ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

ልጥፎች

የመንግሥት 10 ዋና ተግባር እና ቀዳሚ ኃላፊነት እና የብልጽግና ውንጌል ሃይማኖታዊ መንግሥት ክሽፈት

የመንግሥት 10 ዋና ተግባር እና ቀዳሚ ኃላፊነት  1) የዜጎችን ደኅንነት ማረጋገጥ፣  2) ከሁለገብ ሥጋት መከላል፣  3) የማንኛዉም ዜጋ አካልና ነፍስ፣ ሞራልና ህሊና እንዳይቆስል መከላከል፤  4) የታወቁ መሠረታውያን መብቶችን መጠበቅና ማስጠበቅ፣ የ 5) ተረጋጋ የዜጎችና ማኅበራዊ መስተጋብሮቻቸው በታውቁና ተገማች፣ ተአማኒ የሕግና የፍት ሥርዓት  ማረጋገጥ፣  6) የምጣኔ ሀብት እደገት፣ የማኅበራዊ ልማት፣ ትምህርትና ጤና  ወዘተ በሚፈለገው ፍጥነት፣ ስፋት፣ ነጻነት እንዲሄድ መሥመር ማሳየት እና --- ለሚፈጽሙት ዜጎች እድል ማመቻቸት --- የግልና የወል ጥረቶችን መደግፈና መጠበቅ 7) ከውጭ ጠላት መከላከል 8) የዓለም አቅፍ ግኑኝነቶችንና ጂኦ ፖለቲካዊ ፍላጎቶችን በጠበበ ጠቃሚ ማድረግ 9) ሕግ ማስከበር 10) ብዝኃነትን ማመጋገብና ጠቅላይ፣ አናባቢ የጋራ ትርክትና እሤቶችን ማጠናከር፣ አፍራሾቹን መከላከል  ለምን እነዚህ 10ሩ አስፈላጊ ሆኑ? ምክንያቱም ያለ አተቃላይ የዜጎችና የማኅበራዊ መስተጋብሮቻቸው ድኅንነት፡ 1) ሰዎች መሥራት፣ መማር፣ ቤተ ሰብ መመሥረትና ማስተዳደር አይችሉም   2) ነጋዴዎችና አራሾች፣ ተመራማሪዎችና የፈጠራ ሰዎች ውጤት ተስፋ አድርገው መዋዕለ ንዋያቸውን፣ ጉልበታቸውንና ዕውቀታቸውን አያፈሱም፣ ቢያፈስሱም መተግበርና መፈጸም አይችሉም፤   3) ማኅበረሰቦች እርስብርሳቸው አይተማመኑም፣ የጋራ ግብና ርእይ ላይ አይተባበሩም፣ ለውስጥ ቀውስና ለውጭ ወረራ የተጋለጡ ይሆናሉ   4) መንግሥታዊና ማኅበራዊ ተቋማት ኃላፊነታቸውን ለመወጣት የሚያስችላቸው አፈጻጸም ማረጋገጥ አይችሉም፤ ...

አማራን ተሸናፊ - ኦርቶዶክስን ጠፊ ለማድረግ ሞዐ ተዋህዶን ግበረ ኃይል እንደ ጦስ ዶሮ ያቀረበው የፋኖ የውስጥ ጠላት

#አማራን #ተሸናፊ - #ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን #ጠፊ ለማድረግ #ሞዐ ተዋህዶን ግበረ ኃይል እንደ #ጦስ #ዶሮ ያቀረበው #የፋኖ #የውስጥ #ጠላት ይጋለጥ!! ማነው? ለምን ዓላማ? እያልን እጠይቅና መልሱን እናግኝ። እንደ ቦይ ውሃ ወዳፈሰሱን አንፍሰስ!!! በሽታውን ያልተናገረ መድኅኒት አያገኝም። እውነቱን መረዳት የምትፈለጉና የዩቲዩብ ቅንጨብጫቢ የሤራ ፕሮፓጋንዳ ግራ ያጋባችሁ ታግሣችሁ አንብቡት። ================== #ፋኖነትን #ከሽፍትነት እና ከጠላት ተላላኪነት አጥርቶ የማውጣት ተጋድሎ ከፊታችን ቆሟል! ማስመስልና ብልጣብልጥነት፣ ቁማርና ሤራ ከፋኖነት እሴቶች ሁሉ ተቃራኒ ነው። በቀላሉ የፋኖን ስሙን ሳይሆን ግብሩን አይቶ ሽፍታውን፣ ሠርጎ ገቡን፣ ሌባውን፣ ተላላኪውን፣ ባንዳውን መለየት ይቻላል። ፋኖ ያልሆኑ የስም ፋኖዎች መለያ ተግባሮች፦ 👉ሐሰተኝነት፣ 👉ሤረኝነት፣ 👉ማጋጨት፣ 👉 ከአማራ እና ከአገር የህልውና ጠላቶ ጋር መጣመር፣ 👉 ንጹሕ ደም በርሸና ማፈሰስ፣ 👉 በወገን ሞት መካከል ሀብት ማግበስበስ፣ 👉 ጎጠኝነትና የአንድነት እንቅፋትነት፣ 👉 ፈሪነት፣ 👉 የባዕዳን ተመካሪነት፣ 👉 ፍረጃናና የሐስት ክሶች መፍጠር፣ 👉 እጅ መስጠት፣ 👉 በሌሎች ታጋዮች ላይ አደጋ መጣል፣ 👉 ጀግኖችን መግደል፣ 👉 እሰከ ውጭ አገራት ድረስ በሐሰት መረጃ ወገንን ማሳሳት፣ 👉 ገንዝብና ሎጂስቲክ በፍትሓዊነት እንዳይዳረስ ማድርግ --- የመሳሰሉትን የሚያደርግ ግለሰብ፣ ቡድንና አደረጃጀት ሁሉ ፋኖ አይደለም፣ የፋኖም ወገን አይደለም። --- ሌላ ነገር ነውና #ሠራዊቱ ይጠንቀቅበት!!! #ፋኖ ራሱን በራሱ እንዲያጥፋ --- ሰይጣን አዲስ መላ መቷል። የፋኖ ሠራዊት ሞቱ፦ 👉 ከክርስቶስ ሞት...

አክሱምን አስታኮ በክርስትና ላይ የተመዘዘው የአይሲስ መንፈስ ወራሽ ጽንፈኞች የቁራን እና በሐዲዝ በአዲሱ ኢስላም አተረጓጎም ሲመዘን

አክሱምን አስታኮ በክርስትና ላይ የተመዘዘው የአይሲስ መንፈስ ወራሽ  ጽንፈኞች የቁራን እና በሐዲዝ አተረጓጎም ሲመዘን ነገረ አክሱም እና የጽንፈኞች  ጂሃዳዊ ጩኸት በቁራን፣ በሐዲዝ እና በተግባራዊ ሕይወታችን ሲመዘን 1 የዚህ ጽሑፍ ገፊ ምክንያት 2 የነባር ኢትዮጵያዊ ኢስላም ሊቃውንት እርዳታ እሻለሁ 5 የአክሱም ኵነት እንደ ጂሃዳዊ ንቅናቄ ማቀጣጠያ ለምን ተመረጠ? 6 ከነባሩና ሰላማዊ ሙስሊመ ማኅበረሰብ ምን የጠበቃል? 7 የጽንፈኞች የመብት ጥያቄ ሥር የተደበቀ  የታሪክ ድለዛና አሻራ መደምሰሻ ጂሃዳዊ ስልት 8 ባልፉት 38 ዓመታት የጽንፈኞቹ ጂሃዲስቶች መርዛማ መልእክቶችና ውጤቶቻቸው 11 የጽንፈኛው የአህመዲን ጀበል ለክርስትና የሰጠው “አፓርታይድ”  እና በቁራንና በሐዲዝ የተገለጠው  እውነታ 14 ለምሆኑ አፓርታይድ የኢስላም አስተምህሮ ነው ወይስ ኦርቶዶክሳዊ ክርስትናን አስተምህሮን ነው የሚመስለው?? 15 1. አፓርታይዳዊ የማግለልና የማጥቃት ቁራናዊ ተጠቃሽ የተለመዱ ጥቅሶች 16 የማግለልና ቁራናዊ አፓርታይድ ተግባራዊነት  ወጤቶች: 21 2. ከቁራን በኁላ ማግለልና አፓርታይዳዊ ሥራአትን ኢስላማዊ አስተምህሮ በማድረግ ያጠናከሩ የሕዲዝ ጥቅሶች፦ 22 3. በቁራንና በሕዲዝ የተቀመጡት ጥቅሶች በታሪክ ውስጥ እንዴት ተተገብሩ በሎ መጠየቅ አፓርታይድ ለማን እንደሚቀርብ ይነግረናል ---- 25 4. እነዚህን የቁራንና የሓዲዝ ጥቅሶች ኢስላሞች በዘመናችን እንዴት እየተረጎሙትና እየተገበሩት ነው? 26  ማጠቃለያ፡ 28 ለተወደዳችሁ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች እና ክርስቲያኖች፣ እንዲሁም የተለያዩ የባህል እምነቶች ምትከተሉ ወገኖቼ ሁሉ ተድረስልኝ። ይህን ጽሑፍ ያስጀመረኝ የኡ...

መንግሥት የማይሳተፍበት የዘር ማጥፋት ሙከራ በዓለም ታሪክ አለተመዘገበም --- የኛም ጥፋት የሚመራው በአብይ መንግሥት ነው!

  የዘር ማጥፋት ሙከራዎችና ተግባራት 100% ለማለት በሚያስድፍር ደረጃ የሚካሄዱት በመንግሥት ነው!!! (ክፍል 2) በአንድ አገር ውስጥ መንግሥት፣ በተለይ ዋና መሪው የማይሳተፍበት የዘ ማጥፋት ድርጊት ተከናውኖ አያውቅም። ላለፉት 38 ዓመታት፣ በተለይ ባልፉት የብልጽግና አገዛዝ ተከታታይነት ያለው ጥፋት ሁሉ የ #አብይ #አህመድ ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ትዕዛዝ የተፈጸሙ ናቸው። #ሕወሃት እንኳ የፈጸማቸው ወንጀሎች በአብይ አህመድ እወቅናና ሤራ የሐውሃትን ነባር ሰይጣናዊ ዝንባሌዎችን በማነቃቃት የተከናወኑ ናቸው። ማስረጃ፦ ዘር ማጥፋት የመንግሥትን ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪ ተሳትፎ የሚፈለግባቸው ዋናዎቹ ምክንያቶች፣ ድርጊቱ በዕለት ታስቦ፣ ተደራጅቶ የሚፈጸም ሳይሆን ዓመታትን የሚፍጅ ዝግጅት የሚጠይቅ፣ ትርክት፣ ርእዮት፣ መዋቅርና አቅም የሚጠይቅ በምሆኑ ነው። ግጭት ሲሆን በንድ ውቅትና ጉዳይ ዙሪያ የሚጋጩ ሁለት አካላት በመንደር ወይንም በቀበሌ ጊዜአዊ እና ስሜታዊ ጉዳይ ላይ ተጋጨተው በመንግሥት፣ በሃይማኖትና በባህል ጣልቃ ገብነት ያበቃል። የሐውሃትና የኦነግ ትርክትና ርእዮት መንግስታዊ ሕግና ፖሊሲ በመሆኑ በአንድ መንደር ሳይሆን በመላው አገሪቱ 38 ዓመታት ያልተቋረጠ በኦርቶዶክሳውያን ላይ እልቂት እየተፈጸመ ምሆኑ ድርጊቱ መንግሥታዊ መሆኑን ያረጋግጣል። መፈናቀሉ፣ መገደሉና የታሪክ መጠልሽቱ፣ ዒላማ የተደረገውን ወገን በተለያዩ ስያሜዎች፣ በተልይ በማራና ነፍጠኛ ሽፍኖ ማጥፋቱ መንግሥታዊ መሆኑ የክልል ሕጎች፣ የባለሥልያናት ንግግሮች፣ መንግሥታዊ መዋቅን ሥልያን ድልድል፣ የፍትሕ መታጣትና የታቀደ ድኽነትን በዘውግ የመፍጠር ድርጊት ሙሉ በሙሉ መንግሥታዊ ነው። ዘር ማጥፋት በጠባቡ ሲተረጎም ፡- በትከታታይነት በጅምላ መግደል እና ፍትሕ መንፈግ ፣ በተከታታይ...