ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

ልጥፎች

እውነተኛ ፋኖነትና ሽፍተኝነት

አማራን ከአማራነት እሴቶቹ መንቀል የአማራ ህልው ጠላቶችን ነጽሮተ-ዓለም መሸከም እንጂ “ፋኖነት” አይሆንም! ማሳሰቢያ፦ ይህ ጽሑፍ የእኔ የፋንታሁን ዋቄ የግል ምልከታ እና የኦርቶዶክሳዊ ማያዬ ውጤት እንጂ የማንም ፖለቲካዊም ይሁን ሃይማኖታዊ ማኅበራት፣ ቡድን እና ትምህርት ተቋም ውክልናን የሚገልጽ አይደለም። በዚህ ምክንያት የሚመጣ ስሕተትና ውጤቱ ሁሉ እኔን ብቻ ይመለከታሉ። የፕሮፓጋንዳ ሤረኞች ለሌላ ፍጆታ ሊያውሉት ስለሚችሉ ጥያቄዎችን በቀጥታ ወደ እኔ በመላክ ውይይቶችን መክፈት እንደሚቻል በዚህ አጋጣሚ አሳውቃለሁ። ለትግሉ ስኬታማነት አስተዋጽዖ የሚያደርግ፣ ቅን ውይይት የሚፈልግ፣ እና ከመንጋ የቡድን-ዕሳቤ ባርነት (groupthink slavery) ነጻ የሆነ በዚህ የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ በኩል ያግኘኝ @Wakie_EOTCissues እስከ አሁን ስለ አማራነትና ፋኖነት የተናገርኩትን ለመፈተሽና ከሐሰተኛ ፕሮፓጋንዳ ለመጠበቅ የምጠቀማቸው ሚዲያዎቼ ሁሉ የሚከተሉት ናቸው፦ 1. ትዊተር፡- https://x.com/fwakie 2. ቴሌግራም፡- @Fantahun_Wakie 3. ዩቲዩብ፡- https://youtube.com/@Orthodoxy-VS-Secularism 4. ዩቲዩብ፡- https://youtube.com/@finoteretuan-2 5. ፌስ ቡክ፡- https://facebook.com/profile.php?id=61576051634449 6. ፌስ ቡክ፡- https://facebook.com/fwakie 7. ቲክቶክ፡- https://tiktok.com/@fantahunwk?_t=8qLqoSRV9Ta&_r=1 8. ብሎግ፦ https://ethiopiaorthodoxchristian.blogspot.com/ ሐምሌ ፲፯ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም. ተጻፈ ከፋንታሁን ዋቄ ...

ለቅሶውን ወደ ሰማዕታት ዝማሬ እንለውጥ! የጨፍጫፊው ሥርዓት ጥንካሬ የእኛ አንድ አለመሆን ብቻ ነው!!

የፋኖ ትግልን በክርስቲያን ጽንፈኝነት ለመክሰስ የሚሠራ፣ የአብይ አህመድ እጅ ሆኖ ክርስቲያን ከሚጭፈጭፉት አካላት መካከል አንዱ "ዉሃብያ ኢሰላም" ማነው?

የዉሀብያ የማጭበርበር ጂሃዳዊ ስልቶች ለሰላም የመቆም ተለእኮአችን ጥቅምት ፲፱ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም. የዉሀብያ የማጭበርበር ጂሃዳዊ ስልቶች ለሰላም የመቆም ተለእኮአችን 1 ጂሃዲስቶች እንዴት የየሃግራቱን የሕግና የሰባዊ መብት ድንጋጌዎች እንደሚጠቀሙ ጥቂት ምሳሌዎች 2 1. የስደትና የሪፉዩጂ ጥበቃ ድንጋጌዎች 2 2. በነጻነት የማምለክ፣ ሃይማኖትና የማስተማርና ሥርዓት የመፈጸም፣ የመናገር መብቶችን መጠቀም እንደ ሽፋን 2 3. መንግሥታዊ ያልሆኑ የልማትና የእርዳታ ድርጅቶች ሽፋን 2 4. የውኸኒ ቤቶች ሥራዓቶችን መጠቀም 3 5. ጸረ-ማግለል ሕጎችን መጠቀም (Anti-Discrimination Laws) 3 ቤልጂየም፦ ሞለንቢክ እንደ መደበቂያ (Molenbeek as a Safe Haven) 3 ስዊዲን፡ ራክህማት አኪሎቭ የ2017 ጥቃት (Rakhmat Akilov (2017 Stockholm Attack)) 4 አሜሪካ (ዩናይትድ ስቴት): የፎርት ሁድ ተኳሹ ኒዳል ሀስን (Fort Hood Shooter (Nidal Hasan)) 4 ስልታዊ/ስትራተጂካዊ የመገለጥ ሥርዓት (Broader Strategic Patterns) 5 🇪🇹 በኢትዮጵያ በጽንፈኞቹ ምን እየተካሄደ ነው? 5 1. የአል-ሻባብ ድንበር ዘለል ኔት ዎርክና እንቅስቃሴ 5 2. የሃይማኖት ተቋማትን በመጠቀም ምልመላ ማካሄድ 5 3. የበሔርና የክልል አስተዳደሮች ራስ ገዝነትን እንደ ሽፋና እድል መጥቀም 6 4. የመርጃ ድኅንነትና ምሥጢራዊንተ ሕጎችን በመጠቀም በመስመር ላይ ጽንፈኝነትን የማስፋፋት እና 6 የኢትዮጵያ መንግሥት ኃላፊነትና ዜጎችን በእኩል ያለማገልገል አጣብቂኝ 7 ጽንፈኞችንና ደጋፊ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ስለመቋቋም 7 ይህን ለማድረግ እኛ (------) ምን እናድርግ? 8 ጂሃዲስት የዉሀብያ ጽንፈኞች ራሳቸውን...

የክርስቲያን #ደም #ለመናፍስት #የሚገብር ሥርዓት!!

የክርስቲያን #ደም #ለመናፍስት #የሚገብር ሥርዓት!! #የአብይ #አህመድና #ሽመልስ አብዲሳ የመግደል አቅም ከሆናቸው ሥልጣንብ)/የሚወገዱበት እና ለፍርድ የሚቀርቡበትን ግዜ ለማፋጠን የእነርሱን #አጀንዳ እርግፍ አድርጎ በመተው በሕዝብ አጀንዳ ዙሪያ መሰባሰብ አስቸኳይ ጉዳይነው። ያለ #ክርስቲያን ደምና ዕንባ ውሎ የማያድረው የፖለቲካዊው #ኦሮሙማ መንግሥትና ጽንፈኛ አጋሮቹ ስለማይረኩ ዛሬ ደስ ብሏቸዋል። ምክንያቱ አንድ የሚቆረጥ የሕፃን አካል አግኝተዋል። ከአርሲው የእነ ሽመልስ አብይ እርድ ቤተሰቦቻቸው ተሰውተው በስለት ተተፍትፈው ከተረፉት ቀስለኞች መካከል የአንድ ሕፃን እግር #ካልተቆረጠ እንደማይድን ባለሙያዎች አሳወቁ። ምንም እንኳን ሽፋን ሰጭው የባተ ክህነት የመንግሥት አፈቀላጤ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ገዳዮቹን "ያልታወቁ አካላት" ቢላቸውም ጭፍጨፋው #መንግሥታዊ ለመሆኑ ማስረጃው:- ፩) ፰ ዓመታት ሳይቋረጥ መካሄዱ ፪) ፈፃሚዎቹ ሳይከሰሱ መቅረታቸው ፫) ዒላማ የተደረጉት ክርስቲያኖች መንግሥታዊ ጥበቃ መነፈጋቸውና መንግሥት ትጥቅ ማስፈታቱ ፬) መንግሥት ተጎጂዎች እንዳይካሱ፣ የቆሰሉትን እንዳይታከሙ፣ የተፈናቀሉት እንዳይመለሱ በመዋቅሩ በኩል ትእዛዝ አስተላልፎ ማሳደዱን መቀጠሉ፣ ፭) መንግሥት የተፈናቃዮችን ንብረት ለዉሀብያ ጽንፈኞች እና ለተረፈ-ናዚዎች አስተላልፎ መስጠቱ፣ ---- ያመለክታል። (ለምሳሌ ሽመልስ አብዱሳ በተሾመ አንድ ዓመት ውስጥ #75,000 የንግድ ሱቆችን ከኦርቶዶሳውያን ነጥቆ ለግድያ ተባባሪዎቹ እስረክቧል) --- በጅማ ጌራ ወረዳ አንድ የኦሮሙማ ባለህብት በሰው መገደሉን ተከትሎ ቁጥሩ የማይታወቅ ሰው ተገድሎ 5700 ክርስቲያን በሽ መልስ ትእዛዝ ተፈናቅሏል ፮) ጠቅላይ ሚንስትሩ "ገዳማት የነፍሰ ገ...

ኦርቶዶክስ ክርስቲያንን ማጥፋት ልማትና ጽድቅ የሚመስላቸው የብልጽግና መንግሥት አጋሮችና መንግሥት

ለባለሜንጫዎቹን --- ደም በቃ!! እንበላቸው !!! #በብልጽግና የቅዠት ወንጌል አስተባባሪነት እና ተረፈ-ናዚ ከርስትና የፈለፈላቸው ኦነጋውያን እና ዉህብያዎች ---- በኦርቶዶክሳውያንና በኢትዮጵያዊነት ላይ #ጂሃዲስቶች ሆነው ቆመዋል!! የባለሜንጫውን የ #ጀዋር #መሀመድ እና መሰሎቹን #ስነልቦናን የቀረጸው ደም አፍሳሽ አስተምህሮ በየዘመናቱ ሰባዊ ክብርን ከፍ የሚያደርግ፣ እውነትን የሚከተል፣ ከስግብግብነት ወደ ለጋስነት የሚያራምድ፣ ብዝኃነትን ለሕይወታዊ ተዋህዶ የመረዳትን ጠበብ ለማልማት እና ለመንከባከብ በሚያስችለው #አቅመ-ሰውነት ላይ ለመድረስ አልቻለም። እንደ ገመቹ መገርሳ፣ ሕዝቄል ጋቢሳ፣ አባስ ሃጂ ገነሞ፣ ፣ አሰፋ ጃለታ፣ ሌንጮ ለታ፣ ነጋሳ ዲልቦ፣ ታደሰ ኤባ፣ መሐመድ ሐሰን፣ ዘገየ አስፋው፣ ወዘተ ከሕጻንነት እስከ ሽበት እንደ ፖለቲካ ቡድን እንጂ እንደ እግዚአብሔር ከቡር ሰባዊ ፍጡር ማሰብ የተከለከሉ ድግሪ-ሰራሽ ሰውነት-አልባ አእምሮዎች ("ምሁራን") --- በዘመናት ብዛት ጀዋርን፣ #አብይን አህምድ ፣ #ሽመልስን አብዲሳን የመሳሰሉ ከሰብእና የጎደሉ ሰዎችን ከመፍጠራቸውም በላይ በመላው ኦሮምያ ከኢትዮጵያዊነትና አጼዎቹ፣ በተለይ ከነባር ክርስትናና እስልምና ጋር #ጠላት የሆነው #ከዉሃብያና #ተርፈ-ና*ዚ መና*ፍቃን ጋር ተሰናስለው ፍጅት መፈጸምን ሕይወትና ሥራ አድርገው መቀጠላቸው እጅግ ይደንቀኛል። ስለ እንዚህ በኦሮሞ ስም የሚነግዱ መሁራንና ፖልቲከኞች ሳስብ ሰው በምሆን ከእኔ ያልተለዩ መሆናቸውን ባውቅም፣ ምንም እንኳ ሰው ሁሉ ከአዳም ቢመነጭ፣ ምንም እንኳን አንዳንዶቻችን በእግዚአብሔር ችርነት በጥምቀት የሥላሴ ልጅ ለመሆን ብንታደልም ከእነዚህ ሰው ሆነው ተፈጥረው በምርጫቸው ...

የገዳዩንስ አውቀን እድረናል። እረኛ ተሰኝቶ የአስገዳይ ሆኖ መገኘት ይባስ!! ብለን ከምንተኛ መፍትሄ እንጠቋቆም።

የገዳዩንስ አውቀን እድረናል። እረኛ ተሰኝቶ የአስገዳይ ሆኖ መገኘት ይባስ!! ብለን ከምንተኛ መፍትሄ እንጠቋቆም። ============== ይህ እኮ እልቂት አይገርምም። እነርሱ የተስማሙበት ዘር የማጥፋት ፕሮጀክት ነው!!! እኛ ነን እንጂ "ሶፍት አቀብሏቸው" በሚሉን ነፍሰ ገዳይ መሪዎች ፰ ዓመት ሙሉ እያለቀስን "ድረስልን" የምንለው። ============ እስቲ የውጭውን አቆይተን የውስጡን እረኛ ተብዬ እንጠይቅ!!! ዘወትር ከሞት የተረፍነውንና ወረፋ የምንጠብቀውን የጥምቀት ልጆች በከተማና በውጭ አገር ሰብስበው :+ ! ምእመናንን! ወላችሁ፣ ድምጻችሁ አይሰማም፣ አመስግኑ!! እሪሪሪሪሪ!!! ! እልል በሉ ! አጨብጭቡ ! እንኳን ደስ ያላችሁ ! አባታችንን የሰጠን እርሱን አንዴ ሞቅ አድርጋችሁ አመስግኑ ! እጃችሁን ወደ ኪሳችሁ አግቡና ጣል ጣል ! በረከት ከቤት ይቆያችኋል ስጡ ! ዘምሩ ! ሞቅ ሞቅ ! ! ጳጳሱ መጡ! ጌታ እንዳስተማረን ዘምሩ --- “ወኵሉ ዘዚኣየ ዚኣከ ውእቱ ወዘዚኣከኒ ዚኣየ ውእቱ ወተሰባሕኩ ቦሙ። ወኢይሄሉ እንከ ውስተ ዓለም ወእሙንቱሰ ውስተ ዓለም ይሄልዉ ወአንሰ ኀቤከ እመጽእ። #ኦ #አባ #ቅዱስ #ዕቀቦሙ በስምከ ለእለ ወሀብከኒ ከመ #ይኩኑ #አሐደ #ብነ #ከማነ።" (እኔና አንተ አንድ እንደሆን አንድ ይሁኑ) (ዮሐ:፲፯:፲-፲፩ --- ያለውን የሰበኩንና የዘመርንለት ጳጳስ ዞር ብሎ ምነውሳ #በዘር እና #በጎጥ እየተካፈለን መበተኑን ለ፴ ዓመት አለማምዶን ይባስ ብሎ በዘመነ ብልጽግና ላይ #አስክሬናችን #እንዳይቆጠር አለ? ይህ ነገር ገብቷችኋል? ================= ነፍሳት በክህደት ነፍሳቸው ስትነጠቅ፣ የጥምቀት ልጅ ያለ እረፍት ከበደኖ እስከ ማይካድራና አክሱም በጎሣና ጽ...

የወደ ፊቷ ኢትይጵያ መሪዎች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች

የወደ ፊቷ ኢትይጵያ  መሪዎች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች  ሕዳር ፲፫ ቀን ፳፻፲፮ ዓ/ም መግቢያ   የውደ ፊቷ ኢትይጵያ የግድ የፍትሐዊት፥ ሰብአዊትና ታሪካዊት ሉዓላዊት   የፖለቲካ  ርእዮት፣ አስተዳደርና አመራር ያሟላቸ መሆን ይኖርባታል።  የኢትዮጵያ ሕዝብ ከዚህ ያነስ ሌላ አይነት ሀገር እንዲኖረው መፍቀድ አይኖርበትም።  በባእዳን ፖልቲካው ፍልስፍና ላይ የተመሠረቱ የጎሣ ማንነት ፖልቲካ፣ የቂምና የጥላቻ ትርክት፣ የምለያየትና ሕዝብን በአካባቢ ባሪያ አድርጎ የመንገሥ ጥባብ የሊሂቃን ፍላጎት በሚያስከትለው ግጭት፣ ስደት፣ ሞት፣ ድኽነት የደከመ ሕዝብ የተርጋጋና ሰላማዊ፣ ትስፋ ስጭና ለተውልድ የሚተርፍ ሁለገብ እድገት ጎዳና ውስጥ የሚያራምደው ጎዳና ምርጫው እንደሆን በሚያደረግው ተጋድሎ አሳይቷል።  አገራችን ምንን አንኳ ከዓለም ሁሉ ተለይታ ያልተቆራረጠና ፈሪሃ እግዚአብሔር፥ ከሰብአዊ ክብር፥ ከፍትሐዊነትና ከአገር ልጆች እኩልነት የተለየ በተቃራኒው በጣዖት፥ በሰብአዊ ፍልስፍና እና ሐሰት ላይ የተመሠረተ የሰው ልጆችን የሚያበላልጥ፥ እልቂትና ወረራዎችን የሚፈጽም የፖለቲካ አስተዳደር አንደ ፋርስ ባቢሎን፥ እንደ ግሪክ፥ እንደሮምና የሩቅ ምሥራቅ፥ ወይንም በ18ኛ መቶ ክፍለዘመን አንደተወለደው ሰውን ዝንጀሮ አድርጎ ዓለምን የወረረው የአውሮፓ አስታሰብ ግራ ሳትጋባ ከኖኅ መርከብ ወርደው የሸው ልጆች ርስትን ከተከፋፈሉበት ዘመን አንስቶ ለ6000 ተውፊታዊ እና ለ3000 የተጻፈ ታሪክ መኖር የቻለች ብቸኛ አገር ናት።  የባቡሎን፥ የግሪክና የሮም ሥልጣኔዎች ረዥሙ መቆየት የቻለው 600 ዓመታት ብቻ ነበር። ይሁን እንጂ አገራችን በዓለም ውስጥ አንደ መገኘቷ  ከውጭ በመጣባት ተጽእኖ የተለያዩ ባህ...