቢ ብዝኃነትን የሚያለማ አለ የሚያጠፋ አለ (፩ኛ ጎራ እናድርገው)፤
የገዳ ሥርዓትና የአረብ እስልምና የጀርመን ናዚ ሌሎችን በማጽፋት ልሙጥ ማኅበረ ሰብእን ሲፈጥሩ የኖሩ ናቸው። ሶስቱም ተጋብተው በብልጽግና ወንጌል ሥርዓት አስተባባሪነት መልካሙን ባህልና ሥርዓቶችን ይደመስሳሉ። (፪ኛ ጎራ እናድርገው)
ባለ ፪ኛ ጎራዎቹ ይህን ሰባራ ማንነታቸውን የሚሸፍኑት በፕሮፓጋንዳና ሲመቻቸው በጉልበት ነው።
ይህን ለመረዳት ሩቅ ስትሄድ ለዚህ ጽሑፌ ምላሽ የሚሰጠት ሶስቱን አራተኛ አስተባባሪያቸው ሲሆኑ ሐስትን፣ ማስፈራራታን፣ ቀንጭቦ ይዘት መጠምዘዝና፣ በብዛት መንጫጫትን እንደ ስልት ይጠቀማሉ። ቀጥሎ ያሳድዳሉ፣ ያሥራሉ፣ ይገድላሉ። ይኼው ነው።
===============
እኛ ኢትዮጵያውያን እንደቤተሰብእ የምን ኮራባቸውና ጠብቀን ለትውልድ የምናስተላልፋቸው፤
የምናፍርባቸው፣ የምንጸጸትባቸው፤ ወደ ትውልድ እንዳይተላለፍ እንደ በሽታ የምንከላከላቸው ባህሎችና ታሪኮች ነበሩን፣ ዛሬም አሉ።
የምናፍርባቸውን በዛሬዋ ኢትዮጵያ ከቀድሞው አደገኛ የሚያደርጋቸው ፖለቱካዊና መንግሥታዊ በመሆን ነውሮችን ሥርዓታዊና የመንግሥት ፖሊሲ መንሻ ሆነው መገኘታቸው ነው። በዚያው ላይ የኩራት ምንጭ ተደርገው በመደበኛ ትምህርትና በሚዲያ ወደ ትውልድ እንዱተላለፉ መደረጋቸው ነው።
ገዳ አንዱ ወደ ትውልድ እስከነ ግሳንግሱ፣ ገዳይነቱ፣ ወራሪኑቱ፣ ስግብግብነቱ፣ ዘር አጥፊነቱሐሰተኝነቱ ወደ ትውልድ እንዳይተላለፍ የምንከላከለው ስብራታችን ነው። አሁን በሕይወት ያሉ ዘመናዊ አባገዳዎችና ሥርዓታቸው ከቀድሞ ደምንአፍሳሽነት የሚጋሩት ቀጥተኛ ወንጀል ባይኖርም ቤተ መንግሥት የገባውን የአሮጌ ገዳ ጥፋት ብፕዝምታ መተባበራቸው ተጠያቂ ያደርጋቸዋል።
ወደፊት ለመመልከትሽ-----
ከሁሉም መልካሙን መርጠን ጥቁሩን ጥለን ወደፊት እንጓዝ። ታሪክና ትርክት የደምና የአጥንት ውጤት ስላልሆነ የክፉ ባህልናን እና የታሪክ አጋጣሚን ለቋንቋና ጎሣ ጠቅልለን በተለይ ለአዲሱ መከረኛ ትውልድ ከማስታቀፍ ከትርፉ ጉዳቱ ስለሚያመዝን ወጣቱን ከአረንቋው በሚመነጥቅ መንገድ መነጋገር ይበጀናል።
ለግንዛቤ ያህል ገዳን የሚመለከተው ጥቁር ምስሉ የጎሣ ፖለቲካ ሊያስውበው እንደሚጥረው እንዳልሆነና እንዳውም ቤተ መንግሥቱን ከተቆጣጠረም ባኋላ አጥፊና ስግብግብ በሽታው አገርሽቶበት በሳንጃ ብልት ከመሸለት በድሮን ሰው ወደ መፍጀት ትፕሸጋገረ።
የብልጽግና መደበኛ ሠራዊት እና የጫካው እልቂት ፈጻሚ የስነ ልቦና መሠረት እንዱ ገዳ ነው ማለት ይቻላል። መግደል፣ በማኅበርና በፖሊሲ ተግባብቶ መዋሸት፣ መቀማት፣ መውረር፣ ባህሉ ለሆነው ገዳ ልጁ ነው።
ብልጽግና እርሱን በባሕርይ የሚመስሉት በግብር የተባበሩትን ሁለት በእምነት ስም ከውጭ የመጡ አካላትን ያስተባብራል። እነዚህም የጀርመን ናዚ ክርስትና እና የጽንፈኞች መፈልፈያው ዉሀቢ እስልምና ናቸው።
ሶስቱም tactical/ስልታዊ ጋብቻ ፈጽመው ሰው እየፈጁ ናቸው። ቤተ መንግሥት የገባው ከማጥፋትና ከመውረስ ውጭ ምድብ የማይችለው ገዳ ግን ብልጽግና ነኝ ብሎ ከቤተ መንግሥት ሁሉን ያስተባብራል።
እንዚህ ምሁራን ስለ ገዳ ካድሬ የሚያለብሰውን ብልጭልጭ ልብሱን እስወልቀው እርቃኑን በማቄም ያገጠጠ ተናካሽ ጥርሱንና ቧጫሪ ጥፍሪን ያሳዩናል።
አስመሮም ለገሰና የጀርመን ሚሽነሪዎች በዚህ ውይይት ላይ ተሀኝተው ለጥፋት የሚያወድሱትን ጥቀር አውሬ ቢከላከሉ መልካም ነበር።
https://www.youtube.com/live/2dtJB5yw-go?feature=shared
አስተያየቶች