የነጻነታችን ጊዜ እንዲቀርብ ሁሉም ድርሻውን የወጣ!! ኦነግና ሕወሃት በሜንጫና በመጥረቢያ፣ በማምከንና በማደኸየት፣ በማፈናቀልና በማሳደድ፣ ፍትሕ በመንፈግና በለከት የለሽ የሐሰት ትርክታቸው በማጠልሸት የጀመሩትን ጠፋት #የብልጽግና መንግሥት ወደ መደበኛ፣ ግልጽና በአዋጅ የተደገፈ የዘር ማጥፋት መንግሥታዊ መደበኛ ተግባርነት አሳደገው። በዚህ ሰይጣናዊ ፕሮጄክት ዒላማ የተደርገው #የአማራ ሕዝብ ራሱን ለማዳን ተጋድሎውን ጀምሮታል። አማራ መነሳት ተፈጥራዊ ህልውናን የማስጠብቅ ተፈጥሮአዊ ንቅናቄ ነው!! ትግሉ ለሰብአዊ ክብር፣ ለፍትሕ፣ ለእውነት የሚደርግ ተጋድሎ በመሆኑ ያሸንፋል። አለማሸነፍ ከምድር መጥፋት ነውና አለማሸነፍ አይቻልም!! ግን ግን ---- በዚህ ወቅት አራት አይነት ዜጎች ይታዩኛል፦ (1) እንደ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በድንዛዜ ፈዝዞ የሚጨፈጨፍና ከብዙነት ወደ አናሳነት እየወረደ የሚገኝ፤ እየሞተና እየተሰደደ ነጭ ልብስ ለብሶ ሜዳ ላይ እየዘመር ለዓለም ሚዲያ ሁሉ "እዩኝ በሰላም እየኖርኩ ነው" እንዲልና እልቂቱን እንዲደብቅ በሚያደርጉት ግብዝና አስመሳይ አገልጋዮች የሚታለል፤ የገዛ እረኞቹ አደንዝዘው ለእርድ የሚያቀርቡት፣ እንዳይተባበር የሥላሴ ልጅነቱን አስክደው በጎሣ የሚካፈሉት ጳጳስት ያለው--- በዙ ሆኖ እያለ እንደ አናሳ፣ ታሪካዊ ሆኖ እያለ እንደ እንግዳ፣ በዓለ ሀገር ሆኖ እያለ ስደተኛ፣ እውነት እያለው እንደ ዋሾ የሚሰቃይና ሰቃዩን ለማስቆም ለህልውናው ተጋድሎ ያልጀመር፣ ግራ የተጋባ ። (2) እንደ ኦሮሞና ትግራይ ወጣት የጎሣ ነጻ አውጭዎች የ50 ዓመታት የስሁት ርእዮትና ሐሰተኛ ትርክት ፕሮፓጋንዳ እውነቱን ሐሰት-ሐሰቱን እውነት አድርጎ እንዲመልክት አእምሮውን አጥቦ ሃይማኖቱን ክዶ፣ ዘሩን በጣዖትነት የሚያመልክ...
This is a spot where I post and share part of my daily reality. I would love to hear from others too to learn how differently we interpret daily encounters including our imaginations. ይህ ሥፍራ የየዕለት ገጠመኞቼን፣ እንዴት በዕለቱ እንተረደሁትና የማስበውን ለሌሎች ያማጋራበት ነው፡፡ የሌሎችን በመስማትና ምን ያህል ዓለማችንን በተለያየ መንገድ እንደምንመለከታት ለመማር እጓጓለሁ፡፡