#ለሀገራዊ #ምክክር #ኮሚሽን ጉባኤ ተሳታፊዎች ጥያቄ፦ ከሰው ሕይወት የሚበልጥባችሁ ምን አጀንዳ አገኛችሁ? ስለ እነዙህ እልቂት እየተካሄደባቸው ስለሚግኙ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች መፍትሔ ሳትሰጡና መንግሥትን እንዲያስቆም ሳትጥይቁ በደም ላይ እንዴት ጉባኤ ተቀመጣችሁ? ምን ዓይነት መፍትሔ ብትሰጡ ዛሬ ካልሆነ ነገም ሞት ይቀጥላል።
This is a spot where I post and share part of my daily reality. I would love to hear from others too to learn how differently we interpret daily encounters including our imaginations. ይህ ሥፍራ የየዕለት ገጠመኞቼን፣ እንዴት በዕለቱ እንደተረደሁትና የማስበውን ለሌሎች ያማጋራበት ነው፡፡ የሌሎችን በመስማትና ምን ያህል ዓለማችንን በተለያየ መንገድ እንደምንመለከታት ለመማር እጓጓለሁ፡፡