ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

ልጥፎች

የሐሰት ትርክት ኦነጋውያንና የሕወሃታውያ የጋራ ስልት ከነግሥታት ወደ ተራ ግለሰቦች

✏️ እግዚአብሔር ይስጥልኝ።  እርሱ ይመስገን። ምድራችንን #በደም #ያጨቀየው $ህሊና #የነሳን ፣ #ልቦናችንን #ያጨለመን ፣ #ሰብእናችንን ያዋረደው:- 👉 የሕወሐታውያንናንየኦነጋውያን የንዑስ ማንነት የጎሣ ፖለቲካ የደንቆሮ ርእዮትና፣ 👉 መርዛማን ጥላቻን ለ፶ ዘመናት ያከፋፈሉት የሐሰት ትርክት ናቸው። ✏️እንደ ዳግማዊ #ምንልክ ያሉ   ከዋክብት መሪዎች፣ እንደራሴቻቸው፣ ደጃዝማቾችና ቀኝና ግራ አዝማቾቻቸው  ከትውልድ ትውልድ የሚሸጋገር ብዙ ውለታ ውለውልናል:- 👉 በዘመነ ኦቶማንና አውሮፓ፣ በዘመነ መሳፍንት የተበታተነውን እና የተቆነጻጸለውን፣ ጎሠኛ የአርብቶ አደሮች  መሬት ፍለጋ  የደመሰሱትን ክርስቲያናዊ የግዕዝ/የነፃነት ሥልጣኔ አሻራ እንዲያገግም ደክመውልናል፤ 👉 የጥንት አገርን እና ሕዝቦችን   በከፊልም ቢሆን በመሰብሰብ  ጠንካራና ብቸኛ የነጭ ቅኝነትንና ባርነትን በመከላከል፣ ከኦቶማን ቱርክ ወር ትናንት ውስጥ ጥረኛ  አህመድ ግራኝ በመጋደል  ልዩ የነጻነት ማንነት ያላትን አገር ብበቸኝነት በዓለም ካርታንላይ አቆይተዋል፤ 👉 የሬማ ግዛት በጎሣ ተብልቶ ፲ ትንንሽ ሲሆን ከበበባውን ተቋቁማ በዝኃነታችን በተመጋጋቢ አንድነት ከ፹ በላይብቋንቋ፣ ከዓለም ትልልቅ እምነቶች ክትስትናን ፣ ይሁዲን፣ እስልምናን፣ የእረማውያንን ቅሪት የሆኑ የባህል እምነቶችን ሁሉን ይዛ በአውሮፓ በአርብ አምሳል ሳትሠራ ለእኛ አቀብዋል፤ 👉 ወያኔና ኦነግ፣ ገንጣዩ ሻዕብያ፣ ከሃዲው የማርክሲስት የአእምሮ  ባሪያን ስብስብ  እስኪፈትናት ድረስ ራሷን የቻለች አገር እንድንፈጥር ያስተባበሩን ነገስታት የተመሰገኑ ናቸው። አገር ሲያረጅ ጃርት ያብቅላል እንዱሉ: መል...

ቅዱስ ሰማእት አቡነ ጴጥሮስን ከክርስትና የፖለቲካዊ ጎሣ አባል የማድረግ ኦነጋዊ ትርክት ሲጋለጥ

የጎሣ ፖለቲካና ቅዱሳንን በጎሣ የመካፈል  ኑፋቄ:- ለዘላለም ሕይወት ከተወለድንበት የጥምቀት ልጅነታችን ይበልጥ ከወንድና ከሴት ፈቃድ  በድምናንበሥጋ ለሞት የተገኘንበትን፤ በማኅበራዊና ፖለቲካዊ መንገድ በየማኅበረሰቡ ለአኗኗር በሂደት የተደለድልንበትን ምድራዊ የማንነት ወገን የመረጡ ወገኖቻችን ነገር እጅግ ሊተች፣ ትምህርት ሊሰጥበት ይገባል እላለሁ። #ወስዶ፣ #ቀምቶ፣ #ገድሎ ፣ #አሳድዶ፣ #ዋሽቶ  የማይረካው ኦነጋዊ ፖለቲካዊ ኦሮሙማን እንደ ሃይማኖት  የተከተሉ ሰዎች ክርስትናቸውንን ለመርመር እንዲገደዱ እና ወደ ሕይወት እንዲመለሱ  #መምህራን #በግልጽ #ድምጽ ማሰማት አለባቸው።   ይህ እጅግ አደገኛ ኑፋቄ ብቻ ሳይሆን በፖለቲካዊ ትርክት ላይ የተመሠረተ አዲስ ክህደት እና የመለያየት ቲዮሎጂ  ሆኖ  እየተወለደ የሚገኝ አስተምህሮ አንድ ሉባልና ቀኔና ሉበጅለት ይገባል የሚል እምነት አለኝ።  ቅዱሳንን ሳይቀር በሰፈርና በመንደር ለመካፈል እንድንጋደል በቤተክርስቲያን ጉያ ተቀምጠው የሚስሠሩ ጳጳሳት፣ መምህራንና ካህናት ዝም  ከተባሉ ከፖለቲካው ከፋፋይነት የበለጠ ቤተ ክርስቲያንን እንደሚጎዳ ለመረዳት ልዩ ጸጋ አያሻም። የሚያስፈልገው ክርስትናን እና ዓላማው ማወቅ ብቻ ነው። በዚህ ሰሞን ቅዱሳንን ሊያከፋፍሉን የሚሞክሩና  ከክርስትናቸው የበለጠ ለከፋፋዩ ፖለቲካ የሚሠሩ፣ ከሕይወት ልደታችን ይልቅ   የማንነት ፖለቲካን መንፈሳዊ ገጽታ ለማላበስ  የሚሞክሩ ወገኖቻችን   #ሰማእቱን #ቅዱስ #አቡነ ጳጥሮስን  ብሔር ሊስጡትና ከቅዱሳን ማኅበር አስወጥተው አዲስ በምድር ሊፈጥሩት ከሚፈልጉት ዘረኛ ቡድን ሊቀላቅሉት ሱደክሙ እንመለከታለን።...

በዓለም አቅፍ ደረጃ እና በኢትዮጵያ በተለይ ሁኔታ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ለምን የጥቃት ዒላማ ሆነች?

ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ዒላማ የሆነችባቸው ምክንያቶችና ጠላቶቿ ብዙ ቢሆኑም ከመሠረቱ እንዴት የዓለም ዐቀፍ ተቋማትና የቀድሞ የቅኝ ገዥ አገራት በእንድነት ሳይለያዩ ጠላት ሆኑባት? የሚለው ጥያቄ በከፊልም ቢሆን ኦርቶዶክሳዊነትና የሠይጣን መንግሥት በሚለው መጽሓፌ መልስ አግኝቷል። መጽሐፉ የተረጎምኩትና አንዳንድ መረጃዎችን ከግሌ ምርምር የጨመርኩበት ነው። ሙሉውን አንብቡት።  አንዱ መዕራፍ እዚህ ላይ ለማሳያ አስቀምቼአለሁ --- ምዕራፍ ሁለት ~ የተባበሩት መንግሥታት - የተ.መ. (UN) ሚያዚያ 17/1937 (25th April, 1945) በሳን ፍራንሲስኮ የሃምሳ ሀገራት ልዑካን የተባበሩት መንግሥታት የዓለም አቀፍ ድርጅት አንድነት (United Nations Conference on International Organisation) ብለው በሰየሙት ስብሰባ ተገናኙ። ከዘጠኝ ሳምንታት ኃይለኛ ውይይት በኃላ ባለ አሥር ሺህ ቃል ቻርተር በሁሉም ልዑካን ፀድቆ አለፈ። ልክ በአራት ወሩ ጥቅምት 14 (October 24th) አባላቱ ሁሉ ከተፈራረሙ በኋላ የተባበሩት መንግሥታት በይፋ ተቋቋመ። የዚህ ድርጅት ርእይ በጥቅሉ “ሰብዓዊነትን በአንድ ጎጆ” (“humanity under one roof”) እና በመሳሰሉት መልካቸውን ባሳመሩና መልካም አስተሣሰብ ያላቸው ሰዎች በምንም መልኩ ሊቃወሟቸው በማይችሏቸው መፈክሮች የተሸፈኑ ናቸው። የዚህም ድርጅት የተከለሰና ዓለም አቀፋዊ የሆነውን ርዕይ በ1940 ዓ.ም. (1948) “የሰብዓዊ መብቶች ሁለንተናዊ መግለጫ” (Universal Declaration of Human rights) በማለት ይፋ ያደረገ ሲሆን አሁንም እንደተለመደው የተጠቀሙት ቋንቋ የሚቃወመውን ማንኛውም ሰው እንደግብዝ እና ቅንነት እንደጎደለው አድርጎ በሚያስቆጥር መልክ በጥንቅቃ...
የመንፈሳዊነት ፖለቲካ፡- ሃይማኖትን ኢቀኖናዊ (ሊብራል)  የማድረግ ሂደትና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አዲስ ተጋድሎ ለውይይት የዘጋጅ ረቂቅ ሰነድ 03-07-2015 ዓ.ም. ፋንታሁን ዋቄ  ዋና መልእክት ለፖለቲካ የሚስማማ ሃይማኖት የመፍጠር ሂደት፣ ስልትና ውጤቱ አሁን የምንገኝበትን ግራ መጋባት፣ ውጥንቅጥ የሆነ ማኅበራሰባዊና ፖለቲካ ኪሣራ አፍርቶልናል። ከዚህ የባስ አንዳይመጣ፣ ወደተሻለ መልካም ማኅበራዊና ፖለቲካዊ መንግድ ለመመለስ ፖለቲካዊ መንፈሳዊነትን የመፍጠሩን ዘመናዊ ኑፋቄና ክህደት ጉዳይ አድርጎ መነጋገር ጊዜ የማይሰጠው ነው።  የአንድን ሃይማኖት መንፈሳዊ መገለጫዎች፣ የአገልግሎት አቀራረብ፣ አስተምህሮና የተከታዮቹን ማኅበራዊ መስተጋብርና እሴቶች በፖለቲካዊ ርእዮት፣ ሕግና መዋቅር የመቀንበብ የምዕረባዊያን ረቂቅ ልማድ ሲሆን በአገራችን ኢትዮጵያ ፊት ለፊት በአሳጅነትና በጅምላ ፍጅት የተገለጠ አደገኛ ፖለቲካ ሆኗል።   ይህ ጽሑፍ ሥዝም ልሂቃን   ኦርቶዶክሳዊት ሃይማኖትን የሚረዱበት መንገድ፣ ለአገራቸውና ለህዝባቸው እድገት (የቁሳዊ ሀብት ክምችት፣ ከተፈጥሮና ሰውሰራሽ አደጋን የመከላከል አቅም፣ የማህበራዊ መስጋብርና መዋቅር ለውጥ፣ ወዘተ) በሚመኙትን በሚያደርጉት ጥረት ከኦርቶዶክሳዊ ነገረ-ሰብእና ነገረ-መለኮት፣ ስነ-ኅበረተስብና ስነ-ብእል ማኅቀፍ ፈጽሞ የሚጋጭ  መሆኑን ማሰየት ነው። ክርስቲያን ትውልድ በተለይና ባለመዋቅ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያንን የሚከስሱ፣ የሚያጠቁና የሚያስጠቁ የአገራችን ልሂቃን በአድዋ የተዋረደውን የዳርዊን መላምታዊ አስተምህሮ በመከተል ራሱን የዝንጀሮ ልጅ ያደረገ ቅኝ ገዥ እያገለገሉ መሆናቸውን አውቀው እንዲመለሱ ለማንቃት ይሆናል። ፖለቲካን ከሃይማኖት የመነጠል እና የ...

አገርና ሕዝብ የሚጠፋው ምላስናንሆድ ብቻ የሆኑ ከሰብእና እየጎደሉንሰዎች ቤተ መንግሥትብሲገቡ ነው!

አገር ያጠፋው፣ ትውልድን ያከፋው፣ የደም አባላ እያስከፈለን የሚገኘው  ከሁሉ በላይ ---- ሰው ክቡር ፍጡር ነውው።  ግን ነፃ ፈቃዱን ተጠቅሞ ከዱር አራዊት የከፋና ዱያብሎስን የሚያስቀና እኲይ መሆን ይችላል። ህሊና፣ ፈሪሃ እግዚአብሔርን፣ ፍትሕ እና ክበረ-ሰብእን ወዲያ ጥለው ወይንም ትፕስውሮባቸው   #ምላስና #ሆድ #ብቻም የሆኑ፤ ---  በአምሳለ እግዚአብሔር መፈጠራቸውን የካዱ  እና በዚህ ምክንያት ለሰውነት ትርጉም ከሚሰጠው ከሕያው   እግዚአብሔር በመለየታቸው #ሰውነትን #የማያሟሉ #የቁም #ሙታን ናቸው። #ሻዕብያን፣ #ደርግን፣ #ሕወሃትን፣ #ኦነግን፣ #ብልጽግናን  እና የመሳሰሉትን በአምሳላቸው ለጥፋት ፈጥረው #የሚመሩ #ሰዎች በፈቃዳቸው ራሳቸውን #ከሰውነት #ያጎደሉ የቁም #ምውታን  ናቸው።  ሕዝብን፣ ትውልድን፣ አገርን #ገድለው ሁለተኛ ሞት በንፍስም በሥጋም የሚሞቱ የዓለማችን ዕዳዎች እነዚህ ናቸው።  በሕዝብ ስደት፣ ረሃብ፣ እልቂት ከእምነት መፍለስ፣ መፈናቀል፣ መደኸየት ምንም የማይሰማቸው ብቻ ሳይሆ በግፍ የሚደሰቱ ናቸው።  እንደ #አብይ  #አህመድ  #አማካሪ አይነቱ #ከ፻፳ ሚሊዮኑ ፲ሩ ሚሊዮን ሰላም ቢያጣ የቀረው ሰላም ነው" ነው በማለት የሰው ልጅን እንደ እቃ በቁጥር የሚለካ #ዳርዉናዊና ናዚያዊ የቁም ሙት  የሚመራት አገር የፈጠርነው ከሰውነት የጎደሉ ሰዎች ሰውን እንዲመሩ  ጤናማዎቹ ብዙኃን በዝምታና በፍዘት በመፍቀዳችን ነው። የሚገርመው እነዚህን #ከሰብእና #የጎደሉትን #የተበላሹ #ፍጡራን   በውትድርና፣ በፖሊስነት፣ በጄሮ ጠቢነት፣ በአማካሪነት፣ በዲፕሎማሲ፣ በካድሬነት፣ በተለይ በእምነት ቤት ው...

ለእኛ ለኦርቶዶክሳውያን እና የኛን እሤት የሚጋሩ ወገኖች ሁሉ የእልቂታችንን፣ ስደታችንን፣ አገር ማጣችንን በዘለቄታዊነት ለማስቆም

ለእኛ ለኦርቶዶክሳውያን እና የኛን እሤት የሚጋሩ ወገኖች ሁሉ የእልቂታችንን፣ ስደታችንን፣ አገር ማጣችንን በዘለቄታዊነት ለማስቆም አስቀድሞ:- 👉 መንስኤውን፣ 👉 የጥቃቱን ዓላማ፣ 👉 የአጥቁዎቹን አሰላለፍና ስልት፣ 👉 የመሸፈኛ ጭንብሎቻቸውን፣ 👉 የውጭና የአገር ውስጥ ድብቅ ደጋፊዎቻቸውን ውብ ፍላጎቶቻቸውን በትክክል ማወቅ፤ እኛም:- 👉 ወዳጆቻችንን እና ነባር ተቋሞቻችን ውስጥ የገባውን ሁለንተናዊ ሙስና የማስወገድና ለስኬት ለመጠቀም መሄድ የሚገባንን ፍኖት የቱ ነው፣ 👉 ያልተጠቀምንበት አቅሞቻችንን ለይተን ለማንቀሳቀስ፣ 👉 ነባርና በነፃነት ያቆዩን እሴቶቻችንና በዚያ ላይ መጨመር የሚገባ አዳዲስ እሤቶችን ለይቶ የጋራ መርህ መሠረት ማድረግ፤ 👉 ከፋፋይ የሆኑ እነግሥ ባይ ቅርብ ዓላሚ፣ የሩቅ ግብ እንቅፋት ናርሲሲስት በሽተኞቻችንን ለማከም፣ 👉 መጋራት የሚገባን ርእይ እና ወደርእዩ የሚያደርሱ በየደረጃው ድል የምንላቸው እንጓዎችን ብለይቶ መግባባትና መሪዎችን ተጠያቂ፣ ሁላችንም ተሳታፊ የምንሆንበትን ሥርዓትና ባህል መፍጠር ---- ላይ ማተኮርና አሁን ያለውን የጨበራ ተዝካር የመሰለ እና ግለሰቦች እንደገባቸውና እንደግል ጠባብ ፍተወታቸው የሚጫወቱበትን ተጋድሎ መሥመር ማስያዝ ያስፈልገናል። በዚህ አስቀድመን ካልተግባባን ለድል አንበቃም። ድሉ ሥልጣን ላይ ሆነው ሕዝብ የሚከፋፍሉ እና የሚያፋጁትን በአካል ማሸነፍ ብቻ አይደለም። በትውልድ ላይ የተዘራውን መርዛማ ትርክት፣ ይተፈጠረውን የጥላቻ ስነ ልቦና፣ አጥፊ የአስተዳደር ክልል አውቃቀር፣ የተበላሸ የትውልድ የቁስ አምልኮና ሰዎችን በንዑስ ማንነት የማግለልና የማሳደድ ማኅበራዊ አውድ የማያክም ድል ሌላ መከራ የሚያስከትል፣ ለውጭና ሩቅ ጠላት ጣልቃ ገብነት የሚያመቻች ይሆናል‼️ አሰላሳዮቻችን...

የኢትዮጵያዊነት ሸክምና የፋኖነት ተስፋ!

የኢትዮጵያዊነት ሸክምና የፋኖነት ተስፋውስ! ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስት፣ ፀረ- ኢትዮጵያዊነት፣  ፀረ-አማራነት --- ምንጩ ውጭ ነዉ ። አሁን ግን ችግሩ ራሳችን ሆነናል። ===≠====≠=====  ዘሩን የዘሩት የውጭ ቅኝ ገዥዎች ሱሆኑ መሣሪያቸው ብዙ ነው። ስልታቸው ከፋፍሎ ማጋጨት ነው።  ሠራተኞቹ  ከተረፈ ናዚ የጸሎት ቤት ፍልፍሎች እና የሽብር መቀፍቀፊያው ዉሀብያ ጽንፈኞች፣ ከአምላክ የለሽ ሥዝም(ሴኩላር ነን ባይ አምላክ-የለሽ) ፖለቲካዊ ርእዮተ-ዓለማትን ያጠቃልላል። እነዚህ ሁሉ  የአገራችን ነባር በሰብአዊ ክብርና  በፍቅረ እግዚአብሔር ላይ ተመሥርቶ ሺዎችን ዘመናት መሻገር የቻለ፣ ነፃነትን በመከላከል  ለሌላው ተገዥ አህጉራትና አገራት ብቸኛ የሰው ልጅ እኩልነትና ክብር በመመስከር ብርሃን የሆነው ማንነታችን ጠላት አፈራልን። እንዚህ የውጭ ጠላቶች  የአገር ውስጥ ቦርቧሪና በምሁርነት ስም አእምሮአቸውን ታጥበው ከሰብአዊነት የወጡ ዘረኛ ደንቆሮዎችን "ምሁር" እያስባሉ ካንሠር ተከሉብን።  አረቤቹ ከጀበሃ እስከ ጃራ እባ ገዳና ዋቆ ጉቱ፣ የዛሬዎቸ ዑስታዞችና ጂሃዲስቶችን ለቀቀቁብን። ምእራባውያኑ ክምር ክስ ልጆች ጀምሮ የቫቲካን ሰርሳሪና ታንክ ባራኪዎችን፣ የናዚ ፓስተሮችን የዘር ማጥፋት ክርስትና እና የባሮ ቱምሳ ኤነግ ወላጁን ፕሮቴስታንት ወደራጅተው ለቀቁብን፣ ጣልያኖችና ሎሎዥ ምእራባውያን በክህደት ተወልዶና አርጅቶ በመሞቻውም ደም የሚያፈስሰውን ሕወሃትና ሻዕብያን አስታቀፉን። እነዚህ ሁሉ በአድነት የሙስማሙት ነባርነትን ማጥፋትና ላኪዎቻቸው በነገሯቸው፣ ነገር ግን መጨርሻው ምን ሊሆን እንደሚችል የማያውቁትን አዱስነት መናፍቅ ላይ አንድ አይነት ናቸው። ቡጣሉ የሚያጣላቸው  ፩) ሥልጣን፣...