ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

ልጥፎች

የገዳ አጥፊነትና የካድሬ ቅብ

፫ቱ የጥፋት ተጣማሪዎችና #ብልጽግና አሁን የሚፈ*"ጁን ሰዎች የስነ ልቦና መሠረት የሚመነጨው ከሚከተሉት #፭ አስተምህሮዎች ይመስለኛል:- ፩) ከገዳ የወረራ ባህል ፪) ከጽንፈኛ የዉሀብያ ጂሃድ የሤረኝነት አስተምህሮ ፫) ከናዚ የዘር ፍጅት ክርስትና ግንቢ ወለጋ ተተክሎ ኦነግን ያዋለደው የሐሰት ትርክትና ስሑት ርእዮት ፖለቲካ ፬) ቁስ አምላኪው እና ሰው-ጠሉ የብልጽግና ወንጌል አስተምህሮ የሚመራው ፖለቲካ ፭) የዳርዊንን የሰው አምጣጥ መላምራዊ አስተምህሮ እንደ ሃይማኖት የሚቀበሉ ዘረኛ ነጻ አውጭ ነን ባይ የባንዳን ልጆች ርእዮት ================ በነገራችን ላይ እንደየ ምንጩን ፖለቲካዊ ግቡ የሚወገዝ ባህልና የሚወደስ ባህል አለ። ክብረ-ስብእን ምዕከላዊ የሚያደርግ የሚወደስ ነው፤ ስግብግብነትንና ራስወዳድነትን ማዕከላዉንየሚያደርግ ቡድናዊ የጭፍን መንጋ ባህል የሚወገዝ ነው። በአገራችን ሁለት ጎራ አቅጣጫ ያላቸው ባህሎች አሉን። አንዱ ሊገታ፣ ሌላው ሊለማንየሙገባው ነው። በእርግጥብከሁለቱም ጎራንየሚዋጣ መማካም፣ የሚነቀልንክፉንይኖራል። እዚህ ላይ የማነሳው በጅምላና ባደረሰው ጉዳት።ወይንም ለብዙኃኑ የሰው ልጆች በእኩልነት በሰጠው ሰብአዊ ጥቅሞቹ አንጻር ነው። ፍትህ፣ ክብረ-ሰብእ፣ እውነትን በቃኝ ባይነት፣ ተመጋጋቢ ብዝኃነትን የሚያለማ አለ የሚያጠፋ አለ (፩ኛ ጎራ እናድርገው)፤ የገዳ ሥርዓትና የአረብ እስልምና የጀርመን ናዚ ሌሎችን በማጽፋት ልሙጥ ማኅበረ ሰብእን ሲፈጥሩ የኖሩ ናቸው። ሶስቱም ተጋብተው በብልጽግና ወንጌል ሥርዓት አስተባባሪነት መልካሙን ባህልና ሥርዓቶችን ይደመስሳሉ። (፪ኛ ጎራ እናድርገው) ባለ ፪ኛ ጎራዎቹ ይህን ሰባራ ማንነታቸውን የሚሸፍኑት በፕሮፓጋንዳና ሲመቻቸው በጉልበት ነ...

ፋኖን ለማሸነፍ ከእግዚአብሔር የመለየት ሤራ

ታሪክ እንደሚነግረን በባእዳን የሚደገፍ፣ በባእዳን የሚወደስ አፍሪካዊ መሪ ሁሉ የአገሩ ጠላት ነው!! ትድረስ: ፩) ለጎጠኞች፣  ፪) የአማራን ሕዝብ ትግል የኪሳችሁ ንብረት አድርጋችሁ  ለጸረ-ኢትዮጵያ፣ ለጸረ - ኦርቶዶክስ ክርስትና፣ ለጸረ-ነባርነት  "የአዲሱቷ ኢትዮጵያ" አቀንቃኝ የባእዳን ፈረሶች፣  ለጸረ-አማራ አካላት ለረባችሁ ነጋዴዎች ሁሉ፤ ፫) የሕዝብን ደምና መስዋእትነት እንደ ተራ ቁስ መረማመጃ በማድረግ ለስግብግብ ስነ ልቦናችሁ ማስታመሚያ ላደረጋችሁ፤ ፬) የሕወሃት፣ የኦነግ፣ የኦፒዶኦ/ብልጽግና የቁማርና የሤራ ፖለቲካ የሚያስቀናችሁና የተቀደሰ አማራጭ የትግል ስልት መቀመር ተስኖአችሁ በተመሳሳይ መንገድ ላይ ያላችሁ ሁሉ  ========== እጃችን ላይ ያለው የተጋድሎ ኃላፊነት የአንድን ታሪካዊ ክፍለ ሕዝብ እንደ ሰው በምድር ላይ በክብር    የመኖርና ያለመኖር ጉዳይ ነው። የዚህ አማራ የተባል ክፍለ ሕዝብ  ጠላቶች ድንገት ዝናብ ሲጥል በፍግ ላይ እንደሚበቅል ሙጃ ብቅ ብለው፣ በወር ውስጥ በጸሓይ ሙቀትና በነፋስ የሚጠወልጉ ሥር-የለሾች አይደሉም። በትንሹ ፪፻ ዘመናት የፈጀ ዝግጅትና ተከታታይ ጥረት ተደርጎ በ፲፱፻፵፪ በትምህርት ሥርዓት ደረጃ ተዋቅሮ በ፲ ዓመት ውስጥ መንግሥቱ ንዋይና ወንድሙን ግርማሜን ማፍራት የቻለ፣ እነ ዋለልኝ መኮንን በእንጭጭ አእምሮአቸው ያደሩት  ባዕዳን በአንደበቱ "ኢትዮጵያ የብሔረሰቦች እሥር ቤት" በሚለው የሲዖል በር መክፈቻ ለወጣቴ መስጠት የቻሉበት ሂደት ነበር። ሂደቱምንእነ አጼ ምንሊክና ብልህ አማካሪዎቹ ከፈረንሳይ፣ ከጣሊያን፣ ከእንግሊዝ፣ ከቱርክና ሌሎች ከበባ ባተረፉት ሉዓላዊ ሀገር ውስጥ ማበብ ችሎና በአድዋ ተገልጾ የነበረውን አንድነትና ቤተሰብአዊ ...

የተኛህ ንቃ

የጂሀዳዊ ሚዲያ  ሥልጠናው በመጠኑም ቢሆን ሠርቷል ልበል?  ኦርቴዶክሳውያን ገምግሙት። =========== ሰው ሰይጣንን ሳያውቀው በሰው  ተመስሎ ሲመጣ እስኪያውቀው ተቀብሎ አብሮት ይከርማል። ሰይጣን ማንነቱን ከገለጠ ግን ይሸሸዋል፣ ወደ እግዚአብሔር ይጣራል። በስመ ሥላሴ ያማትባል። ኦርቶዶክሳውያን ግን ዓይኑን አፍጦ ጥርሱን እግጦ የመጣውን የዉሀብያ ጽንፈኛና የአብይ አህመድን ዘር አጥፊ ሥርዓት ራሱን ገልጦ እያዩት እንኳ እንደ ደነዘዙ ቆመዋል።  የነቁትን ጥቂት ክርስትያኖች  እንኳ እያዋከቡና እየወቀሱ አጥፊያቸውን እያወዳደሱ መገኘታቸው ይደንቃል። አሳፋሪው፣ ነውሩና ራስን እንደ ማጥፋት የሚቆጠረው ነገር ------ ህልውናውን ለመታደግ የተነሳውን አማራ ስንኳ "እምነትህን እርሳው፣ መከታህን እግዚአብሔርን በትግልህና ፖለቲካክ ውስጥ አታውሳው፣ " ሴኩላር ሁን" ብለው የሚወተውቱት  ብዙ ናቸው። እንደዚህ የዉሀብያ ሤራና የአድዋ ድል ቁስለኞች የሸረቡት ወጥመድ በገቡ ጥቂት የፋኖ ተከፋይ ሚዲያዎችና ናርሲሱስቶቹ የሥልጣን ጥመኞች በኩል ደምቆ ይነገራል።  ትግሉን  ከእግዚአብሔር ለይቶ ሊበትነውና መከራውን ለማስቀጠል ዓላማ ያለው ብቸኛ ጠላት ሰይጣን ዲያብሎስ ብቻ ነው።  ==================== ልብ ብልን ስናስተውል ብዘውን ጊዜ #እውነትኞች #በሤረኞች ይታለላሉ። ምክንያቱም  ሙሉ ሰብእና ሲኖርህ፣ እምነትህ የሰው ልጆችን ሁሉ በሰውነታቸው ብቻ እንድታከብርና እንድታፈቅር ሲያስተምርህ፣ አገር የሁሉም ናት ብለህ ሁሉን ስታገለግል ትኖራለህ።   በተቃራኒው እንደ ውጭ ገብ እምነቶችና ርእዮቶች ተከታዮቹ  ከጀርባህ  ተደብቆ  የ፳፭ አይደለም የ፭ ቀን ሤራን...

ጁሃዳዊ ሚዲያና የኦርቴዶክሳውያን እንቅልፍ

የጂሀዳዊ ሚዲያ  ሥልጠናው በመጠኑም ቢሆን ሠርቷል ልበል?  ኦርቴዶክሳውያን ገምግሙት። =========== ሰው ሰይጣንን ሳያውቀው በሰው  ተመስሎ ሲመጣ እስኪያውቀው ተቀብሎ አብሮት ይከርማል። ሰይጣን ማንነቱን ከገለጠ ግን ይሸሸዋል፣ ወደ እግዚአብሔር ይጣራል። በስመ ሥላሴ ያማትባል። ኦርቶዶክሳውያን ግን ዓይኑን አፍጦ ጥርሱን እግጦ የመጣውን የዉሀብያ ጽንፈኛና የአብይ አህመድን ዘር አጥፊ ሥርዓት ራሱን ገልጦ እያዩት እንኳ እንደ ደነዘዙ ቆመዋል።  የነቁትን ጥቂት ክርስትያኖች  እንኳ እያዋከቡና እየወቀሱ አጥፊያቸውን እያወዳደሱ መገኘታቸው ይደንቃል። አሳፋሪው፣ ነውሩና ራስን እንደ ማጥፋት የሚቆጠረው ነገር ------ ህልውናውን ለመታደግ የተነሳውን አማራ ስንኳ "እምነትህን እርሳው፣ መከታህን እግዚአብሔርን በትግልህና ፖለቲካክ ውስጥ አታውሳው፣ " ሴኩላር ሁን" ብለው የሚወተውቱት  ብዙ ናቸው። እንደዚህ የዉሀብያ ሤራና የአድዋ ድል ቁስለኞች የሸረቡት ወጥመድ በገቡ ጥቂት የፋኖ ተከፋይ ሚዲያዎችና ናርሲሱስቶቹ የሥልጣን ጥመኞች በኩል ደምቆ ይነገራል። ትግሉን  ከእግዚአብሔር ለይቶ ሊበትነውና መከራውን ለማስቀጠል ዓላማ ያለው ብቸኛ ጠላት ሰይጣን ዲያብሎስ ብቻ ነው። ==================== ልብ ብልን ስናስተውል ብዘውን ጊዜ #እውነትኞች #በሤረኞች ይታለላሉ። ምክንያቱም  ሙሉ ሰብእና ሲኖርህ፣ እምነትህ የሰው ልጆችን ሁሉ በሰውነታቸው ብቻ እንድታከብርና እንድታፈቅር ሲያስተምርህ፣ አገር የሁሉም ናት ብለህ ሁሉን ስታገለግል ትኖራለህ።  በተቃራኒው እንደ ውጭ ገብ እምነቶችና ርእዮቶች ተከታዮቹ  ከጀርባህ  ተደብቆ  የ፳፭ አይደለም የ፭ ቀን ሤራን ከውጭ አጥ...

የታዬ ቦጋለ ግራ መጋባት ምንጩ?

፯) በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚካሄደውን እልቂት በምንም መልኩ ባለ ማንሳት ሌሎች ሽፋን ሰጭ አጀምዳዎችን ማራገብ፤ ፰) የአማራን የህልውና ንቅናቄና ፋኖን በተቻለ መንገድ ማጉደፍ ፱) እምነታቸውን ከነባርነቱ ውጭ የራሳቸው ኑፋቄ ጨምረው እያሉ በኦርቶዶክስና በነባር እስልምና ውስጥ እንዳሉ አስመስሎ መቅረብ (ለምሳሌ ታዬ ቤጋለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋዋንብየማርያምን ተቀን እንጂ አልተዋሐደም ሲል ሲዘባርቅ ይሰማል)  ፤ ፲) ሁሉም አንድን ውስብስብና ዘርፉ ብዙ ጉዳይ በወሰዱት ድግሪ ብቻ ሳይሆን በአንድ ክርስቶስ ለመበየን ያላቸው ድፍረት፤ ወዘተ ያመሳስላቸዋል። ታዬም አንድ ክርስቶስ ስለ እስልምና ወስጃለሁ ይላል  ባለፈው ሰሞን አንዱ ዘባራቂ ሴኩላሪዝምን የሚያውቀው በሕወሃት ካሪኩለም ፭ኛ ክፍል ተምሮ እንደሆነ በኩራት ሲናገር ነበር። መፍትሔው ዞር ዞሮ አማራንና ኦርቶዶክስን የማጥፋት ፕሮጀክት ብዙዎችን ያስተባበረ መሆኑን አውቆ ከድንዛዜና ጎጠኝነት ተፋትቶ ጤናማ ኡትዮጵያውያኖችን ሁሉ በሚያስተባብር ፖለቱካና እውነተኛ ሕዝባዊነት አንድ ሄኖ መግጠም ብቻ ነው!!

ኦርቶ-አማራ ብሎ የሰየመ ማነው? ዓላማውስ?

  ነጋትና እውነት እያደር ይጠራል! "ኦርቶ-አማራ" የሚለውን ቀምሮ እልቂቱን ያስቀጠለ ማነው? የእግዚአብሔር ድንቅ ሥራ ይገርመኛል። አልነቃ ላለው ተገፊ ወገን በገፊው አንደበት "ላጠፋህ ነው፣ ታሪክህም፣ ማንነትህም ዳግም አይታወስም" እንዲባልለት ፊቱን ጠፍቶ አፉን ከፍቶ አናግሮለጣል። ይህ ለመተባበር ብቂ መለእክት አይሆንመእ? አይበቃም!! =================== አልነቃ ያለውን አንድ ሰንፍ የገዛ ምራቁ ትን ብሎት ዘሎ ሲነሳ ተመልክቼ "ምነው ኦሮቶዶክሱ ማኅበረሰብ እና ሌላውም በእሣትና በስለት እንኳ አልነቃ አለ?" ብያለሁ። በእውነት ኦርቶዶክሳዊው ሕዝብ ለምን እየሞተና እየተሰደደ ነጭ ለብሶና ሜዳ ሞልቶ በአጭበርባሪዎችና አደንዛዦቹ የሃሰት አባቶችና ሰባኪዎች ፊት ቆሞ እልልል ሲል ውሎ ያድራል? ለምን የወገኖቹ ሞትና ስደት፣ ረሃብና ሰቆቃ አልሰማው ብሎ በሰላም የሚኖር ለማስመስል ሕይወቱን የቲያትረ ቤት ትወና አስመስሎ አጠግቡ የቆሙትን ጠላቶቹን መመልከትና ራሱን ከአደጋ ለመታደግ መንቀሳቀስ አልፈለገም? ------ የሚሉ ጥያቄዎች አሉኝ። እናንተስ? ያልደነዘዛችሁትን ነው የምጠይቀው። ሌላውማ እንደ ሽባ ቆሞ ነጻ አውጭና መፍትሔ ሰጭ እየጠበቅ ስለሆን ሀሳብ ሳይሆን እልልታና ስድብ ነው ወይንም የሰፈሩን ጀግና ግለሰብ በማወደስ ተጥምዷል። =============== ወገኖቼ ትርከቱ ቀድሞዉኑ "ኢትዮጵያ የአማራ፣ የኦርቶዶክስ በላይነት የንበረባት ነበረች" ትብሎ በአድዋ ድል ቁስለኞች ተሰምሮ የተሰጣቸውን በሕወሃት፣ ኦነግ ዳብሮ፣ የግራኝን አይነት ጥፋት የኒናፈቁትና የአቡዱል ወሃብ አስተምህሮን ተከትሎ በውጣት ዑስታዞች ከመካከለኛው ምሥራቅ አራጁ ጽንፈኛ ቡድን የተቀሰመውን መንፈስ አን...