ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

አክሱምን አስታኮ በክርስትና ላይ የተመዘዘው የአይሲስ መንፈስ ወራሽ ጽንፈኞች የቁራን እና በሐዲዝ በአዲሱ ኢስላም አተረጓጎም ሲመዘን

አክሱምን አስታኮ በክርስትና ላይ የተመዘዘው የአይሲስ መንፈስ ወራሽ  ጽንፈኞች የቁራን እና በሐዲዝ አተረጓጎም ሲመዘን

ነገረ አክሱም እና የጽንፈኞች  ጂሃዳዊ ጩኸት በቁራን፣ በሐዲዝ እና በተግባራዊ ሕይወታችን ሲመዘን 1

የዚህ ጽሑፍ ገፊ ምክንያት 2

የነባር ኢትዮጵያዊ ኢስላም ሊቃውንት እርዳታ እሻለሁ 5

የአክሱም ኵነት እንደ ጂሃዳዊ ንቅናቄ ማቀጣጠያ ለምን ተመረጠ? 6

ከነባሩና ሰላማዊ ሙስሊመ ማኅበረሰብ ምን የጠበቃል? 7

የጽንፈኞች የመብት ጥያቄ ሥር የተደበቀ  የታሪክ ድለዛና አሻራ መደምሰሻ ጂሃዳዊ ስልት 8

ባልፉት 38 ዓመታት የጽንፈኞቹ ጂሃዲስቶች መርዛማ መልእክቶችና ውጤቶቻቸው 11

የጽንፈኛው የአህመዲን ጀበል ለክርስትና የሰጠው “አፓርታይድ”  እና በቁራንና በሐዲዝ የተገለጠው  እውነታ 14

ለምሆኑ አፓርታይድ የኢስላም አስተምህሮ ነው ወይስ ኦርቶዶክሳዊ ክርስትናን አስተምህሮን ነው የሚመስለው?? 15

1. አፓርታይዳዊ የማግለልና የማጥቃት ቁራናዊ ተጠቃሽ የተለመዱ ጥቅሶች 16

የማግለልና ቁራናዊ አፓርታይድ ተግባራዊነት  ወጤቶች: 21

2. ከቁራን በኁላ ማግለልና አፓርታይዳዊ ሥራአትን ኢስላማዊ አስተምህሮ በማድረግ ያጠናከሩ የሕዲዝ ጥቅሶች፦ 22

3. በቁራንና በሕዲዝ የተቀመጡት ጥቅሶች በታሪክ ውስጥ እንዴት ተተገብሩ በሎ መጠየቅ አፓርታይድ ለማን እንደሚቀርብ ይነግረናል ---- 25

4. እነዚህን የቁራንና የሓዲዝ ጥቅሶች ኢስላሞች በዘመናችን እንዴት እየተረጎሙትና እየተገበሩት ነው? 26

 ማጠቃለያ፡ 28


ለተወደዳችሁ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች እና ክርስቲያኖች፣ እንዲሁም የተለያዩ የባህል እምነቶች ምትከተሉ ወገኖቼ ሁሉ ተድረስልኝ።


ይህን ጽሑፍ ያስጀመረኝ የኡስታዝ አህመዲን ጀበል ጂሃዳዊ ጩኽትና ስድብ ነው።  እርሱም ክርስትናን ለአፓርታይድ፣ ክርስቲያኖችን “ለድንቁርና” አጭቶ የለመደውን የሐሰት ትርክትና ፕሮፓጋንዳ ከፍ አድርጎ የአክሱምን ኵነት ምክንያት በማደረግ የቀጠለበት አስነዋሪና አገር አፍራሽ ሤራው ነው።  በእርሱ ተመሳሳይ አቡበክር አህመድ በሚዲያ ቀርቦ “ክርስቲያኖች ኢየሱስን የሰቀሉትን አይሁንድ ‘ይወዳሉ’፣ 

እኛ ሙስሊሞች ግን ኢየሱስን ነብይ ብለን የምናከብረውን ሙስሊሞችን ‘ይጠላሉ ይህ ደግሞ የድንቁርና መጨረሻ ነው’።” የሚል ደፋር ስድብ፣ የክርስትናን አስተምህሮ ቅንጣት ጫፍ ያህል ስንኳ የማያውቅ በቻ ሳይሆን እኛን የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በኢራንና በእስራኤል ግጭት መካከል መርጫ አድናርግ፣  ለአንዱ ጠላት  ለሌላው ወዳጅ ሆነን እንድንቆም መወትውቱም ምን ያህል አደገኛ እንደሆነ አይረዳም። ወይንም ሆን ብሎ ተከፋፍለን በሌሎች ግጭትና ፍላጎቶች መካከል ጦርነቱን ወደ ራሳችን እንድናመጣ ይገፋፋናል። 


እኛ የኢትዮጵያ ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች ከብዝኃነታችን አንጻር ተለያይተን ሳይሆን በዓለም ፖለቲካ ጉዳይ አንድ ልብና አንድ አንደበት የመሆን የቤተሰብ ባህል ሊኖረን ሲገባን   ተለያይተን አቋም በመውሰድ  አሁን ጽንፈኞች በጀመሩት መጠፋፋት እድል ለመፍጠር ሆነ ተብሎ ለሤራ የተናገረው ሊሆን ይችላል።  ነገር ግን  እስራኤል እንደ ሕዝብ እና አገር እንዲጠፋ የሚፈልግ እና በግልባጩም ሌላውን ይጥፋ የሚል ምላሽ ለሰብአዊነት የማይስማማ ስለሆን የማንንም መጥፋት መደገፍ አይገባንም በሚል መርህ እንደቤተሰብ እንዳንቆም የሚገፋፉን ጽንፈኞች የአይሲስ መንፈስ ወራሾች ብቻ ናቸው። 

  በመሆኑም በዝምታ ሊታለፍ አይገባም። የሚገባቸው እስከሚናገሩ እኔ ትንሹ ወንድማቸው በአነጋጋሪ መንገድ ቁራንና ሓዲዝ ተቅሼ ስለዚህ አሸባሪ እናገራለሁ። 

የዚህ ጽሑፍ ገፊ ምክንያት

ለዚህ ጽሑፌ ገፊ ምክንያት የሆነኝ በአክሱም በሙስሊሞች ላይ የመብት ጥሰት ድርሷል በሚል መነሻ አጠቃላይ ክርስትናንና ታሪክን የመክሰስና የመወንጀል የአህመዲን እና የመሳዮቹ   ንቅናቄ ነው።  ይህ አካሄድ እኵይ፣ አፍራሽና አገር አጥፊ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። 


ቅንነንት ያለው እውነትኛ የሰብአዊ መብትና  ለሁሉም በኩልነት የሚገኝ የጋራ የእምነት ነጻነት ጥያቄ መቅርበም መመለስም የገባዋል።   ይህ ግን የሚሆነው በአለፈ እና ማስርጃን በሐሰት በሚፈበረክለት ትርክት ሚዛን  አሁን ያለውን ትውልድ ዘር በማጥፋት፣ በማፈናቀል፣ በመዋሽት፣ ፍትሕ በመንፈግ፣ ሕዝብና ታሪክን በመወንጀል፣ ክርስቲያኖችን “ደንቆሮዎች”፣ ክርስትናን “አፓርታይድ” በሚል ስድብ መሆን አልነበረበትም።  


የጽንፈኞቹ ውሃብያ ጂሃዲስቶች ድፍረት መሠረቱ ድብቅ ጂሃዳዊ የአይሲስ መንፈሰ ወራሽነት  ያሳደረባቸው ስካር ነው። ለመሆኑ ይህን ያህል ስለ መብትና ነጻነት የሚናገሩ እነአህመዲን ጀበል  እዚያ አጠገባቸው ከበሻሻ እስከ ጌራና ጂማ ከተማ የሚፈጽመውን ፍጅት፣ ማፈናቀልና ማሳደድ ለአንድ ቀን እንኳ “ሰባዊ መብትና የእምነት ነጻነት ተደፍሯል” በለው  ተንፍሰው ያውቃሉ?  በተቃራኒው   የተፍናቃይና የሟች ንብረት በርካሽ የመግዛትና የማሻሻጥ ፕሮጄክት  በመዘርጋት፣ በሽመልስ አብዲሳ የኦሮምያ መዋቅር ጋር በመመሳጠር፣ የኦሮምያ ባንኮችን ብድርና መረጃዎች በመጠቀም እንደሚያካሄዱ ስለመሆናቸው ጂማ ከተማ፣ አጋሮ፣ በሻሻ፣ ሊሙ፣ ጌራ፣ ሻሸመኔ ወዘተ ማን የማንን ንብረት እንደ ወርሰና ወደ ዘመዶቹ እንዳሸጋገረ ብንጠይቅ አብዛኛው በማን እጅ እንደሚገኝ የሚሰውር ይመስላችኋል?

 

በአክሱም በሙስሊም ላይ የሚደርስ “በደል” ሲከሰት ተመርምሮ በሕግ እልባት ማግኘት አለበት። ፍትሕ ሲጠፋ የሕዝብ ንቅናቅሕግ ሲባል ታዲያ በዘረኞች፣ በሃይማኖት ጽንፈኞች፣ በውጭ አካላት ጫናና ፖለቲካ ተጽእኖ ሥር በሆነ  መንገድ   እንዲፈጸም በጽንፈኞች  ንቅናቄና  ከሆነ ለዜጎች ሁሉ እኩል ፍትሕ ርትዕ ከማስገኘት ይልቅ  ጂሃድ ወደምሆን ይለወጣል።  በመላው አርሲ፣ በተለይ በዶዶላና ሻሸመኔ በጠራራ ጸሐይ የተፈጸመውን እልቂት ፍትሕ የነፈገው ብቻ ሳይሆን እልቂትን የመራው የዉሃብያ ጂሃድ አምቻችና መሪ መንግሥት ከየት መጥቶ ነው መጅሊሱን ኃላፊዎች ወደ ትግራይ አስተዳደር ሄደው ፍትሕ እንዲጠይቁ ያመቻቸው? የኼው መንግሥት የ50 ክርስቲያን ነፍስን ለመንጠቅ ሳያቅማማ ሳዊሮስንና አጋሮቹን መንበረ ጵጵስና ገልባጭ እንደ ጽድቅ አድርጎ ወደ ፖለቲካ   ለኢስላም የሚጠየቀው ፍትሕ ለክርስቲያንም፣ ለኢአማኒም እኩል ሊጠጥየቅና ሊጮኽለት ይገባል።   


ርትዕ፣ ክብረ-ስብእ እና እኩል በአገር ባለቤትነትና ኃላፊነት መኖር እግዚአብሔር ራሱ ለጻድቁም ለኃጥኡም  እኩል በሚሰተጠው የተፈጥሮ ጸጋ የምንረዳ እኛ ክርስቲያኖች ከማንም ትምህርትና ምሪታ፣ ጩኸትና ግፊት አንሻም። ይሁንና በእነዚህ ከእግዚአብሔር ባገኘናቸው ከሰው ልጅ ክብር፣ ከዜግነት መበቶች በሚገኙ ሀብታት ስም  ሌላውን የማጥፋት፣ ታሪክ የመደምሰስ፣ አሻራ የማጣፋትና የመተካትን የጽንፈኛ የጂሃዲስቶችን አካሄድ በዝምታ ማለፍ ራሰን በራስ እንደማጥፋት የሚቆጠር በመሆኑ  የሁኔታውን አደገኝነት ለመጠቆም እወዳለሁ። ሰለ ሰላም፣ ፍትሕ፣ አገራዊ አንድነት፣ የሰው ግብር የሚገደን የሁላችንም ግዴታ ነው።


የዚህ ጽሑፍ ዓላማ ስለ አክሱም ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች ግኑኝነት፣ ስለ ሕወሃትና ብልጽግና አጋጭቶ በሥልጣን የመኖር ሤራ ለማንሳት አይደለም። እንዲሁም የጋጠወጥ ዑስታዞችን ንግግሮች ከአጠቃላይ አሁናዊ የኢትዮጵያ አውድ ውጭ በመለጠጥ የምወቅሳቸውን ጽንፈኞች መስዬ በሌላ ማዕዘን ለመቆምም አይደለም።  የእኔ ትኩረት መካከለኛውን ምሥራቅ ያመሰው የኢስላም ወንድማማቾች፣ የአልቃይዳ፣ የአይሲስና ሌሎች ጽንፈኛ የእምነት ጦረኞችን መንፈስ ተላብሰው በኢትዮጵያ ውስጥ የተከሉት የአዳዲሶቹ የእስልምና ኡስታዞችን  ኃላፊነት የጎደለው ቅስቀሳና  የጽንፈኝነት ሥራ የደረሰበትን የማጥፋት የእድገት ደረጃ  ማሳየት ነው።  


ከእግዚአብሔር በሰተቀር ለሁሉም ነገር መነሻ አለው። ለእኔም ሆነ ለአህመዲን ጀበል አስተሳሰብ፣ ንግግር፣ ድርጊት የሚነዳን አዳች መነሻ አለን።   እንዲሁ  ለእኔም   መጻፍ መነሻ  የሆነኝ እና የጽንፈኝነት ማሳያ ለማደርግ የመረጥኩት    አክሱምን ምክንያት በማድረግ እየተደረገ ያለውን የጽንፈኞችን እንቅስቃሴ  ነው።  


ከዚህ አንጻር ጽንፈኞች በአክሱም ኵነት አንጻር ምን አይነት ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚፈልጉ እና በአጠቃላይ አገራዊ የሕዝብ ሰላምና አገር ደኅንነት ላይ ያጠላውን የጽንፈኝነት ሥጋት እንደሚገባው አጽንኦት ለመስጠት ነው። 


ከአገራችን ማኅበረሰቦች አባባሎቻችን  ውስጥ፦  ባለቤቱ ካልጮኽ ጎረቤት አይደርስም፣   ጉድፍ ላንሳልሽ ብላ በዓይኔ እንጭት ሰደደችበት፣ ሌባ ካልተቀጣ ስርቆትን ክቡር ሥራ ብሎ ያስተዋውቀዋል፣ እንትን እንትን ካላሉት ገብቶ ይፈተፍታል፣ ልዘልሽ ብላት ተንጠልጥላ ቀርች፣ ከባልሽ ባሌ ይበልጣን ሽሮ አበድሪኝ --- ወዘት የሚሉ አባባሎች  አሁን የአግርንና የታሪክን ውለታ የበሉ ጽንፈኞችን  በሚመለከት አግባብነት ያላቸው ይመስለኛል።  እኛ  በጸንፈኞች ዒላማ የተደረግነው፣ በመንግሥት ጥፋት የታወጀብን ክርስቲያኖች እና እኛን በእሴት የሚመስሉን የእምነቶችና የባህሎች ባለቤቶች   ሁሉ መጮኽ ስንጀምር  የተኛውን እናነቃለን፣ ተታሎ ከጽንፈኞች ጋር የቆመውንም ወድ እውነት እንመልሰዋለን። ከባልሽ ባሌ የበልጣል ሽሮ አበድሪኝ እንዳለችዋ ተላላ ሁሉ “እናነት ስትታረዱና ስትሰደድዱ ሰላም ነው፣ አደባባይና ቅርሦቻችሁን እንወርሳለን፣ ታሪካችሁን እንደመስሳለን፣ እኛ ግን የፊታችን መሸፈኛ ጨርቅ (ሂጃብ) ስንኳ ከሕይወታችሁ የተከበረ ስለሆነ አጀንዳ አድርገን ጦርነት እንፈጥራለን።” የሚሉትን የዓለም ሰላም ጸሮች የለም ማንም ከማንም አይበልጥም ልንላቸው ይገባል። 


እንዲሁም “ባለጌን ካሳደገ የገደለ ጸደቀ” የሚል አባባልም በማኅበረሰባችን መካከል ይደመጣል። አባባሉ መግደልን ያበረታታ  ሳይሆን በእግዚአብሔር ሕግ አትግደል የሚለው ትዕዛዝን ክብደትና የባለጌን አጸያፊነት  በማነጻጸር ለባልጌ ቦታ መስጠት ሰውን ከመግደል የማይተናነስ ኃጢአትና በደል መሆኑን ያሳስበናል።  ባለጌን ከማኅበርሰብ   ውስጥ መንቀል ነፍስን እንደማዳን፣ ሕዝብና አገርን እንደመጠበቅ ያለ ክቡር እና የእግዚአብሔር ትዕዛዝ መሆኑንም የጠቁማል።  


እንደዚሁ በተግባራዊ ሕይወታችን እንደምንረዳው አንድ ባለጌ ሰው  በግዜ ካልተገሠጸ  በአደባባይ በሚገለጠው ብልግናው   ምክንያት በክፉ አራያነቱ ራሱን  የገድሎ ብቻ አያበቃም።  የእገሌ ወገን “ነኝ”  ብሎ በሚጠራበት የማኅበረሰብ ስምና የሃይማኖት ቤተሰብ ላይ ከፍተኛ ወቀሳን ከማምጣቱም በላይ ‘ወክሎት’ ራሱን የሚያሳይበት ወገን በባለጌው ልክ እንዲገመትና እንዲጠረጠር ያደርገዋል።  

አንድ ባለጌ የተደበቀበት ማኅበረሰብ ወይንም የእምነት ቤተስበ ግዜ ሳያጠፋ በፍጥነት ራሱን ገልጦ ከባለጌው ሰው ራሱን ለይቶ በመቆም “ይህ ዐሳብ፣ አባባል፣ ድርጊትና እቅድ፣ መልክና ባህል የእኔ አይደለም፣ አፍራሽና ጎጅ በመሆኑ አወግዘዋለሁ” ማለት መቻል አለበት።  ካልሆነ ግን  በባለጌ ሰዎች በደል  የሚፈጽመባቸው ወገኖች ያንን ባለጌውን አቅፈው የሚኖሩ ወገኖችን  ሊያከብሩት፣ ሊተባበሩት፣ ሊያቅፉት፣ ሊዋሐዱት አይችሉም፤ ያዋርዱታል፣ ይንቁታል።    --- አሁንም በእስልምና፣ በክርስትና፣  በብሔርና በቋንቋ ቡድን ስም ነውረኝነትን፣ መጠፋፋትን፣ በታኝነትን፣ ደም ማፈሰስን የሚያስከትል አስተምህሮ፣ ንግግር፣ አደርጃጀትና ድርጊት የሚፈጽሙትን ግለሰቦችና ቡድኖች “የእኔ አይደላችሁም” በሎ ማግለል፣ ተከታይ ማሳጣት፣ በወንጀል መክሰስ የሁሉም ድርሻ ነው።


እንደ ምሳሌ የአህመዲን ጀበልና የአቡበከር የቅርብ ግዜ የሚዲያ ስድብ በሙስሊም ቤተስቦቹ መወግዝ፣ በተሰድቡትና በተነውሩት ክርስቲያኖች በኩል ደግሞ የሕግ ክስ ይገባው ነበር። ችግሩ በሁለቱም የእምነት ቤት በአባትነት የተሰለፉት የፖለቲካ ለዚያውም የጎሣ ርጉም ቡድን አገልጋይነታቸው፣ አንዳንዶቹ ራሳቸውን የጽንፈኛው ቡድን አካልና መሪዎች ስለሆኑ ፍትሕን፣ እውነትን፣ ሰባዊነትን፣ የሕዝብ አንድነትና ሰላም የሚገድዳቸው የእምነትና የባህልም መሪ አልተገኘም።


ይህ በአክሱም ምክንያት ክርስትናን አፓርታይድ፣ ክርስቲያኖችን ደንቆሮ የሚለው ጽንፈኛ ባለጌ  ንግግር ምክንያት ተቀጣጥሎ ወደ ማኅበረሰብ  ደረጃ ሊደርስ የሚችል አደጋ እንዳይፈጠር ከተፈለገ  ማኅበረስቡም ሆነ የእምነት ቤተስቡ ሳይዘገይ “ይህ ባለጌ ሰውና አስተሳሰቡ እኛን አይመስልም” ማለት ይገባቸዋል። ለምሳሌ በሃይማኖት ስም ሲመጣ   በኢሲላሙ፣ በብሔር ፖለቲካ ሥር ተሸሽጎ በኦሮሞ ስም የሚነግደውን ጽንፈኛው አህመዲን ጀበል የሚጠራበትን ሁለቱንም ክፍለ-ሕዝቦች በንግግሩና ተግባሩ እያጠቆራቸው መሆኑ የሚሰማቸው ከሆነ ወጥተው ከራሳቸው ይለዩት።  


ምክንያቱም የሚመለክታቸው ማኅበረስቦች የእኛን ዐሳብ፣ አስተምህሮ፣ ዓላማና ግብ፣ እምነትና አመለካከት አይወክልም ብለው እስካላወግዙት ድረስ ይህ ሰው የተሸሸገበት ክፍለ-ሕዝብ ድጋፍ አለው ማሰኘቱ የግድ ይሆናል።    እንደዚያ ከሆነ በዚህ ጽንፈኛ ግለስብ አስተሳስበ ላይ የተመሠርተ ማንኛውም የማፍረስ ሂደት ለህልውናው የሚያሰጋው ዜጋ፤ የጥላቻ ትርክት ዒላማ የሆነ ማኅበረሰብ፤ የመለያይት ትርክትና ፕሮፓጋንዳ ሰለባ ሆኖ በስቃይ ያለው ወገን፣ የመፈናቀል፣ የመገደል፣ ፍትሕ የመነፈግ  ጥቃት የሚያጋጥመው ሌላኛው ማኅበረሰብ   የዚህ ባለጌ ሰው  መሸሸጊያ በሆነውና አቅፎ በተቀመጠው ወገን ላይ ቅሬታ ያድርበታል።  


ቅሬታው ሲያድግ አለመግባባት፣ አለምደማመጥ፣ ራስን ለመከላከል መዘጋጀት፣ ግጭትና ጦርነት ይሆናል።    ይህ እንዳይከሰት ሁላችንም ዘብ መቆም የጠበቅብናል። በጥቂት ባለጌዎች አለመታረም የሚመረዙና ግፍ የሚፈጽሙ ሰዎች መበራከት የማንቀለብሰው ጥፋት ያስከትላሉ። በእርግጥ አሸባሪዎች ከሰላም ሰለማይጠቀሙ ግጭትና መለያይትን ይደግፋሉ። ሁሉም አሸባሪዎች ስልታቸው ማጠራጥር፣ መለያየት፣ ማቃረን፣ ማጋጨት፣ መደምሰስ፣ መተካት  ነው።


በጽንፈኞች ከፋፋይነትና የግጭት አቀጣጣይነት የሚጠቃው ወገን ራሱን ለመከላከል በሚያደርገው ተፈጥሮአዊ ምላሽ ከፍተኛ መጠፋፋት ይከሰታል።  በመሆኑም በአንዳንድ ባለጌዎችና የውጭ ጠላት ተላላኪዎች የሚራመደውን አስተምህሮ፣ ፕሮፓጋንዳ፣ ተግባራዊ የጥፋት ምሪት መቃወም ባለጌዎች የሚጠለሉበት ማኅበረስብ ኃላፊነት ነው። መጮኽና ማጋላጥ ደግሞ የእኛ ዒላማ የተደረግነው ክርስቲያኖችና ነባር እሤቶች ያለን ወገኖች ሁሉ ነን።  


እስከ ዛሬዋ ዕለት ድርስ  ኃላፊነት የጎደላቸው የአዲሱ ጽንፈኛ እስልምና  ኡስታዞችን፣ የሐሰት ትርክት አምራቾችን፣ የግጭትና የጥላቻ አመራር ሰጭ ኡስታዞች የሚናገሩትንና የሚመሩትን ጥፋት በሚመልከት የእስልምና ምክር ቤቱም ይሁን የተከበሩ የሚባሉት የኢስላም ዑላማዎች አላወገዙትም፤ በአደባባይ ወጥተውም  እኛን ኢስላሞችን አይወክለንም  ብልው   ሲናገሩ፣ ወይንም እንዚህ ቡድኖች  ላመረቷቸው  የሐስተ ትርክት ጽሑፎችና ንግግሮች ምላሽ ሲጽፉ ወይንም ሲናገሩ  አይቼም ሰምቼ አላውቅም።   የዚህ ጽሒፍም ዓላማ ያንን ድምጽ ለመስማት ነው። አለመስማትም መልእክቱ ጥቃቱ ለሚመለክተው ወገን በራሱ የሚናገርው ነገር ስለሚኖር በሁለቱም ምን እየተካሄድ እንደሆነ የበለጠ ያጠራል። ጥፋቶች በጥቂት ባለጌዎ እየተሠሩ ወይንም በተቋም ደርጃ በመግባባት የሚፈጸም ጽንፈኝነት እንደሆነ ለመለይትም መንሻ በር ይሆናል።  


በእኔ ምልከታ ምናልባት ለአህመዲን ጀበል እና ለሌሎቹ   የጂሃድ ፕሮፓጋንዳ አቀጣጣይነት ላይ የተጠመዱ አዳዲሶቹ ኢስላሞች ይህን እንዲያደርጉ በቁራንና በሐዲዝ የታዘዙት ትዕዛዝ ይኖር ይሆናል።  ይሁንና   ነባሩም ኢስላም እነዚህን ጽንፈኞች የማይሞግተው በቁራኑና ሓዲዝ የተጠቀሱትን የጥፋት ጥቅሶች እያነሳ ወጣቱን ስለቀሰቀሰባቸው ሊሆን ይችላል። ወይንም   በአካሄዳቸው ተስማምተው ከጀራባ ቆመው በአገራችን በክርስቲያኖች ላይ የሚካሄደውን ያላቋረጥ ጥቃት አያስፈጽሙ ሊሆን ይችላል።  በእንዚህ ግምቶች  አነሳሽነት  መጠነኛ የቁራንና የሓዲዝ ዳሰሳ ለማድረግ ሞክሬአልሁ።    


ምናልባት የጽንፈኞቹ   የሚጠቀሙበት የጥፋት ጥቅሶች የሚገኙባቸው መጽሐፍት ለጽንፈኛዉም ሆነ ለነባሩ የጋራ ሆኖ ነገር ግን አንደኛው ወገን ትርጉማቸውን ለሰባዊነት፣ ለፍትሕና ለሰላም እንደሚሆን ተርጉመውት ሲሆን ጽንፈኞቹ ደግሞ “ሰው የሚባለው የእኛን አስተምህሮ የተቀበለና እንደ እኛ በደም አፍሳሽነት፣ በቁማረተኝነት፣ በግጭት የሚደሰት ሰው ብቻ ነው” በሚል የአይሲስ ተፍሲር ፈስሮ ሊሆን ይችላል። ለማንኛውም ግን ከጽንፈኛ ጋር የማይስማማው እስላም እስኪናገር እኔ በቁራኒና በሐዲዙ ያለውን የጽንፈኞች ናሙናዊ ጥቅስ አስቀምጬ ነባሮቹ ኢስላሞች ከጽንፈኛውና አዲሱ የአይሲስ መንፈሰ ውራሽ ኢስላም ተለይተው እንዴት እንደሚተረጉሙት እንዲነግሩን  ጥቅሶችን በማንሳት ጥያቄና ውይይት ለማጫር በስሱ ጥቅሶችን እና ታሪካዊ ትርጓሜዎቻቸውን በመሥመር ላይ ቁራንና ሓዲዝ እየተመለከትኩ  ለአንባቢ የውይይት መንሻ አቅርቤአለሁ። 


በዚህ ሙከራዬ ሂድተ ምልከታዬ ብልሽትና ስሕተት፣ አድልዎና ጥመት ከተገኘበት ምላሽ የምሻው ከጽንፈኞቹ ዉሃብያዎች ሳይሆን ከነባሩ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ሊቃውንት ብቻ ነው።  ምላሽ ሲሰጥ የዉሃብያ ጽንፈኞች ትርጓሜና የነባሩ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ትርጓሜን በማነጻጸር አንድነትና ልዩነታችሁን እንድታሳዩንና ወገንና ጠላታችን እንድንለይ በማደርግ በስማችሁና በጉያችሁ ተሸሽገው፣ ስማችሁን ይዘው፣ ታሪካችሁን ጠቅሰው  ማቆምያ የሌለው እልቂት የሚፈጽሙትንና  የሚያስፈሙትን፣ አሁንም ለበለጠ ጥፋት የሐሰት ትርክትና ክሶችን የሚያባዙትን ቡድኖች ለይተን እንድንመልከት  በማደረግ ትውልዱን ከትርምስ እንድትታደጉ እጠይቃለሁ። 


የነባር ኢትዮጵያዊ ኢስላም ሊቃውንት እርዳታ እሻለሁ


በቁራንና በሕዲዝ ጥቅሶች ውስጥ  ለባለጌ ጽንፈኞች መነሻ የሆናቸው   ምልክቶቹን  እንደተረዳሁት በመጠቆም ነባሩ የኢትዮጵያ ኢስላም ሊቃውን “ጥቅሶቹና አተረጓጎማቸው፣ በተግባር የተገለጡበት ታሪካዊ ኵነት እስልምና አይገልጹም፣ አንተም የተመለከትከው የባለጌ ጽንፈኞን ንግግርና ተግባር አስተምህሮአዊ መሠረት ያለው አጠቃላይ የኢስላም ችግር አስመስለህና አሳክለን    ድምዳሜ  ላይ ደርሰሃል” እንድትሉንና አምራጭ አሰተምህሮዎቻችሁን እንድታጋሩን እጣራለሁ። 


ያቀረብኩበት አውድና አሁን ጽንፈኞች ከሚፈጽሙት ምረዛ አንጻር ተመልክታችሁ “አንተም ከምትወቅሳቸው ባለጌዎች ተደምረህ ክርስትናን እንዳታስውቅስ እኛ ትርጉሙን ከእነተገባራዊ ታሪካዊ ማሰርጃዎቹ እነሆ  እናስረዳሃለን” እንድትሉኝ በማክበርና በትሕትና ጠይቃለሁ። 


ሊቃውነት ሙስሊም እገረ መንገዳችሁን በአህመዲን ጀበል እና በተመሳሳይ ቡድኖቹ የሚሰራጩት መጽሐፍት፣ ትምህርቶች፣ ትርክቶች፣ ፖለቲካዊ አቋሞች ከእውነትና ከእስልምና አስተምህሮ አንጻር በነባሩ ኢትዮጵያዊ ኢስላም ሚዛን ትክክል ወይን ስሕተት መሆናቸውን በምሳሌ አስደግፋችሁ አስርዱኝ።  ይህን ጥያቄ  መመለሳችሁ ለእናንተ  የህሊና እረኝነት አአገልግሎት  ይሆንላቸዋል፤  ትርፍ ሥራ አይደለምና እንደምትመልሱልኝ ተስፋ አደርጋለሁ። ለእኔ በመመለስ ባሁኑ ሰዓት  ሙስሊሞች በብዛት ከሚኖሩበት የአርሲ፣ የባሌ፣ የወለጋ፣ የሐረርጌ፣ የጅማ አካባቢዎች  በሃይማኖትና በብሔር ፖለቲካ ቅይጥ ፕሮፓጋንዳና መዋውቅ ለሚጨፈጭፈው፣ ለሚፈናቀለው፣ ታሪኩ ለሚጠለሸው ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያን ሁሉ  ተስፋ ስጭ ትሆናላቸሁ።  በእስልምና ስም ቀንና ሌሊት ተግቶ ክርስትናን እያጽዳ የሚገኘውን የኦሮ-ዉህቢዝም ቡድን ከአጥቃላይ የኦነጋዊ ፖለቲካና ከጽንፈኞቹ ወጥመድም ትታደጋላችሁ።  ይህን ስታደርጉ  ክርስቲያኑ ራሱን ከጥፋት ለመታደግ  በአስገዳጅ ሁኔታ ውስጥ ገብቶ ሊያድያደርጋቸው  በሚሞክራቸው ንቅናቄዎች ሙከራው ሁሉ ጠላትና ወዳጁን ለይቶ ጤናማውን ኢስላም ወደመጠራጠር እንዳይገፋ ይቆጠባል። በዚህ ለአገራችንን ሕዝቦች ሰላማዊና የልብ መተማመን ሕይወት አስተዋጽኦ ታደርጋላቸሁ። በዝምታችሁ ግን በመቀጠል ውጭ ዘራሽ  አገርበቀል የአይሲስ አስተምህሮ ወራሾች ሜዳውን ከለቀቃችሁ ግን የመከራውን ፍሬ አብረን  ማጨዳችን የግድ ይሆናል። 



የአክሱም ኵነት እንደ ጂሃዳዊ ንቅናቄ ማቀጣጠያ ለምን ተመረጠ?


የዚህን በአክሱም ተከሰተ የተባለውን  አይነት የአካባቢን ኵነት በቀጥታ ወስዶ አገራዊና እምነታዊ የማሳከል እና  ጦርነት የመጫር ሙከራ በተደጋጋሚ ታይቷል።   አዳዲሶቹ ጽንፈኛ እና እንግዳ አስተምሀሮ የሚያራምዱ ዑስታዞችና ጭፍን ተከታዮቻቸው በጎንደር፣ በደንበጫ፣ በደሴ፣ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ጉዳይ፣ በባንዲራ ቀለም፣ በግዕዝ ትምህርት መነሻነት ብዙ የጥፋት ማስፋፊያ ጠረቶችን ፈጽመው በሕዝቡ አስተዋይነት ከሽፎባቸዋል።  


በእርግጥ ለጽንፈኞች ጥፋት በሩን ክፍት ያደረገው የሕወሃት፣ የኦነግና የሻዕብያ ሤራ ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ በሃይማኖትና በቋንቋ አለመክፋፈል አገር ለምበተንና የታላቋን ትግራይና የታላቋን ኦሮምያ ሪፐብሊኮችን በሌሎቹ ማኅበርሰቦችና አስተሳሳሪ እምነቶችና ባህሎች መቃብር ላይ ለማቆም እምነቶችን ከነባር እሤቶቻቸውና የአብሮነት ባህሎቻቸው መንቀል ዒላማ ያደረጉት የጎሣ ነጻ አውጭዎች የጽንፈኛ ኢስላሞች አጋር ናቸው።  

ሕወሃት በቁጥር አናሳ የሆነውን የትግራ ሕዝብ ወክላለሁ ብሎ ራሱን በመሾሙ እቅዱ እንዲሳካለት በዙ ቁጥር ያላቸውን ማኅበረስቦች ወደ ዘረኝነትና ወደ እምነት ጎራ የሚከፍሉለትን ውጭ-ገብ እመነቶችና የመለያየት ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችን ሁሉ ሥራዬ በሎ ፈጥሯል፣ ደግፏል።  ለዚህ ከሁሉ በላይ  ለመጠቀሚያነት ዝግጁ ሆኖ  አንዱ መገልገያ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር  ነው። 

የዚህ ግንባር አፈጣጠር ብዙ ተቃርኖአዊ አቋም ያላቸው አካላት በተላላኪነት እንደ አንድ የቆሙበት ነው።   በአንድ በኩል በጽንፈኛ በወራሪ የቀይ ባህርና የሜድትራንያን ማዶ ባእዳን የሚላላከው ዉህብያዎች በምሥራቅ እና ደቡብ ምሥራቅ  ኢትዮጵያን ማዕከል አደርጎ  በዋቆ ጉቱ እና  በምሥራቅ ደግሞ በደቀ መዝሙሩ  በጃራ አባ ገዳ መሪነት  ኢስላማዊ ክንፍ ሆኖ፤  በሌላኛው ክንፍ ማለትም  ምእራብ ኢትዮጵያን ማዕከል አድርጎ  በውሮፓ ቅኝ ገዢዎች ተላላኪነት እና  በተረፈ-ናዚ የዘር ማጥፋት ክርስትና ተኮትኩቶ በጽሎት ቤትና በሚሽነሪዎች ት/ቤቶች ያደገው   በእነ ባሮ ቱምሳ፣ እነ ሃይሌ ፊዳ፣ ሌንጮ ለታ የተፈጠረው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር አንዱ የጽንፈኞች መሸሸጊያና መፈልፈያ ነው።  እንዚህን የሕወሃትና የኦነግ ፍላጎቶች ለኤርትራ አገር ሆኖ የመወልድ ትግል እንደ ኢትዮጱያ  ማፍርሻ መሣሪያ አድርጎ የሚጠቀመው ሻዕብያ   የሕወሃትና የኦነግ የአስተሳስብ አጎልባችና ድጋፍ ስጭ ሆኖ የጥፋት በሩን አስፍቶ ለመክፈት ሚናውን ውስዷል። 

ሁሉም ይባእዳን ተላላኪዎች በመሆናቸው ሻዕብያም የጣልያን እና የእንግሊዝ የ60 ዓመት ባርነት ከ3000 ዘመናት ኢትዮጵያዊ የነጻነት ታሪክ  እንደሚበልጥ፣ ኢትዮጵያ ከምንልክ አስቀድሞ ታሪክ እንደሌላት በሚነዛው ትርክት ሕውሃትም፣ ኦነግም እንደ ፓሮት ተቀባብለው ለ50 ዓመት እየነዙና ደም እያፈሰሱ በሥራቸው ተደብቆ ዛሬ ላይ በእኔ ፈቃድ ነው መኖር የሚገባችሁ የሚለውን የእነ አህመዲንን ጀበልን ጽንፈኛ እስልምና አንሰራፋው። 


አህመዲን ጀበል እና ጓድኞቹ በጽንፈኞቹ  አሰተሳሰብና የምጽሐፍ አተረጓጎም ወይንም ነባር አኗኗር የጸኑትን ሙስሊሞች እንደ ከሃዲያን የሚቆጥሩ ናቸው።    የትምህርታቸውም ምንጭ ነባር ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ሳይሆኖ አቡበክር አህመድ እንደሚነግረን “የኢትዮጵያ እስልምና የሚባል ነገር የለም” በማለት አይሲስም የእኛ ነው የሚል አቋም በማራመድ የባእዳን የሽብር ትምህርት  በመቅዳት ነባሩን ኢስላም እና ክርስቲያኑን ሕዝብ ማጨበርብር፣ ማሸበር፣ ማደናገር፣ ራስን በመከላክለ ማዕዘን ማስቀመጥ በሚል የአይሲስ አይነት ትምሀርት ሥልጠና ሲሰጡ መቆየቱ የአድባባይ መሥጢር ነው።


በተግባር ደግሞ የሚካሄደውን ነውረኛ ትርክትና በኦሮምያ ውስጥ የሚካሄደውን የክርስቲያን እልቂትና ማፈናቀል  ብስፋት በሚካሄድበት አገራዊ አውድ ውስጥ   “ሂጃብ  እና  ሰላት በትምህርት ቤት ተከለከሉ፣ ክርስቲያኖች ድንቆሮዎች ናቸው፣ በአክሱም የተፈጠረው ኵነት ክርስቲያናዊ አፓርታይድ ነው” የሚለውን ቅኝት ማቅረባቸው በአገራችን   የጂሃድ ደረጃዎች እድገት እያሳየ መሆኑን አሳይተዋል።   ጂሃድ የሚጀምረው መጀመሪያ በልብ፣ በንግግር፣ በማግለልና በመጸይፍ፣ ሌላውን በማንቋሸሽ ከዚያም በመሰየፍ የጠናቀቃል። ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ደርጃ ማንቋሸሽና መስደብን ከሰይፍ ያጣመር ደረጃ ላይ ደርሷል። የኡስታዞቹ ትዕቢት የወጠርው የብልግና ስድብ የሚመነጨው ጂሃድ ከደረሰብት ደርጀ አንጻር ሊመዘን ይችላል። 


ከነባሩና ሰላማዊ ሙስሊመ ማኅበረሰብ ምን የጠበቃል?

ነባሩ የኢትዮጵያ ሙስሊም ይህን ተግባር በግልጽ  በመቃወም ሰላምን አብሮ በአንድ ቤተስብነት የመኖር እሴቱንና ታሪኩን እንደሚያከብር፣ እንደሚንከባከብና የጽንፈኝችን አካሄድ እንደሚቃወም በአደባባይ እና በተግባር  ማስመስከር አለበት። 


ከዚያድ ባሬው ተላላኪዎች ከዋቆ ጉቱና ጃራ አባገዳ አመራር ክርስቲያኖችን የማጥቃት ሂደቶች፣ ከሐውሃትና ኦነግ ጋር በመተባበር ከበደኖ እስከ ዛሪዋ የደም መሬት አርሲ ድረስ በክርስቲያኖች ላይ የተካሄደእውን የማጽዳት ዘመቻ  በሚመልከት የእስልምና ምክር ቤቱ  ግልጽ አቋም ሳይወስድ  ዝም  በሎ መቀጠሉን ከገፋበት   የጥፋቱ ፕሮጄክት የሚካሄደው በቁራኑና በሐዲዙ  ላይ በገጸ ንባብ ደርጃ እንደምንረዳው ሁሉ የኢስላም ሁሉ የጋራ አሰተምህሮ በመሆኑ የተስማሙበትና ለስልት የተለያዩ መስለው የሚያዘናጉበት ሤራ ነው ለማለት እንገደዳለን።  


ከሰሞኑ በአክሱም ኢስላሞች ላይ ደረሰ በተባለ ጫና ምክንያት የሚሰራጨው እውነተኛም ይሁኑ ወይንም  ተጨማሪ የግጭት መቀስቀሻ የተጋነኑ ፈጠራዎች ታከለውበት የሚነገሩ ንግግሮች በዝምታ ሊታለፉ አይገቡም። ዜጎቻችን  እምነትና ባህልን፣ ቋንቋና ታሪክን ሳንጠቀስ ለሁላችንም ኢትዮጵያ አገራችን ናት። ዜጎች ደግሞ በሰላምም፣ በመከራም ግዜ የአገር ባለቤት በመሆን የሚገኘውን ጥቅምና በአገር ላይ የሚመጣውን መከራ በመጋፈጥ የሚከፈለውን ዋጋ እኩል የሚካፈሉ፣  በሃይማኖትና በባህል፣ በቋንቋ እና በአሰፋፈር ምክንያት የሚያጡትና የሚያገኙት ልዩ ጥቅም፣ የሚሸሹት እና የሚቀበሉት የተመረጠ ኃላፊነት የለም በሚል መርህ ችግሮቻችንን መፍታት ይኖርብናል።  


በጦርነት ግዜ እና  አገር ስትወረር፤ አገር ለውጥና ነውጥ ሲያጋጥማት፤ ሰላምና እረፍት ሲገኝና ልማት ላይ ትኩረት ሲደረግ፤  ዜጎች በቅንነት፣ ለአንድነትና ለመተማመን በሚጠቅም ንግግር፣ ትምህርት፣ ድርጊት፣ ዋጋ ክፍያና ጥቅም መጋራት ሁሉ  ወጥና ተጠያቂነት ያለው መሆኑ አገርን የጋራ ቤት ያደርጋል። 

ነግር ግን በተቃራኒ አቋም  ችግሮች ባጋጠሙ ቁጥር ጽንፈኞቹ በግልጽ እያሉን የሚገኙት፦

1. የተበድያለውና የተሻለ ይገባኛል፣ ሌሎች ይካሡኝ፣ 

2. ነባሩ ታሪክና ሕይወት ሙሉ በሙሉ አድልዎአዊ ነበርና አሁን ግዜው የእኔ ነውና ሌሎችን ልጫን፣

3. ‘ለታሪካዊ በደል ተጠያቂውና የታሪክ ባለእዳው አገርንና ነባርነትን የሚያከብረው ወገን በመሆኑ ጠላቴ ነው፣ መጠቃትና መወገድ አለበት፣ ወዘተ   --- እያሉንም እያደረጉብንም ነው።

በዚህ አሉታዊና የጠላትነት  ስሜት ባለው መንገድ ላይ መሄድ ከሕወሃት፣ ከኦነጋውያን እና ከጽንፈኛ ኢስላሞች የሚመነጭ አደገኛ የመጠፋፋት ጎዳና መሆኑን የማይረዳ ባለአእምሮ አይኖርም።  


በታሪክ ላይ የተመሠረተ ከሰሳና ጥቃት ዙሪያ   ጽፍንፈኛ የእምነትና የብሔር  ፖለቲካ ልሂቃን በጥምረት በመቆም ከቤተሰብነት ይልቅ የጠላትነት ሚና  በመጫወት ደም እያፈሰሱና አገር እያፈረሱ መሆኑ ይታወቃል።  ይህን የሚያደርጉት በፕሮፓጋንዳና በሐሰተኛ መራዥ ትርክት ያጨለሙትን ትውልድ  ስሜት ውስጥ በማስገባትና እንደ ሰው ሠራሽ መሣሪያ በመጠቀም  ሲሆን ከዚህ መንገድ ነው። ከዚህ አይነት ጭፍን የጥፋት መንጋነት ስብእናችሁ የተጠበቀ የማንኛውም እምነትና ባህል ተከታይ ኢትዮጵያውያን፣ የእምነትና የባህል ምሪዎችና ልሂቃን  ከአላችሁ  እንዚህን የሁላችንም የህልውና አደጋ ምንጭ የሆኑ በካይ ባለጌዎችን ማረቅ እጅግ አጣዳፊና ወሳኝ ኃላፊነታችሁ በመሆኑ ድምጻችሁን አሰሙን።     ከሁሉ በላይ መተለያ በመሆን ስቃያችንን የምታስቀጥሉ በኦሮሞ ብሔር ነጻነት እና በእስልምና ስም የሚነግደባቸሁ ማኅበረ ስቦች ኃላፊነታችሁ የከበደ ነው።



የጽንፈኞች የመብት ጥያቄ ሥር የተደበቀ  የታሪክ ድለዛና አሻራ መደምሰሻ ጂሃዳዊ ስልት


ከልምድ፣ ከአስተምህሮና ከተግባራዊ ሕይወታችን የምንመለከተው የመብት፣ የፍትሕ፣ የሰባዊነት፣ የታሪካዊ በደልና ልዩ ተጠቃሚነት ትርክት  በጽንፈኞች ሲነገር ትርጉሙ “እኛ ገፊዎች፣ አሳዳጆች፣ አፍናቃዮች፣ ገዳዮች ሆነን ተፈጥረናል፣ እምነታችን ይፈቅድልናል፤ በሌላ በኩል ሊሎች የምትባሉትና ኢስላም (አዲሱ ጽንፈኛ) ያልሆናችሁት ግን መገፋት፣ መጥፋት እና በእኛ መተካት እጣ ፈንታችሁ ነው” የስሚል ግልጽ አቋም የሚያራምድ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።  


ፍትሕ፣ ርተዕ፣ መብት፣ ሰባዊነት፣ ታሪካዊ መረጃና አተራረክ እስከነ ፖለቲካዊና እምነታዊ ግቦቹ እስከ ትርጉማቸው  ተቀባይነት ሊያገኙ የሚገባው በጽንፈኞቹ መነጽር ታይተውና በፍላጎታቸው ተቃኘትው መሆን አለባቸው የሚለው የጽንፈኞች አቋም በአደባባይ ወጥቷል።   በኡስታዝ አህመዲን ጀበል አገላለጽ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን “የአፓርታይድ ሥርዓት አስተምህሮ አላት”፣ ተከታዮቿም የሚል ደፋርና አፍራሽ ድምዳሜ ላይ በመድረስ ይህንኑ አስተሳሰቡን እንደ ኢስላም ሊቅና አሰላሳይ ለሚቆጥሩት  እና  በጭፍን ለሚከትሉት የዋሓአን አሰራጭቷል። ይህንን ሥርጭት ተከትሎ በሕግም ሆነ በአምክንዮ ያልተሞገተው ፣ ያልገባቸውም ያጨበጨቡለት፣ የሙስሊሞች ሊቃውንትም በዝምታ ክሱን የደገፉለት እንደሆነ ሲገምት “ክርስቲያኖችን የክፍለ ዘመኑ ደናቁርት” የሚል ተጨማሪ ስድብና ዘለፋ ያለው ጽሑፍ በማሰራጨት ጭብጨባ እያገኘ ነው። 


አገራችን ኢትዮጵያ ትላልቅ አባቶችን፣ ሊቃውንትን ገፍታ የእኔ አይነቶቹ የአእምሮ ሕጻናት፣ ኃላፊነት የጎደላቸው የባእዳን አስትምህሮ የአእምሮ ባሮችና የባእዳን ፍላጎቶች አገላጋዮች መፈንጫ ከሆነች ብዙ አሥርት ዓመታት ተቆጥረዋል።  በተለይ ከማርክሲስቶች፣ ከጎሠኞችና ከእምነት ጽንፈኞች ዝና ማግኘት መጀምርና ጭፍን ተከታይ መንጋ ማፍራት መቻል ጋር ተያይዞ አጥፊዎች እንደ አልሚዎች፣ አላዋቂዎች እንደ አይተኬ አሰትዋዮች እየተቆጠሩ በእንርሱ መሪነትና አሳችነት እንደ አንድ ቤተ ሰብ ሕዝብ መኖር እናድንችልና እንድንጠፋፋ  የሰላም፣ የክብረ-ሰብእ፣ የፍትሕ፣ የመተማመንና የትውልድ አገራዊ ውሕደት ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቀዋል።  


ኮሚንስቶቹ  በጭቋኝና ተጨቂቋኝ መደብ፣   የጎሣ ለሂቃን  በጨቋኝ እና ተጭቋኝ ብሔር በሚል የከፋፍሎ ማጠፋፋትን እዳ ካሽከሙን 70 ዓመታት ተቆጥረዋል።  ከዚህ የጥፋት ማጥ ውስጥ ሳንወጣ ሌላ ተጨማሪ ሸክም ያዘሉ፣ 

ለአገራቸው ነባር የጋራ እና ተመጋጋቢ በዝኃ ትርክቶች በጠላትነት የቆሙና የማያውቁትን የባእድ አዲስነት የሚናፍቁ፣ 

በረዥም ዘመናት የማኅበረሰቦች በዝኃ እምነቶችና ባህሎች መስተጋብር ባፈራናቸውና በነጻነትና በአንድነት እንድንቆም ለረዱንን እሴቶች ተጻራሪነት ያላቸው አስተምህሮዎችን እና መለያየትን የሚያራምዱ፤ 

ለኢትዮጵያውያን የጋራ መተሣሠሪያዎቻችንና መናበቢያዎቻችን  መሠረት የጣሉልን   ነባር እምነቶቻችን፣ ባህሎቻችን፣ ለፍትሕና የአስተዳደር ሥርዓቶቻችን፣  ለማኅበራዊና  መሠረቶች ሁሉ  ያለ አንዳች ማመንታት በጠላትነት  የቆሙ ወገኖች ተጨማሪ የመከራ በሮችን ከፍተው የበለጠ ለማስፋት ደፋ ቀና እያሉ የገኛሉ። 


---  ባህር ማዶ ተሻግርው ከምሥራቅና ከምዕራብ   በጭፍን የተወረሱ አጥፊ የሃይማኖት ጽንፈኛ አስተምህሮዎች የተማርኩና የጥላቻንና የመጠፋፋትን  መርዝ በማሰራጨት አግሪቷን ወደ አጠቃላይ ጥፋት የሚመሩትን እነዚህን የእምነት መምህራን ነን የሚሉ ሰዎች ስነ-ልቦናዊ ጤንነት አጠያያቂ ነው። በሕዝቦች እርስብርስ መጠራተር፣ አለመግባባት፣ መያየት፣ መጠፋፋት እና  መፍርስ የሚደሰቱ መሆናቸው በርግጥ በናብሩ እሴቶቻችንና በአንድነታችን ምክንያት ሽንፈት ያጋጠማቸው ቅኝ ገዥዎች፣ የጂሃድ ወራሪዎች  ባዕዳን ለበቀል መሳስሪያነት የአእምሮ በሪያ አደርገው የላኳቸው ናቸው በሚል ፈርጀት መፍትሔ ብንፈልግላቸው ከብዙ ጥፋት የሚታደገን ብያኔ ይመስለኛል።  ሶሪያን፣ ኢራቅን፣ ሊቢያን፣ የመንን፣ ሶማልያን፣ ናይጀሪያን እንደ አገርና እንደ ሕዝብ የደረሰባቸውና እየደረሰባቸው የሚገኘው ጥፋት በእነዚህ ባዕድ-ዘራሽ ጽንፈኞችን አስተሳሰብና አሰራር የሚመሩ የተሳሳቱ ብዙ ተከታዮችን እስከሚያፈሩ ድረስ  ነባሮቹና መልካሞቹ የአግሪቱ ዜጎች መዘናጋት ግዜ ስለተሰጣቸው ነው።


ከእነዚህ አካላት መካከክል አንዱ እና በሌሎች እንደ ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ ግብጽ፣ ሊቢያ፣ የመን፣ ሶማልያ፣ ሱዳን፣ ናይጄሪያ፣  ወዘተ አገራት ደም በማፈሰስ፣ አገር በማፍርስ፣ ታሪክ በመደለዝ፣ ማኅበረሶቦችን በማፋጅት፣ ዓለም ዐቀፍ ጥቁር አሻራውን በእስልምና ላይ በመጣል  የሚታወቀው፣ በሊቢያ ክርስቲያን ወንድሞቻችንን ደም ከአሽዋና ከባህር ውሃ የቀላቀለው የአይሲስ ወላጅ ጽንፈኛው በአብዱል ዉሃብ አስተምህሮ ላይ የተመሠረተው የእምነት ጥቅሶች አተረጓጎምና አተገባበር ነው።  የአብዱል ዉሃብ አስተምህሮ  የአልሳውድ ንጉሣዊ ቤተ ሰብ ትብብር አግኝቶ አድጎ፣ ተስፋፍቶ በፔትሮ ዶላር  የተሰራጨውና በያገሩ የየራሱ ተጨማሪ የጽንፈኝነት አስተምህሮ እየጨመረ የደም አባላ የሚያስክፍል ኢስላማዊ ጽንፈኝነት በኢትዮጵያ እግሩን የተከለው ሕወሃትን ተከትሎ በመጣው የግብጹ የሲስላም ወንድማማቾች ሕዋስ ሲሆን፣ በሁስኒ ሙባርክ ላይ በአዲስ አበባ  ከአልቃይዳ ጋር ተቀናጅቶ ግድያ ሰከሞከርበት ዕለት ድረስ መርካቶ ውስጥ ጽፈጥ ቤት በመክፈት አገሪቷን ሲያቆሽሽ የቆየ የጥፋት ማሰራጫ ዋና ጣቢያ ነበር። ይህ ቡድን በኢራቅ፣ በሶሪያ፣ በግብጽ፣ በሊቢያ፣ በሶማልያ፣ በናይጀሪያ ዛሬ ደግሞ በኢትዮጵያ ደም እያፈሰሰ፣ ማኅበረስቦችን እየከፋፈለና ለበለጠ ጥፋት እየትንደረደረ ነው።  


ይህ ቡድን በአደባባይ ሰው በፍጥረቱ ሳይሆን ኢስላምን ሲቀብል የሚከብር፣ ከዚያ ውጭ የሆነው መወግደ አለበት ሰከማለት ተራምዶ ጥፋት የሚያስተምር እጅግ አስከፊ አስተምህሮ ያለው ነው።  በተቃራኒው ግን የስባዊነትና የፍትሕ ርትዕን ነገር በሚረዳው ኢትዮጵያዊው ኢስላም ስም እያጭበረበር መስጊዶችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ የምጣኔ ሀብት አውታሮችን ውስጥ ለውስጥ በሞቆጣጠርና የጽንፈኝነቱ አስተምህሮ አካል ያልሆኑትን ኢማሞችና አሊሞች በማግለል፣ ሌሎችን  እምነቶችናና ባህሎችን በፖለቲካና የእምነት መብቶች ስም ሲገፋ፣ አመቺ ሲሆን ደግሞ ግጭት ቀስቅሶ ደም ሲያፈስ የሚኖር ሲሆን፣   ዛሬ ላይ ድግሞ በቀጥታ “ክርስትናን አፓርታይድ፣ ክርስቲያኖችን ደንቆሮዎች” እስከማለት በአህመዲን ጀበልና በቡድኖቹ አንደበትነት አደባባይ  ወጥቷል።  


በኢትዮጵያ ውስጥ እየደረሰ ያለው መፈናቀል፣ ስደት፣ እልቂት፣ የማኅበረሰብ መፈራርስ መንስኤዎች በአብዛኛው 99% ለማለት በሚቻል ደረጃ የመነጩት ከውጭ ነው። አንዳንዶቹ በምሥራቅና በምዕራብ፣ በሰሜንና በደቡብ የዓለም አቅጣጫና አስተሳሰብ፣ ርእዮትና እምነቶች፣ የአፍሪካ ቀንድ ተገዳዳሪ ጂኦፖለቲካዊ ፍላጎት ያላቸው ተዋንያን አንድነታችንን ለመከፋፍል በሃይማኖት፣ በበታኝ ፖለቲካዊ ርእዮት፣ በከፋፋይ መራዥ የጨቋኝ ተጭቋኝ ትርክት እርስበርሳቸው የሚቀዋወሙ ትርክቶችን በማሰራጨትና ልቡ የተከፈለበትን ማኅበረሰብ በተጻራሪ ወገኖች ክፍሎ በማደራጀት ማጠፋፋት ላይ መጠመዳቸውን ፍሬ እያጭድን ነው። 


ለዚህ አደገኛ ሁኔታ መፍትሔ ሳናበጅለት በጽንፈኞች ኃላፊነት የጎደለው ሤራ የሃይማኖት ግጭት  እንዲቀሰቅሰ ጥረት የአገርና የሕዝብ የጠላትነት እንጂ የ“ሃይማኖት ቅንዐት” ተብሎ ሊጠራ የሚችል ጉዳይ አይደለም። 

ከሩቅም ሆነ ከቅርብ የዓለም ታሪክ እንደምንረዳው ሃይማኖታዊ ካልሆኑ ከፋፋይና አትፊ የፖለቲካ ርእዮቶች ሁሉ    እጅግ  ጥልቅ አደጋና ወደ ዘር ማጥፋት ደርጃ የሚያንደረድረው  “እኔ ብቻ ልኑር” የሚለው የሃይማኖት ጽንፈኝነት እና በዚሁ ስሜት የሚፈጠር ፖለቲካዊ የዘር አሰላለፎች መሆናቸውን እናውቃለን።  በሂትለር የተመራዊ የናዚ ፓርቲ የዘር ማጥፋት ክስተት ምንም እንኳ የጀረመን ሶሻሊስት ፓርቲ ቢባልም ሂትለው በፈጠረው የጀርመን ክርስትና የሚመራ እና አይሁዶችን በመነታቸውና በዘራቸው አዋርዶ የሚመራው አስተምህሮ ነበር። ዛሬም ክርስትናን አፓርታይድ፣ ክርስቲያንን ደንቆሮ የሚለው የአህመዲን ጀበል፣ የአቡበከር አህመድ፣ የሌሎቹም ቡድን መደርደሪያቸው  ዘር ማጥፋት እንድሚሆን፣ የውጭና የውስጥ አመቺ ሁኔታ የሚጠባበቁ አጥፊዎች መሆናቸውን ንግግራቸው ብቻ ሳይሆን በአግራችን ውስጥ በሚፈጥሩ ግፎችና እልቂቶች ለማን እንደሚቆሙ የማንን አጀንዳ ለመቅበር እንደሚታደፉ በማየት እንገነዘባለን። 


ከዚህ የእይታ ማዕዘን ተነስተን በአሁኑ ተጨባጭ ሁኔታ በኢትዮጵያ ውስጥ የሕዝብ ጥፋት ማቀጣጠያ ከሆኑት ብዙ ተዋንያን መካከል የጽንፍኛው የዉሃብያ ዑስታዞች ንቅናቄ  ነው ማለት እንችላለን።  ይህ አይነት ንቅናቄ  በታሪክም ከሁሉም የከፋ፣ በአገር ውስጥና ከውጭ የወረራና የአሉታዊ ለውጦች ተለጣፊ በመሆን ክፍተኛ አገራዊ አደጋ ሲፈጥር የኖረና  እንደሆነ አንረሳዉም።  ልንረሳው ስንሞክርም በራሳቸው አንደበት አጥፊውን አህመድ ግራኝን “ግራ የገባቸው ግራ ይሉታል እንጂ እርሱ ቅዱስ  እና መልካም ተግባር የፈጽመ ነው” (አቡበከር አህመድ በሚዲያ እንደገልጸው)  በማለት  ጥፋቱን ለመድገም ያላቸውን ጉጉትና ዝግጅት ያሳዩናል። 

 ይህ ዝግጅት  በተለየ ሁኔታ የተጧጧፈው ከዘረኛው የቤተ መንግሥቱ ማፊያ ጋር በመጣመር  የሚካሄድ የዘር ማጥፋት፣ አገርን ወርሲ በሌላው መቃብር ላይ ልሙጥ ሃይማኖትና ፖለቲካ ሠራሽ በሔረስብን አገር ለማድረግ የተወጠነ በመሆኑ እየተፈጠረ የሚገኘው መፈራርስ  ቅኖች እንኳ ነቅተው በተነሱ ግዜ  መልሰው  ሰላምና ሕዝባዊ ውሕደት ለመፍጠር እንዳይችሉ አዳጋች  ሁኔታ እየፈጠሩ ነው። 


እነዚህ ወገኖች በኅቡዕ፣ በግልጽ፣ በውስጥና በውጭ፣ በፖለቲካና በእምነት፣ በማኅበራዊና በባህል ዘርፎችና ሁኔታዎች ሁሉ መለያየት፣ መከፋፍል፣ መበተንና ማጋጨትን እንደ ሃይማኖታዊ መርህ የያዙት ጽንፈኛ ዉሃብያዎች ዛሬ ላይ የመዋሸት፣ የማደናገር፣ የማጠልሸት፣ የማጋጨትን አሠራር በሥልጠና ደረጃ በማሰራጨት አገር እየበጠበጡ በቀጥታ ክርስትናን አፓርታይድ፣ ክርስቲያኖችን ደንቆሮ፣ አሁን የሚካሄደውን የክርስቲያን እልቂት  ግን አጀንዳ መሆን የማይገባው አድርገው በአስተባባሪዎቹ ኡስታዞችና  ተከታዮቻቸው በአደባባይ መናገር ጀምረዋል።  


ባልፉት 38 ዓመታት የጽንፈኞቹ ጂሃዲስቶች መርዛማ መልእክቶችና ውጤቶቻቸው


ይህ ጽንፈኝነት ባልፉት 38 ዓመታት በጎሣ ፖለቲካ ድርጅቶች ሥር ራሱን በመሰውር በብሔረሰብ መብት ተሟጋችነት ስም፣  በሌላ በኩል ግልጽ በሆነ መንገድ   የእስልምናን ሃይማኖት በመጥቀስና ይህን ሃይማኖት የሚከተሉ ኢትዮጵያውያን ለሺ ዘመን ተገፈተዋል፤ ገፊዎቹ   ክርስቲያኖችና በቤተ ክርስቲያን የሜቀቡ አጼዎች  ናቸው፣   አጼ ቴዎድርስና ዮሐንስ እስላም ዜጎችን በደለዋል፣  በሚል የፈጠራና ከተጭባጩ አጋጣሚዎች በመቀንጭብና በማጋነን በክርስቲያን ማኅበረሰብ   ላይ  እና በሌላ  በማንኛውም ነባር ኢትዮጵያዊ ኢስላም፣ በናባር ባህሎች፣ እምነቶችና ማኅበራዊ ተሥሮች፣ የመተማመንና እንደ አንድ አገር ቤተሰብ የሚያኗኑርውን  ለማዶች ሁሉ በመናድ ተጥመዷል። 


በዚህ የጥፋት ፕሮጄክቱ አያሌ የሐሰት ትርክቶች ተፈጥረዋል፤ ብዙ መጽሐፈትና መጣጥፎች ተደርሰው ታትመዋል፣ በዳዕዋ ስም ሚሊዮኖች  ወታቶች ከእውነተኛ የአገራቸው ታሪክ ርቀው በሐሰት እና በጥላቻ ትርክት ተበክለዋል።  እድሮች ፈርሰዋል፣ ሚሊዮኖች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል፣ ሺዎች በሰው እጅ ተገድለዋል፣ ሺዎች ከእምነታቸው እንዲወጡ ተገደደዋል፣ ሚሊዮኖች ሀብት ንብረቶቻቸውን አጥተዋል፣  አሁንም በተከታታይነትና በመዋቀር ደረጃ በጎሣ በተደራጅወ የዘር ክልሎች የጸጥታ መዋቅራት ጋር በመቀናጅት ፍጅት እየተፈጸመ ይገኛል። 


ከዚህ ጥፋት ጀርባ ክሚገኙ አያሌ ራሳቸውን በግብጽ ኢስላም ወንድማማቾች፣ በአልቃይዳ፣ በአይሲስ፣ በቦኩሃራምና አልሸባብ አስተምህሮና ልምድ የሚመሩ፣ ስልቶቻቸውን ወርሰው በባሌና በአርሲ፣ በወለጋና በጅማ ጥቃት የሚፈጽሙ ተንሰራፍተዋል።   የጎሣ ፖለቲካን ተገን በማድረግና የሰውን መከፋፈል እንደ እድል በመጠቀም  በኅቡዕ እና በግልጽ ደግሞ “የሃይማኖት ወገኔ ተጨቁኗል” በሚል   በመደራጀት፣ የመንግሥትንና በጫካ ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ጋረ በመዋሃድ፣ የመንግሥትን የአስተዳደር መዋቅር በመቆጣጠር ሁለ ግብ ጥቃት  በነባር እምንቶች፣ ባህሎች፣ ማኅበራዊ የአስተዳደርና የፍትሕ ሥርዓቶች ላይ ሁለ-ግብ ጥቃት እያካሄዱ ይገኛሉ።  እነዚህ ጥቃት በጽሑፍም፣ ግጭት በመቀስቅስ፣ የጥላቻና የሐሰት ትርክት በማሰራጨት ከሚታወቁት የጥፋት ፋና ውጊግለስቦች መካከል፦

በፖለቲካው ዘርፍ ተጠቅመው የእስልምና እና የተረፈ-ናዚ ክርስትና ጽንፈኝነትና ካራመዱት መካከል ጥቂቶቹ:-

1) ዋቆ ጉቱ ኡሱ፣ 

2) አቡዱልከሪም ኢብራሂም ሃሚድ (ጃራ አባገዳ)

3) ጁነዲን ሳዶ

4) ሙክታር ከድር

5) ሀሰን አሊ

6) ጀዋር መሐመድ ባለሜንጫው

7) ባሮ ቱምሳ

8) ሌንጮ ለታ

9) ነጋሳ ዲልቦ

10) ሽመልስ አብዲሳ

11) በቀል ገርባ

12) አብይ አህመድ 

በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተቀምጠው ጥፋቱን በመደገፍ አደባባይ የወጡ፦

1) አቡን ሣዊሮስ

2) አቡን ዜና ማርቆስ

3) አቡን አዎስታጤዎስ

4) አቡነ ግብርኤል

5) አቡን ሩፋኤል

6) አባ ገብረማርያም ነጋሳ

7) ቄስ በላይ መኮንን

8) ቄስ ሳሙኤል ብርሃኑ

9) አቶ ዋሲሁን አመኑ

10) እንደ ማኅበር ወልደአ ዱከቡኦታ

11) በአባ ሠረቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል የሚመራው የአቡነ ስላማ ሲኖዶስ መሥራች የሕወሃት ጳጳሳት

12) በአዲስ አበባ የካባቢ ነጋዴዎች ግፊት ጳጳሳት የተባሉ “የቅባት” አስተምህሮ አራማጆች

በቀጥታ ጎሠኝነትን ጽንፈኛ ሃይማኖት አሳክለው ለሕዝብ መከራ ምክንያት የሆኑት መካከል ጥቂቶቹ፦

1) ስብሐት ነጋ

2) መለስ ዜናዊ

3) አጠቃላይ የሕወሃት መሪዎች 

4) ሐውሃት እንደ ነፍስና መንፈስ አድሮባቸው የሚዘውራቸው የአማራ ክልል መሪዎች

5) የኦነግ ጥላም ልጅም ሆኖ የሚተውነው የኦፒዲኦ ባልሥልጣናታ ካድሬዎች

በዛሬው አገራችን ሕይወት ውስጥ በሃይማኖቱ ዘርፍ ጽንፈኝነትን ያራመዱትና በሌላ በኩል ከብሔር ፖለቲካ ድጋፍ በማግኘት ከፍተኛ ጥቃት በታሪክና በነባር እምነቶች ላይ  እያካሄዱ ክሚገኙት መካከል ጥቂቶቹ   

1) አህመዲን መጀበልና 

2) አብዱልጀሊል አሊ ካሣ

3) ኡስታዝ አቡበከር አህመድ 

4) ኡስታዝ በድሩ ሁሴን

5) ኡስታዝ ስዲቅ ሙሓመድ (አቡሃይደር)  

6) ሙጅብ አሚኖ

7) ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ  ---- እና ሌሎች ከጀርባ ጽንፈኝነትን የሚያራምዱ ጸሐፊዎችና የሕትመት ሥራ ላይ የተሰማሩ ወገኖቻችን አሉ። 


እነዚህ ጥቂት በስም የተጠቀሱት ፊት ለፊት ተገልጠው የመለያየትን፣ የመጠቃቃትን፣ ታሪክ የማጠልሸትን፣ ነባርነትን የማጥቃትን ንግግሮችና ተግባራት የፈጸሙ በመሆናቸው  የተዘረዘሩ እንጂ ከእነርሱ የክፉ እና የተደራጁ አካላት ለመኖራቸው መስክሩ በአርሲ፣ በባሌ፣ በሻሸመኔ፣ በስልጤ ወራቤ፣ በከሚሴ፣ በድሬ ዳዋ፣ በሐረርጌ፣ በጅማ ዞን ወረዳዎችና ከተሞች፣ በአዲስ አበባ፣ በጎዴ፣ ጅጅጋ፣ ቅብሪደሃር የተፈጸመው፣ የሚፈጸመው አጠቃላይ ፖለቲካዊ የሚመሰሉ ግጭቶች የሚፈጀምሩትና የሚባባሱት፣ የሚመሩትም በፖለቲካው በተተጠለሉ  ጽንፈኞች ነው። 


የግድያ፣ የማፈናቀል እና የማውደም ተግባር መነሻው እነዚህ ሃይሎች የሚከተሉት የጥፋት ፖልቲካዊ ርእዮትና አጥፊ የሃይማኖት አስተምህሮ እርስበርሱ በመስማማቱ  የሐሰት ትርክት በጋራ አምረትውና አሰራጨትው፣ በጋራ ሕወልትና አቁመው፣ መጽሐፍት አሳትመው አሁን የሚታየውን የፍጅት አውድ በምፈጠር በመንግሥት በኩል ፍትሕ እንዳይጠየቅ፣ ራስን መከላከል እንዳይቻል፣ የዓለም ማኅበረሰብ እንዳይሰማ ተሰናስለው የሚፈጽሙት ፕሮጄክት ነው። 


--- አሁንም  የአክሱምን  ኢስላሞችን ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤተ እንደመውሰድ  በተቃራኒው ክስተቱን እንደ አጋጣሚ በመጠቀም ጥፋቶች፣ ግጭቶች፣ አድልዎች ሁሉ የኦርቶዶክስ ቤተ ከርስቲያን አስተምህሮ፣ ታሪክና አቋም  ናቸው፣ ተጠያቂዋም እርሷ ናት የሚል አጀንዳ በምፍጠር የሚፈጁትንና የሚያፈናቅሉትን ክርስቲያን፣ የሚያተለሹትን ታሪካን የሚያውድሙትን ሀብት ከአጀንዳነት ለማራቅ ጥረት ያደርጋሉ።  ከዚያም አልፈው “ክርስቲያናዊ  አፓርታይድ እና ክርስቲያናዊ ድንቁርና”  የሚለው ግልጽ የወጣ ጂሃዳዊ  ፕሮፓጋንዳ የነዛሉ። 

ይህ  አካሄድ በቃ ተበሎ ገደብ እንዲበጅለት ሁሉም ተኝቶ ወደ ባሰ እልቂት እንዳይነዳ፣ በተለይ  በዘር ፖለቲካ ለሂቃኑን ዒላማ የተደረግውና በመንግሥት ጭምር ፍትሕ ተነፍጎ የሚጨፈጨፈው   ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች  ሊያስቡበትና ሊግባቡበት ይገባል። 


ይህ ኃላፊነት ከክርስቲያኖች ባላነሰ ደርጃ  ለናባሩ ኢትዮጵያዊ ኢስላም ሊያሳስበው ይገባል። ምክንያቱም   ለጽንፈኞች ራሳቸውን ደበቀው ክፋታቸውን የሚያሰራጩትም ሆን የሚጠቀሙበት መዋቅርና መድረክ የሕዝበ ሙስሊሙ ነውና። ነባሩ እስልምና በመደበቂያነት አላገለግልም  ማለት ችሎ  ቢሆን ኖሮ ጽንፈኞች መርዛማ እንቁላላቸውን የሚጥሉበት፣ የሚፈለፍሉበትና የሚያሰማሩበት አምቺ ጓዳ ባላግኙም ነበር። 


የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ከርዥም ታሪክ ባዳበሩት ስነልቦናቸው   በኢትዮጵያ ኢስላም ስም የመጣውን  በቆየው በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች  ገጽታና የዝት ነው።   አሁን የሆነው ገጽታውን ኢትዮጵያዊ አድርጎ ይዘቱን ግን አይሲስ በማደርገ   በእስልና  ስም  እየተደራጀ እልቂት የሚፈጽመውን የኢትዮጵያ የጂሃድ ንቅናቄ ለመረዳት ቀርቶ ለመጠርጥርም ግዜ ውስዶበታል። በዚህም ዋጋ እየከፈለ ይገኛል። በበሆኑም ነባሩ ኢስላም ራሱን ከእነዚ እኵዮች በመለየትና በግልጽ በማውገዝ ቀጣዩ የጥፋት ምዕራፍ እንዳይቀጥል መግታት ይኖበታል። 


የጽንፈኛው የአህመዲን ጀበል ለክርስትና የሰጠው “አፓርታይድ”  እና በቁራንና በሐዲዝ የተገለጠው  እውነታ


“ከርስቲያናዊ አፓርታይድ በአክሱም” የሚል ርዕስ የተሰጠው ጂሃዳዊ ፕሮፓጋንዳ  ዛሬ ላይ  በዚህ አገር እየተካሄደ ከሚገኘው የአብይ አህመድ መንግሥታዊ  የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ዘር የማጥፋት ፕሮጄክት መሠረት አድርጎ ብቅ ያለ ተናብቦ ጥቃቱን የማጠናከር ሂደት አካል መሆኑን እንዳንጠራጠር የሚያደርጉ አያሌ ተጭባጭ ድርጊቶችን በመሬት ላይ ይታያሉ።   


ከእነዚህም መካከል ኦርቶዶክሳዊያን ክርስቲያኖችን ሕወሃት በዘረኛ ሕገ-ጎሣ ሰነደ መሠረት ከአሰማራቻቸው ከቤኒሻንጉል ጉምዝ፣ ከሶማሌ፣ ከኦሮምያ፣ ከአማራ የኦሮሞ ልዩ ዞን በመንግሥት መዋቅር አመራርና ጫካ እንደ ክፍንፍ ተደርጎ በተዋቀርው የነፍሰ ገዳዮችና የዘራፊዎች ቡድን ያለማቋረጥ ለ8 ዓመታት የተካሄደው ፍጅት፣ ማፈናቀል፣ ማነወርና ማሳደድ ሁሉ፦

አንድም ግዜ ለፍትሕ አደባባይ ቀርበው አለማወቃቸው፣ 

ወንጀሉን የፈጸሙና ያስፈጽሙ ባልሥልጣናት ሁሉ የበለጠ ሹመት ማግኘታቸው፣  

አንድ የኦነጋዊ-ዉሃብያ ሰው  ከመሬት ተነስቶ የአንድን አካባቢ ባህል፣ ተውፊትና ልማድ ሲከስ በሕግ አለመጠየቁና በዝምታ ማለፉ ነገር ግን አድ የደንበጫና የአክሱም አይነት ኵነት ዙሪያ በአንድ ድምጽ መንጫጫቱ፣ 

ይኼው የሐሰት ሰውና ተከታዮቹ   አጠገባቸው አርሲና ጅማ ስለሚጨፈጭፈው ክርስቲያን ሳይገዳው እልቂቱን በማስቀጠልና የተፈናቃዮችን ንብረት በምውረስና በመግዛት ሀብት እያካበተ ሲኖር፣ በአንጻሩ በዙ መቶዎች ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ ሰለሚገኝ ዘመናትን አብሮ ስለ ኖረ የአክሱም ክርስቲያንና ሙስሊም  ሕዝብ   የሕግ  ጠበቃ ሳይሆን ለአመጽ ሲቀሰቅስ  በሕግ የሚያስጠይቅ ሲገባው የማይጠየቀው፤

አክሱም የተፈጠረ ችግር ከአለ መንግሥታችን የሚሉት የብልጽግና ወንጌል ሃይማኖታዊ መንግሥት ፍርድ ቤት  አቁሞ በዳዮችና ተበዳዮችን ማከራከርና ፍትሕ መሰጠት ሲገባው የፖለቲካ ድራማ እየሠራ ብጥብጡን እለባት ያሳጣዋል። መንግሥት ይህን ማድርግ ሲሳነው ሕዝቡ በባህላን በእምነት፣ በተከበሩ ሽማግሌዎችና በታማኝ የእምነት መሪዎች የፈታል። 


ይህን ሁሉ በመዝለል   ከአርሲ ከጅማ እልቂትና ማሳደድ ግፍ ዙሪያ የማይተነፈሰው አህመዲን ጀበልና   አክሱም ድረስ በርሮ ጠብቅና የሚቆመው ለሰው ልጅ መብትና ክብር ተጨንቆ ሳይሆን  ይህን ኵነት  ከአንድ ከተማ አውትቶና ከፍ አድርጎ ሀገራዊ የኦርቶዶክስና የሙስሊም ጦርነት እንዲሆንለት በማስላት ነው። ይህ አካሄድ ተደጋግሞ ታይቷል። የዉሃብያ መንጋ የሚጠይቀው  የሰውን መብት፣ ክብር እና ፍትሕን ሳይሆን እስላማዊ ጂሃድን እያካሄደ ነው።  


በአክሱም ተከሰተ የተባለው የጽንፈኞች የግጭት ማቀጣጥያ የኤአይ ምስልና ጩኸትን  ለግዜው ትተን በተግባር ሙስሊም ወግኖቻችን የደረሰባቸው ያልተገባ ጫና ቢኖር እንኳ የአካባቢውን የመንግሥት መዋቅር ተጠያቂ ማድረግ ሲገባ በቀጥታ ዘልሎ በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ጂሃዳዊ ፕሮፓጋንዳ መንዛት የአስተምህሮውን ብልሽትና አጥፊነት ከመመስከር ውጭ ፋይዳ የለዉም።    የአህመዲን ጀበልና የአብዱል ጀሊል አሊ ካሣ ጂሃዳዊ ፕሮፓጋንዳ ምንም አዲስ ነገር የለዉም። አዲስ የሚሆነው የአይሲስን፣ የአልቃይዳንና የዉሃብያ ጽንፈኞችን የሽብር ማቀጣጠያ ስልት ምንም ተንሽ ብትሆን ለግጭት መስፋፋት ማንኛውንም አጋጣሚ እንደሚጠብቁና አስቀድሞ በተለያዩ መንገዶች ዝግጅት አድርገው እጃቸውን የፈንጂ ቃታ ላይ አስቀምጠው ለመሳብ ዘወትር ዝግጁ መሆናቸውን ነው።  


አህመዲን ጀብልና የኦሮ-ዉሃቢዝም መረብ፣ የወሎ ኦሮሞነትን እና የአክሱም ኩሻዊ ዋቂፈታነት፣ የሰለሞናዊ ሥረወ መንግሥት ትርክት ፈጠራና ሐሰትነት፣   የክርስቲያን ደሴትነት እይታ ጭቋኝነት ለማስረዳትና  ለማሳመን ብዙ ዓመት ደክመዋል፣ መጽሐፍት ጽፈዋል፣ ወጣቶችን አሠልጥነው አደራጅተዋል፤ የስብር ፕሮፓጋንዳ ሥልጠና ሰጥተዋል፣ የተፈናቃዮችና የተገደሉ ወገኖቻችን ንብረት በርካሽ ገዝተዋል፣ ማኅበረስቡን ከእድሮች አስወጥተዋል። 


መታወቅ ያለበት እነዚህ ጽንፈኞችና    የጎሣ ፖለቲካና የአዳዲስ የዘር ሪፐብሊክ አላሚዎች ሁሉ በአንድ ነገር ይስማማሉ። እርሱም አገራዊ ሰንሰለትን መበጣጠስ፣ መቻቻል፣ መፋቀር፣ መዋሐድ፣ አብሮ መኖር ሁሉ እንቅፋት ነው በልው በማመንት መዋጋታቸው ነው። ከሁሉ በላይ እጅግ አምርረው የሚጠሉትና የሚያጠቁት ለሐሰተኛ ትርክት የማትመች የታሪክና የቅርሥ፣ የስነ ጽሑፍና የስነ መለኮትና ፍልስፍና እናት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያንን በመሆኗ   ቤተ ክርስቲያንና ክርስቲያኖችን፣ ታሪካቸውና አሻራቸውን በማጥፋት ላይ ሁሉም ይስማማሉ።   ይህንንም በብልጽግና መንግሥት አስተባባሪነት እና አመቻችነት እየወጓት ነው። 


ጽንፈኛው ዉሃብያ ሕወሃትን፣ ኦነግን፣ ተረፈ-ናዚ ፕሮቴስታንትን፣ ጭፍን ሴኩላሪስትን፣ ፖለቲካዊ ገዳና ዋቂፈታን ሁሉ የሚወዳጃቸው  የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ነባርነትና የእውነት ምስክርነት ሕይወታን በመውሰድ ላይ  እንደ ግዜአዊና ስልታዊ አጋሮች ሆነው ቆመዋል።  በተጨማሪም የውጭ ወረራም ቢሆን በዚሁ የግዜአዊ አገራዊ መሠረትን የማናጋት ስሌት ከጠላት ጋር በመተባበር ኢስላማዊ መንግሥት በመፍጠር የጽንፈኞቹን ሌሎችን አጥፍቶ የመኖር ሕልሙን ያራምዳል።   በመጨረሻም እጅግ የሚፈራትን ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያንን፣ ከሰው ጋር እንደ ስው መኖር የለመደውን ኢትዮጵያዊ እስልምና፣ ነባር ባህሎችን፣ ማኅበራዊ ትሥሮችን ካተፋና ታሪክን ከደለዘ በኋላ አሁን አጋር ያደረጋቸውን ቀርብ ሆድ ዓላሚ ቅርብ አዳሪ አጋሮቹን በለመደው ስይፍ አስልሞ ያከስማቸዋል።  


ታዲያ ዛሬ ደርሶ እንደ ናዚና ሌሎች ዘር አጥፊ ንቅናቄዎች ዒላማ ያደረገውን ክርስቲያን “በአፓርታይድነት” መክሰስ የጥፋቱን እቅድ የሚያሳይ እንጂ ማንንም ማሳመን የሚችል ትርክት አይሆንም። ምናልባት የሚያደምጡት  የህልሙ ተጋሪዎችና በአሸባሪነት  የፕሮፓጋንዳ ሥልጠናው የተጠመቁ የአእምሮ ሕጻናት በቻ ናቸው።  


ለምሆኑ አፓርታይድ የኢስላም አስተምህሮ ነው ወይስ ኦርቶዶክሳዊ ክርስትናን አስተምህሮን ነው የሚመስለው??


አፓርታይድ (አግላይ) ሥርዓተ መንግሥት፣ ሥርዓተ ማኅብር፣ ሥርዓተ ብዕል፣ ሥርዓተ አስተዳድርና የፍትሕ አተርጓጎምና አፈጻጸም ለማን ይቀርባል? ለኢስላም ወይስ ለኦርቶዶክሳዊ ክርስትና? 


መልሱ በጣም ቀላል ነው።

ታሪክ፣ አስተምህሮና ተግባራዊ ሕይወታችን እንድሚነግረን፣ በሕውሃትና ኦነግ ኦሮሙማ ሥር ተውሽቆ ሁለግብ ጥቃት የሚፈጽመውን የፍጅት ማሽን ስንመለክት   ዛሬም ከሚካሄደው ማግለልና ጥቃት አንጻር --- “አፓርታይድ” ቢቀጸል “ለኦርቶዶክሳዊ” ክርስትና እጅግ ይርቃል፣ በአንጻሩ  ለፖለቲካዊ የዉህብያና  እስልምና  እጅግ ይቀርባል ብቻ ሳይሆን ራሱም አፓርታይዳዊ እምነት ነው ለማለት ይቻላል።

 ማስረጃ፦

1. ቁራን፤

2. ሐዲዝ፤

3. በታሪክ አስተምህሮው እንዴት እንደተተገበረ ታሪካዊ ማስርጃ፤

4. ዘመናዊው የዉህብያ ጽንፈኛ በተግባር ለመፈጸም እየሞከረ ያለው የዛሬው በሕይወታችን የምንመለክተው፤

5. በአርሲ፣ በሐረርጌ፣ በባሌ፣ በወለጋ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ፣ በስልጤ፣ በጂማ፣ በክሚሴ እና በኦሮ-ዉሃብያ ወዳጅ በአብይ አህመድ ሠራዊት በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመውን የዘር ማጥፋት ሂድት መመልከት በቂ ይሆናል።

 

1. አፓርታይዳዊ የማግለልና የማጥቃት ቁራናዊ ተጠቃሽ የተለመዱ ጥቅሶች  

1. ቁራን 9፡29  

قَاتِلُوا الَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَلَا بِالْيَوْمِ الْآخِرِ وَلَا يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ وَلَا يَدِينُونَ دِينَ الْحَقِّ مِنَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ حَتَّىٰ يُعْطُوا الْجِزْيَةَ عَن يَدٍ وَهُمْ صَاغِرُونَ

ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እነዚያን በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እውነተኛውንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው፡፡

o ይህ ጥቅስ እንዴት በትግባር ተገለጠ፣ እንዴት በኢስላም የህግ ተርጓሚዎች ተተገብረ 

ጀዚያ (Jizya tax) የተባለ ኢስላም ያልሆኑ በወረራ የተያዙ ሕዝቦች በሃያምኖታቸእው ልዩነት ምክንያት የሚከፍሉት ግብር (በእምነታቸው የመኖር ቀረጥ)

 

ኢስላም ያልሆነውን ሰው ሁሉ ጥገኛና ተገዥ በማድረግ የራሱን ባህልና ተምህርት በአድባባይና በትምህርት ቤት እናዳያስተምር፣ የምነት ቦታዎችን እንዳያስፋፋ ከትስማማ እና የሃይማኖት ግብር ጅዚያ ከከፍለ በክለላ ስም ባሪያ የሚያድርጉበትንና የባህልና የሃይማኖት ጄኖሳይድ የሚፈጽሙበትን አሠራር ልክ እንደ ኦሮሞሙሱ (ጉዲፈቻና ሚዴቻ)   ዺሚ’ (Dhimmi) ወይንም ከለላ ይሉታል። (https://islam-revealed.com/dhimmis-non-muslims-under-islamic-rule/?utm_source=copilot.com) 

በሕግና ማግለል ሚዛን ለእምነት ተብሎ ግብር የሚታልበት ወገን ወይንም ዺሚ የሆነ ሰው ከኢስላም ዜጋ ያነሰና ኢስላማዊ አፓርታይድ ሊባል በሚችል ሁኔታ ውስጥ የሚኖር ነው።  

2. ቁራን 9፡5 የሰይፍ ጥቅሶች  

وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَخَلُّوا سَبِيلَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ فَإِذَا انسَلَخَ الْأَشْهُرُ الْحُرُمُ فَاقْتُلُوا الْمُشْرِكِينَ حَيْثُ وَجَدتُّمُوهُمْ وَخُذُوهُمْ وَاحْصُرُوهُمْ وَاقْعُدُوا لَهُمْ كُلَّ مَرْصَدٍ ۚ فَإِن تَابُوا وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَخَلُّوا سَبِيلَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ

የተከበሩትም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎቹን በአገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው፡፡ ያዙዋቸውም፣ ክበቡዋቸውም፣ ለእነሱም (መጠባበቅ) በየመንገዱ ተቀመጡ፡፡ ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም በደንቡ ቢሰግዱ፣ ግዴታ ምጽዋትንም ቢሰጡ መንገዳቸውን ልቀቁላቸው፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡

ይህ የቁራን ጥቅስ እንዴት ነው ገዳይ አፓርታይድ የሚሆነውና ተግባር ላይ የሚውለው?

የቀድሞ ዘመን የእስልምና ሕግ ደንጋጊዎችና በዘመናችን ሰው የሚፈጁት፣ በሊቢያ አንገታችን የቀሉ፣ አሁን በብልጽግናም በኢሓዴግ፣ በዚያድ ባሬም ሆነ በግራኝ አህመድ፣ በጣሊያንም ሆነ በማንኛውም የአገር መናወጥ ሲያጋጥም ግዜ ጠብቆ እንደ ወባ በሽታ አገርን የበለጠ የሚያሳምመው ይህን ጥቅስ እንደ ቋሚና እስላማዊ ገዴታ፣ ጀነት የመውርስ ዋስትና አድርገው ይመለክቱታል።  ለዚህ ነው ሰው እየተጨፈጨፈ ስለ ፊት መሽፈኛ ሂጃብን ጫጫታ፣ ሚሊዮኖችን እያፈናቀሉ በኤአይ የፈጠሩትን #የአክሱም ክስተት አገር ዐቀፍ ረብሻ ለማድረግ የሚጥሩት፣ የግዕዝ ቋንቋን ከክርስትና አቆራኝተው አገር የሚያምሱት።  

o ይህ እንዲት አግላይ ወይንም አፓርታይድ ሊሆባል ይችላል?  

አፓርታይድ የሚሆነው ክርስትና የሰው ልጅ በአምላኩ አምሳልና አራያ የተፈጠረ ነው በሚለው አስተመህሮው ሃይማኖቱ፣ ባህሉ፣ ቋንቋው ሰውነቱን አያሳንሰዉም፣ ሰው ሁሉ በዚህ ዓለም በምድር አምላኩ እንዲኖር እስከፈቀደለት ድረስ በአግሩም ሆነ ከሀገሩ ውጭ ከማንም መንም ሊጎድልበት አይገባም ይላል። በተቃራኒው ኢስላም የስልምናን እምነት ያልተከተለ ሰው ከሰውነት ያነሰና በምድር የመኖር መብቱ ሳይቀር በእስላም የሚወሰንበት ነው ወደሚል ተግባራዊ ሥርዓት የሚለወጠው። በዚህ መሠረት አግላይ ወይንም አፓርታይድ ይሆናል።  ሰው የምትባለው የምታምነውን ሁሉ ጥለህ እኢስላም ስትሆን ብቻ ነው።  ለዚህ ነው አቡሃይደር (ዉሃብያው ስዲቅ) “እስልምና ያለ ጂሃድ ጣዕም የልዉም፤ ያል ጂሃድ የኢስላም ባንዲራ ከሌሎቹ ከፍ ብሎ አይውለበልብም” የሚለው። ከሰው እኩል መሆን የማይፈልግ እምነት አፓርታይድ ብቻ ሳይሆን ዘር አጥፊ ይሆናል። ሆኗልም።  

3. ቁራን 5:51 – ለመጽሐፍ ስዎች ማለትም ለክርስቲያኖችና ለአይሁዶችም ቢሆን ማመን እንደማይገባ  

o ገጸ ንባብ

 يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْيَهُودَ وَالنَّصَارَىٰ أَوْلِيَاءَ ۘ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ وَمَن يَتَوَلَّهُم مِّنكُمْ فَإِنَّهُ مِنْهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ

 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ፡፡ ከፊላቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ረዳቶች የሚያደርጋቸው ሰው እርሱ ከነርሱ ነው፡፡ አላህ አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናም፡፡

o እንዴት የተርጉሙታል?

ክርስቲያኖችና አይሁዶችን አጋር አድርጋችሁ አትያዙ የሚለውን ወደ መንግሥት ሥልያንና ፖለቲካ ትቋማት መሳተፍን አትፍቀዱላቸው። አላህ እነዚህን ሕዝቦች እንደ አመጸኞች ነው የሚመለከታቸው የሚለ ትርጉም የሰጡታል። 

o እንዴት አግላይ ወይንም ኢስላማዊ አፓርታይድ ሊሆን ይችላል? 


ክርስቲያኖችና አይሁዶች በሙስሊም ላይ የፖለቲካና የመንግሥት ሥልጣን ሊኖራቸው አይገባም በሚለው አቋሙ፤

ክርስቲያኖችና አይሁዶች የማይታመኑ ናቸው  በሚለው ብያኔ ላይ ተመሠርተው  በኖሩበት ዘመናት ሁሉ የበላይ ካልሆኑ “ተጭቁነናል በሚል ጀምረው እኩል ከመኖር ሌላውን ጥገኛ ከማደርገ እስከማጥፋት የደርሳሉ፤

በአገራችን አሁን የምናየውም ተገፍተናል፣ አጼዎቹ፣ ሞዓ አንበሳ፣ ሰሎሞናዊ ሥርዓት፣ የቀድሞ ሥርዓት፣ የተረት ታሪክ ወዘተ   የሚሉትን  ለቅሶና ከሰሳ የጂሃድ የእድገት ደረጃ አንዱ  ስልት ነው፤

በአገራችን የቅርብ ግዜ ታሪኮች   የጣልያንን ወረራ፣ የደርግን ወደ ሥልጣን መምጣት፣ በተለይ አግላይ የሆነውን የቋንቋ ማንነት ዘረኛ ፖለቲካ ሕዝብን መከፋፈል፣ ማጠራጠርና አንድነት ማላላትን እንደ እድል በመጠቀም  የአግር ፖለቲካዊ ሥልጣን ከተቆጣጠሩት ጋር በፍጥነት በመለጠፍ  እና ተሰልፈው ክርስትናን፣ ነባር ባህሎችንና ታሪክን ሲያጠቁ ታይተዋል፣  ይህ ስልት  መሠሪ  የጂሃድ አካሄድ ነው፤

የውጭ ወራሪዎችና የውስጥ ፖለቲካዊና አገራዊ ለውጦች፣ ወይንም ግጭቶች በተከሰቱ ቁጥር አግራችን ውስጥ በተደጋጋሚ ዒላማ ከተደረጉት መካከል የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን እና ተከታዮቿ፣ መሪዎቿ፣ በርሷ እሴት ያደጉ በየደረጃው ያሉ መሪዎች ነብሩ፤ ይህን ቋሚ የሚመስል ሂደት እየተከትሉና በየግዜው አቅም ያገኙትን በመጠጋት  አብሮ ማጥቃት የጽንፈኛ ጂሃዲስቶች የተለመደ ሥልት ነው፤ 

በ60ዎችይ የአብዮቱ መቀጣጠል ዘመን አብዛኛው ዜጋ “መሬት ላራሹ” በሚለው መሪ የለውጥ አጀንዳ ዙሪያ ሲንጫጫ ጽንፈኞች ግን የዘውድ መንግሥት ወደቅናና የደርግን ወደ ሥልጣን መምጣት ተጠግተው “የኢትዮጵያ ሕዝብ በአሮጌው ሥርዓት ተጭቁኗል”  የሚለውን በቅቱ ብዙኃንን ያግባባውን አጀንዳ “ሙስሊም ተጨቁኗል” የሚል አጀንዳ በመደረብ እና ጨቋኝ የተባሉትን ከሥርዓት ተኩርተ ወደ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ለማዞር ሞክረዋል--- ለምሳሌ  አህመዲን ጀበልና ሌሎቹ የሐሰተኛ ትርክትና የጂሃድ ፕሮፓጋንዳ አሠልጣኞች የለቀለቋቸውን ድርሰቶች በመመልከት  የጂሃድ ስልትና ከእድገት ደረጃዎቹ አንዱ  መሆኑን መረዳት ይቻላል. ( https://medium.com/@spotlightonislam2/jihad-beyond-the-sword-9f0d8800b400 ) ፤ 

1. ደረጃ አንድ፦  ሙስሊም ያልሆነውን  በልብ መጠላት፣ በገጽታ ወዳጅ መምሰል እያሉ  ማስትማር (የልብ ጂሃድ)፣ 

2. ደረጃ ሁለት፦ ሁኔታዎች አምቺ ሲሆኑ በአንደብት ሌላውን መተንኮስ፣ 

3. ደረጃ ሶስት፦ በጽሑፍና በትምህርት የሌሎችን አስተምህሮ፣ ባህል፣ ታሪክ ማንቋሸሽ፣ ማዋረድ፣

4. ደረጃ አራት፦ ሕዝብን መከፋፈል፣ በቡድን ማቆም፣ አንድነትን መናድ፣ ለጥቃት ማደራጅት፣ ማኅበራዊ መዋቅራትን ማፈራርስ፣ 

5. ደረጃ አምስት፦ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የፕሮፓጋንዳ፣ የትርክት በላይነትን ማረጋገጥ፤

6. ድርጃ ስድስት፦ የሰይፍ ደረጃ ነው።

--- አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኘው ጂሃድ ደረጃ 6ን ከሌሎቹ ጋር አቀናጅቱ ወደ አጠቃላይ ጥፋት እያደገ የሚገኝ ነው።   ለበለጠ መረዳት ቁራንና ሐዲዙ በመስመር ላይ ስለሚገኝ  እነዚህን ጥቅሶች ይመልከቱ፦ ቁራን ሱራ 2:216, 9:5, 9:29, 8:39፣ ሓዲዝ ሳሂ ሙስሊም   20:4696; አሂህ ቡካሪ መጽሐፍ  56


o ---- ከላይ ያነሳናቸው ታሪካዊ፣ ትርክታዊ፣  ተግባራዊ የምንኖራቸው እውነቶች  ጂሃዳውያን ባህሎችንና እምነቶችን፣ በተለይ ኦርቶዶክስ ከርስቲያኖችንና ቤተ ክርስቲያናቸውን  --- ግባቸው ማግለል፣ ማዳከም፣ መውርስ --- ስለሚሆን እድሩንም፣ ኢኮኖሚውንም፣ ፖልቲካውንም፣ የመንደር ስም ስያሜና የፊደል ምርጫ ሳይቀር በአፓርታይድ ዓይናቸው ይመዝኑታል።  

4. Qur’an 3:28 – ሰለመታመንና መሐላን አፍርሶ ስለ መካድ   

o ገጸ ንባብ

لَّا يَتَّخِذِ الْمُؤْمِنُونَ الْكَافِرِينَ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِ الْمُؤْمِنِينَ ۖ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ فَلَيْسَ مِنَ اللَّهِ فِي شَيْءٍ إِلَّا أ تَتَّقُوا مِنْهُمْ تُقَاةً ۗ وَيُحَذِّرُكُمُ اللَّهُ نَفْسَهُ ۗ وَإِلَى اللَّهِ الْمَصِيرُ

ምእምናን ከሓዲዎችን ከምእምናን ሌላ ረዳቶች አድርገው አይያዙ፡፡ ይኼንንም የሚሠራ ሰው ከአላህ (ሃይማኖት) በምንም ውስጥ አይደለም፡፡ ከእነርሱ መጠበቅን ብትጠበቁ እንጂ፡፡ አላህም ነፍሱን (ቁጣውን) ያስጠነቅቃችኋል፡፡ መመለሻም ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡  

o በተግባር እንዴት የተረጎማል? 

ኢስላም ከሌላው ኢስላም ካልሆኑ ማህበረስቦችና ማንነቶች  ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ማንኛዉም ግኑኝነት ራሱን መጠበቅና ሌሎችን ማግለል እንደሚገባው እንደ መርህ ይደረጋል።  

o የማግለልና ኢስላማዊ አፓርታይድ የሚሆንበት ተግባራዊ መገለጫ፡-  

ኢስላም ያልሆነውን ሰው በየደረጃው ከአምራር እና ከልብ ጓደኝነት፣ ምሥጢረኝነት እና መተማእን እንዴት እንደሚለዩ የሚመራ በመሆኑ የአፓርታይድ ሁለግብ ድርጊት እና ሕይወት እንዲመሩ ያደርጋቸዋል።   ሃላል ኢኮኖሙ፣ ኢስላማዊ ባንክ፣ የአስምጭና ላኪ ሤራዊ ሰንሰልት፣ ፖለቲካዊ የሌሎችን መብቶች መሸርሸርና መክሰስ፣ ሲቻል ወደ ስይፍ መራመድ --- የቁራናዊ አፓርታይድ አስተምህሮ ይሆናል። 


5. ቁራን 98፡6   – የኢአማንያን ፍርድና ቦታ   

o ገጸ ንባቡ

إِنَّ الَّذِينَ كَفَرُوا مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ وَالْمُشْرِكِينَ فِي نَارِ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ أُولَٰئِكَ هُمْ شَرُّ الْبَرِيَّةِ

 እነዚያ ከመጽሐፉ ሰዎች የካዱት፣ አጋሪዎቹም በገሀነም እሳት ውስጥ ናቸው፤ በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ እነዚያ እነርሱ ከፍጥረት ሁሉ ክፉ ናቸው፡፡ “Indeed, those who disbelieve among the People of the Book and the polytheists are in the fire of Hell… they are the worst of creatures.”  

ኢስላሞች ይህን ጥቅስ በተግባር እንዴት ይጠቀሙበታል?

አንዳንዶች ኢስላም ያለሆኑ ሰዎች ሁሉ ከእስላም ሚዛን በሞራልና በስብእናቸው ያነሱና የተናቁ ናቸው የሚል አስተምህሮና ተግባርን ያበረታቱበታል።  በዚህ በናዚ ጀርመን የነበረው ማግለልና ዘር ማጥፋት በደም ጥራት ላይ የተመሠረት ቢሆንም ሥራውን ሲጀምር በሃይማኖት ላይ የተመሠረተውን የኦቶማን ቱርክ የሃይማኖት ዘር የማጥፋት ስልቶች (በጅምላ መግደል፣ ጭኖ ከአገር ማሰደድ፣ የሞት አስገዳጅ ጉዞና ማስራብ) ሂትለር ጠቅሶና እንደ ልምድም አውስቶት የተጠቀመበት። ይህ የኢስላም ተግባር  ከአፓርታይድ ሥርዓትና አስተሳስብ ጋር የሚቀራረብ አቋም ላይ ያደርሳቸዋል።  

በኢትዮጵያ ይህን ጥቅስ እንደወረደ የሚተረጉሙት ኡስታዞች የሚጨፈጨፈውን ክርስቲያን አጀንዳ እንዳይሆን ሂጃብንና አክሱም ወደ ረብሻና ጦርነት የቀይሩታል። ክርስቲያኖቹ ቢያልቁም “ነብያቸው”  ክርስቲያኖች ከፍጥረት ሁሉ የከፉ ናቸው ስለተባለ ለእነርሱ የክርስቲያን መገፋት ለሙስሊም የጀነት መንገደ ነው።

የዚህ ቁራናዊ አግላይ አስተምህሮ ውጤት:

o ኢስላም ያለሆነውን ማንኛውንም ሰው ከሆነው በመለይተ ግፍ መፈጸም፣ ፍትሕ መንፈግ፣ ሲያስፈልግ መፍጀት  የነገረ-መለኮታዊ ትምህርት መሠረት ሆኖ ዛሬ ላይ እነ ዑስታዝ እንቶኔ ሰው ቆዳው በሚገፈፍበት፣ አንገቱ በሚቀላበት ተገፍተናል፣ ሂጃብ ተከለከለ፣ ክርስቲያናዊ አፓርታይድ ወዘተ የሚሉ ሐሰተኛና የተጋነኑ አጀንዳዎችን ሲያነሱ “ለእናንተ ለክርስቲያኖች መፈናቀልና መገደል የገባችኋል፣ ለእኛ ለሙስሊሞችን ግን ልዩ ክብርና እንክብካቤ ሊደረግልን ይገባል የሚል እንድምታ ያለው ጩኸት ያለአንዳች ሀፍረት ሲያቀርቡ የማይሰቀቁት። ለዚህ ነው የደንበጫን መስጊድ ማን እንዳቃጠለው በሕግ ሳይረጋግጥ የማይመለከታቸውን የስልጤ ክርስቲያኖችና  አቢያተክርስቲያናት ያጋዩት።   ዑስታዝ እንቶኔ አፓርታይድ ማለት፣ ዘር አጥፊ ማለት፣ ፍርደ ግምድል ማለት፣ ሐሰተኛና ኢሰብዊ ማለት ከሆነ --- ይህ ነው። 


6. ቁራን  2:221; 5:5; 60:10 – የጋብቻ ሕጎች 

o የገጸ ነባቡ ማጠቃለያ መልእክት :-

ኢስላም ወንዶች ድንግል የሖኑ የመጽሕፍ ሰዎች (አይሁድና ክርስቲያን) ሴቶችን ማግባት ይችላሉ፤ ኢስላም ሴት ግን ከኢስላም ውጭ ማንንም ወንድ ማግባት አትችልም። 

አግላይ/አፓርታይዳዊ ወጤቱ:

በግልጽ ለኢስላም ወንዶች ያደላና ኢስላም ሴቶችን ከመብት ያገለለ አስተምህሮ ነው። በሌላ በኩል ኢስላም ያልሆኑ ወንዶች ሚስት ለማግባት እምነቶቻቸውን እንዲተዉ በተዘዋዋሪ ጫና የሚያደርግ የአፓርታይድ ሥርዓት ነው።   

7. Qur’an 4:141 – የኢአማንያን ሥልጣን ወሰን  

o ገጸ ነባብ

“ አላህ ኢአማንያንን በአማንያን ላይ ፈጽሞ ሥልጣን አይሰጣቸውም (ሳቢል)።”  

o በተግባር እንዴት ይተረጎማል?  

ኢስላም ያልሆነ ሌላ እመነት የሚከተል ወይንም ሴኩላር በኢስላም ዜጋ ላይ በምንም ድርጃና መልክ አለቃ፣ መሪና አዛዥ ሊሆን አይገባም የሚል ነው። 


የማግለልና ቁራናዊ አፓርታይድ ተግባራዊነት  ወጤቶች:


ኢስላም ያልሆነውን ዜጋ ከፖልቲካዊ፣ ለሕግና ፍትሕ መዋቅር ለማግለል፣ ቀዳሚ ታሪክን ሁሉ ኢስላም እስካልሆነ ድርሰ ማጠልሸትና መክሰስ፣ ክሱ ላይ ተመሥርቶ አሁን በኢትዮጵያ እንድሚታይው መጭፍጭፍና ማፈናቀል እንዲፈጸም የደረጋል።   የእነ አህመዲን ጅበል እና የአብዱል ጀሊል የታሪክ ንቅለ-ተከላ ጥርት መጽሕፍት ሆነው አጼዎቹንና ቤተ ክርስቲያንን በጠላትነት ፈርጆ የሐሰት ትርክትና ክስ መፈብረክ ከዚህ አስተምህሮ የመነጨ  ነው፤  የኢትዮጵያን ሕዝብ ለ17 ዓመታት ያደማ፣ ሥልጣኔ ያወደመ፣ ሃይማኖት ያጥፋ፣ ለአረብ ክርስቲያን ዜጎችን  በባርነት እየሽጠ በጠመንጃ የለወጥውን የኦቶማን ቱርክ ጂሃድ አገልጋይ ግራኝ አህምደ  አልጋዚን ቀዱስ ነው በሉልኝ፣ ወንጀሉን ጽድቅ አድርጉልን የሚሉት ዑስታዞችና ጭፍን መንጋ ተከታዮቻቸውም የዚህ የአፓርታይድ አስተምህሮ ውጤቶች ናቸው።  በአድርባይነቱ ወደር የማይገኝለት ከሀዲው ዳኔል ክብረትም “አህመድ ግራኝ ወራሪ አይባልም ሰው የራሱን አገር አየውርምና”  በማለት የኦቶማን ቱርክን ጂሃድ አገር በቀል፣ ክርስትናንና ሥልጣኔን ማውደምን ጽድቅ አድርጎ የጻፈላቸው በክርስቲያንና ዲያቆን ስሙ ውስጥ የዉሃብያ የውስጥ አገልጋይ መሆኑ አስመስክሮበታል። 

 

2. ከቁራን በኁላ ማግለልና አፓርታይዳዊ ሥራአትን ኢስላማዊ አስተምህሮ በማድረግ ያጠናከሩ የሕዲዝ ጥቅሶች፦  

ኢስላማዊ አሰቃቂ የአፓርታይድ ተግባሮች ከቁራን የበለጥ ተጥናክረው የመነጩት ከህዲዝና ወደ ኃላ ከተነሱት የጽንፈኛ ኢስላም  ሕግጋት ተርጓሚዎችና ተግባሪ ሰዎች ጽሑፎችም ነው።  .

1. በዺሚና ጀዚያ ላይ የሐዲዝ አስተምህሮ   

o ሳሂ አልቡካሪ 58፡1 በእስልምና አገዛዘ ሥር የወደቁ እስላም እና አርብ ካልሆኑት አይሁዶችና ክርስቲያኖች የሃይማኖት ግብር (ጀዚያ) ማስከፈል መሐመደ አዟል  قَوْلِ اللَّهِ تَعَالَى: {قَاتِلُوا الَّذِينَ لاَ يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَلاَ بِالْيَوْمِ الآخِرِ وَلاَ يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ وَلاَ يَدِينُونَ دِينَ الْحَقِّ مِنَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ حَتَّى يُعْطُوا الْجِزْيَةَ عَنْ يَدٍ وَهُمْ صَاغِرُونَ} أَذِلاَّءُ. وَمَا جَاءَ فِي أَخْذِ الْجِزْيَةِ مِنَ الْيَهُودِ وَالنَّصَارَى وَالْمَجُوسِ وَالْعَجَمِ.

وَقَالَ ابْنُ عُيَيْنَةَ عَنِ ابْنِ أَبِي نَجِيحٍ قُلْتُ لِمُجَاهِدٍ مَا شَأْنُ أَهْلِ الشَّأْمِ، عَلَيْهِمْ أَرْبَعَةُ دَنَانِيرَ وَأَهْلُ الْيَمَنِ عَلَيْهِمْ دِينَارٌ قَالَ جُعِلَ ذَلِكَ مِنْ قِبَلِ الْيَسَارِ. The Prophet and early caliphs collect jizya from non Muslims. 

o አግላይና አፓርታይዳዊ ውጤቱ፦  

ይህ አስተምሮ አድልዎና ማግለልን ጤናማ መንግሥታዊ አሠራርና ጽድቅ በማድረግ አፓርታይን የሃይማኖት መመሪያ ያደርገዋል። ዺሚ (ከለላ ወይንም የኢስላማዊ መንግሥት ፈቃድ) ለማግኘት፣ ማለትም   በኢስላም ሰይፍ ከመገደልና ከመሰደድ ግዜአዊ ዋስትና ለማግኘት ሙሉ በሙሉ ራስን መተውና ለኢስላማዊው መግሥት ሥርዓትና ደንብ (እምነትህንም ቢጻረር) እጅ መስጠት ይኖርብሃል የሚል አስተምህሮ ነው።  አህመዲን  ጀበልና ሌሎች የጽንፈኛ ዉሃብያ ኡስታዞች  አድናቂዎች  ይህን አፓርታይዳዊ አስተምህሮ አዘልው የአክሱም ክርስቲያኖችን በአፓርታይድ ይከሳሉ። 

2. ክርስቲያኖችንና አይሁዶችን ከአረብ ምድር ስለማስወገድ መሐመድ የተናገርው በሐዲዝ እንደተዘገብው፦  

ሚሳካት አል-ማሳቢህ 4053 መጽሐፍ 19፣ ሕዲዝ 263  ምዕራፍ 11 ሀ/ ((10) ፡( باب إخراج اليهود من جزيرة العرب - الفصل الأول )  እንደ ተመዘገበው መሐመድ ራሱ (Jabir b. ‘Abdallah said he was told by ‘Umar b. al-Khattab)፦ “አላህ ካኖረኝ   አይሁድን ክርስቲያኖችን ከአረብ ምድር ጠራርጌ አስወጣቸዋለሁ። ከስላም በስተቀር ማንም አይኖርም”   

o የዚህ አፓርታይዳዊ የሃዲዝ አስተምህሮ ተግባራዊ ውጤት፦  

በኢስላም የወረራ ታሪክ የመን፣ ሳውዲ፣ ክፊል ሶሪያ፣ ኢራቅና ሌሎቹ ከክርስትናና ከአይሁድ የጽዱት በዚህ የአፓርታይድ እና ዘር ያማጥፋት አስተምህሮ ነው።   በኢትዮጵያ ጽንፈኞቹ የዉህብያ ዑስታዞችና መንጎቻቸው ዛሬ በአርሲ፣ በሐረርጌ፣ በባሌ፣ በጂማ፣ በከሚሴ፣ በወልጋና ሽዋ  (ሐረርጌ ወለጋ በመጡ ሠፋሪዎች መሣሪያነት እና  በኦሮምያ መንግሥት ታጣቂዎች በኩል)  ኢስላም ያልሆነውን  ማፈናቀል፣ መጨፍጨፍና በዑስታዞች በኩል የሐሰት ልቅሶን በአንድ በኩል፣ በሌላ በኩል    በመብት ጥየቃ ጩኽት  ጀርባ ከዘረኛው ሥርዓትና የአካባቢያዊ አደረጃጀቶ ጋር መቀናጀት የዚህ የአፓርታይድ አስተምህሮን ተግባራዊ የማደርገ ሂደት መሆኑን መሽፋፈን የሚቻልበት ደረጃ አልፏል።  

3. የማኅበራዊ መለያየት፣ ማግለልና ማስወግድ የሐዲዝ አስተምሀሮ  

o ለምሳሌ ያህል ከሐዲዛት አንዱን ገጸ ንባብ፡

o አረብኛ ሐዲዝ መጽሐፍ 16፣ ሐዲዝ ቁ ጥር 1489   كتاب الجامع አቡ ሁራሪያ (Abu Hurairah (RAA)) እንደተናገርው የአላህ መለክተኛ (መሐመድ)   እንዲህ አለ “መንገድ ላይ አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ስታገኙ እናንተ ቀድማችሁ ሰላምታ አትስጧቸው፣ ወደ መንገዱ ጥግና ጠባብ ቦታ ተጨናንቀው ዞር እንዲሉ አስገድዷቸው (መንግደ አትስጧቸው/አትልቀቁላቸው፣ በቀጥታ መሄዱን ቀጥሉበት)”  وَعَنْهُ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اَللَّهِ ‏- صلى الله عليه وسلم ‏-{ لَا تَبْدَؤُوا اَلْيَهُودَ وَالنَّصَارَى بِالسَّلَامِ, وَإِذَا لَقَيْتُمُوهُمْ فِي طَرِيقٍ, فَاضْطَرُّوهُمْ إِلَى أَضْيَقِهِ } أَخْرَجَهُ مُسْلِمٌ.‏ 1‏ .‏

o የዚህ አግላይ አፓርታይዳዊ አስተምህሮ ተግባራዊ ወጤቶች፦  

ኢስላም የሆነ ሰው (እንደ ኢትዮጵያ ኢስላም፣ እንደ ሺኽ ዝክርያ በኋላ መምህር ዘካርያስ ቁራኑና ሕዲዙን በህሊና መርምሮ ሰባዊነት የሌላቸው ስይታናዊ ጥቅሶችን ከልብ አስወግዶ፣ ከክርስቲያኖችና ከኦሪት የተቀዱትን መላክሞቹን ለይቶ፣ አብራቸው ከሚኖር የሌላ ባህልና እምነት መልካሙን ቅሰሞ መርዳት የቻሉት ካልሆኑ በስተቀር)  በምንም መልኩ ማኅበራዊ ፍትሕን በሰውነት ሚዛን መስጠት እንዳይችል አእምሮ አዛብቶ  ሌላውን የማሳንስ፣ የምግዛት፣ የማጥፋት፣ እስላምና ሌላውን ማኅበረ ስብእ የመለያየት፣ በየመንገዱና ምሥሪያቤቱ ራስን የማሳየይት ሶላትና እዪኝ እዩኝ መንፈስን ሕጋዊና መብት አድርጎታል።   ይህ ግልጽ አፕርታይድ ሲሆን አህምዲን ጀብልና መንጋዎቹ አሁን የሚያሳዩት ጠባይ በዚህ አስትምህሮ የሚመራ አፓርታይድ ነው።

4. በኢስላም ሥር ስለሚተዳደሩ ዺሚዎች (አገራቸውን ተቀምተው፣ መንግሥታቸው ፈርሶ ጥገኛ የሆኑ ስዎች ዺሚ ዜጎች ይባላሉ) ሕዲዝ ከሚለው፡-   

o ምሳሌ ከ Sahih al-Bukhari » Jizyah and Mawaada'ah - كتاب الجزية والموادعة Examples (paraphrased): 

“ዺሚዎችን የጎዳ እኔ በመጨረሻው  (በቂያማ) እቃወምዋለሁ”።  

o የመልእክቱ ግልባጭ ተርጓሜና ውጤቱ 

ዺሚዎችን ከጉዳት የመከላከል አስመስሎ ከኢስላሞች የተለዩና ጥገኛ፣ በሰብአዊነት ከኢስላም እኩል አለመሆናቸውን፣ ልዩነታቸውን እና ጥገኝነታቸውን፣ ራሳቸውን በራሳቸው የመከላከልና መብት የማስከበር አቅም የማይገባቸውና በኢስላም በሆነ ሰው ፍላጎትና ምህረት የሚኖሩ ከሰብአዊ ክብር የወረደ ያደርጋቸዋል። ይህ አፓርታይደ ነው። ሰለ ስው ክብርና እኩልነት ጽንሰ ዐሳብ  እና ርእይ የሌለው አስተምህሮ  ፍትሕ፣ እውነትና ሰብአዊነትን ያርጋግጣል በሎ መጠበቅ ድንቅሩና ብቻ ነው።   

እነዚህ ሰዎች ዲሞክራሲ፣ ሴኩላሪዝም፣ መብት፣ እኩልነት፣ ሰላም፣ አገር፣ ታሪክ፣ ወዘተ የሚሉትን ቃላት የሚጠቀሙት ሊያጠፏቸው የሚፈልጉትን ሕዝብ ለማዘናጋት እንጂ በእነዚህ ጽንሰ ዐሳቦች አያምኑም። የሚኖሩበትን አገር መንግሥት ሕግጋቶችና የሕዝቡን እሴቶች አልተከበሩም  በሚል ጩኽት የሰይፍ ጂሃድ እስኪመቻችላቸው ድረስ አገር የሚያምሱበት ማጭበርበሪያ ነው። የኡስታዞቹም አካሄድ የኼው ነው።

እነ አህመዲን ጀምብልና ጽንፈኛ  ጭፍን ተከታዮቹ  ይህንን የሰውን እኩልነት እንኳንስ በተግባር በህልማቸው እንኳን እንዳያዩ የሚከልክላቸውን አእምሮ አጣቢና ከሰብእና በታች የሚያደርግ የመለያየትና የጥላቻ አስተምህሮ ይህ ነው።  

5. የዑመር ቃል ኪዳን (ቁራንም፣ ሐዲዝም ሳይሆን በኢስላማዊ ተግባርና ጠናይ ላይ ከፍተኛ ተጸኖ ያሳደር ታሪካዊ ልማድ) 

o ምን ነበር? 

o በካሊፋ ዑመር የተሰነደ ( https://www.bing.com/ck/a?!&&p=4b981359e55b3ebdd0e8f119ddfb375d8a9a603ce301e37c88813f7d48e891d7JmltdHM9MTc3NjY0MzIwMA&ptn=3&ver=2&hsh=4&fclid=09128b3b-a5ba-68bf-0d0e-9c36a4b56903&u=a1aHR0cHM6Ly9hcmNoaXZlLm9yZy9kb3dubG9hZC9wYWN0LW9mLW9tYXItdGV4dF8yMDI1MDQyNi9wYWN0LW9mLW9tYXItdGV4dC5wZGY&ntb=1  ) እና  በኋላኞቹ የኢስላም ብያኔ ሰጭዎች ስለ ዺሚዎች (እስላም ያልሆኑና በስላም ሥር በጥገኝነት እንዲኖሩ የተፈረደባቸ ማኅበርስቦች)  እንደ ዋና ሕግጋትና ልማድ ይወሰዳል።    

o የዑመር ቁልፍ ድንቦቹ/ሕጎቹ፦  

ኢስላም ያልሆን ሰው ከኢስላሞች የተለየ ልብስ እንዲለብሱ የገደዳሉ፤  

አዲስ አቢያት ክርስቲያናት፣ ሲናጎግ፣ በአደባባይ መታየት፣ የመስቀል ምልክት ማድረግ፣ ድምጽይሚያሰማ ደወል ሁሉ የተከለከለ ነው፤

እንድ ኢስላም ያልሆነ ሰው እንደ ኢስላም ፈረስና በቅሎ መቀመጥም ሆነ መጋለብ አይፈቀድለትም፣ በሕዝብ አደባባይና በማኅበራዊ መሰተጋብር ውስጥ ኢስላም ያልሆነ ሰው ሁሉ ዘቅተኛ ቦታ ላይ መገኘት አለበት፤   

o የከሊፋ ዑመር ቃልኪዳን ተግባራዊ ውጤት:-

እስልምና የበላይነት በአገኘባቸው ቦታዎችና ሁኔታዎች ውስጥ ሁሉ  ኢስላም ያልሆነ ሰውን ማሳነስ፣ ማዋረድ፣ ማግለል፣ ሕጋዊና ባህላዊ፣ እምነታዊና ማኅበራዊ ልማድ በመሆኑ  ከአፓርታይድ እጅግና እግር አውጥቶ  ይራመዳል።  እንኳንስ ሙሉ አገሩን በበላይነት ይዘው ቀርቶ እንደ ስልጤና ሐርሪ አካባቢዎች የሕወሃትንና የኦነግን ጸረ ክርስትና፣ ጸረ ኢትዮጵያዊነትና ጸረ-አማራ ሕግ በመጻፉ ምክንያት ባለፉት 38 ዓመታት ያሳዩት እጅግ አሳፋሪና የከሊፋ ዑመርን ቃልኪዳን በተግባር ለማሳየት ሞክረዋል። “የውሻና የክርስቲያን ድምጽ መስማት አንፈልግም”፣ “ለሁሉ ሽጥ ከወገንህ ግዛ”፣ ሠፈሮች ስማቸው ይቀየር (ለምሳሌ የአላሙዲን የጦር ሃይሎች አደባባይ ሱፐር ማርኬት ለምን “ቀራንዮ”  ተብሎ ክርስቲያኖች በሚጠሩት ስም የጠራል በሚል ከፍተኛ የተደራጅ ግፊት “ኦሙዲን” አሰኝተዉታል)፣  መስቀል የሚለው ኢድ አደባባይ ካልተባለ እኩል አንሆንም፣ ኢስላማዊ ባንክ ካልተመሠረተ ለኛ ከክርስቲያኖች ጋር ፋይናንስ መጋራት ሃራም ነው፣ ሃላል የሚል ምክግብና ታክሲ ኖሮን ሌላውን ካላገለልን ኢስላምነታችን ሙሉ አይሆንም፣ ወዘተ ሁሉ የዚህ የከሊፋ ዑመር መንፈስ በአዲሱ የኡስታዞቹ እስልምና በኩል መንሰራፋቱን ያሳይል።  

 

3. በቁራንና በሕዲዝ የተቀመጡት ጥቅሶች በታሪክ ውስጥ እንዴት ተተገብሩ በሎ መጠየቅ አፓርታይድ ለማን እንደሚቀርብ ይነግረናል ----

በብዙዎቹ የቅድመ ዘመናዊ ኢስላማዊ መንግሥታት እነዚህ ለናሙና ያነሳናቸው የቁራንና የሃዲዝ ጥቅሶች የየሐገራቱ የሕግና የማኅባራዊ ባህል መሠረቶች ሆነው የሰው ልጅን በማገለል፣ በማዋረድ፣ በመቆጣጠርና በማሰቃየት መንግሥታዊ  ብቻ ሳይሆን ማኅበራዊ መሣሪያ ሆነዋል።  ይህ አህመዲን ጀበልና ተከታዮቹ ለክርስቲያኖች ለመሰጠት  የሚሞክሩት የአፓርታይድ ፍረጃ ዋና የቀጣይ ጂሃድ መንደርደሪያ የከሊፋ ዑመር ጂሃዳዊ አፓርታይድ ነው።

ለምሳሌ በኢስላም የጂሃድ ወረራ ታሪክ ወስጥ ዺሚ አንዱ አፓርታይድ ስለምሆሙ ---

ዺሚ (ከለላ/ወይንም ጥገኛ) Dhimmi status:

ክርስቲያን፣ ይሁዲ እና ሌሎች “ከለላ የሚሰጣቸው ወገኖች” በተግባር ሲታይ፦  

o ጀዚያ (ለሃይማኖታቸው ልዩነት ግብር) ይከፍላሉ፤ 

o በከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነት ላይ እንዳይደርሱ ገደብ አለባቸው፤

o የአምልኮ ሥርዓታቸውን በግልጽ የመፈጸም፣ የማስትማርና በባህላቸው የመገለጥ ክልከላ አለባቸው፤

o ከኢስላም የተለየ አልባበስ የመልበስ ግዴታ አለባቸው፤  

እኩል ያለምሆነ ሕጋዊነት:

በብዙዎቹ የኢስላም የሕግ አስተምህሮዎች ኢስላም ያልሆን ሰው በሙስሊም ላይ ምስክርነት ማቅርብ አይችልም፣ ስለዚህ ኢስላም ለሆነው ሕጋዊ የበላይነት ከለላ መስጠት ሕጋዊ ልማድ ነው፤ ይህ በሕግም ሆን በተገባር አፓርታይድ ነው።  

ማኅበራዊ ተዋረዳዊ ግኑኝነቶች :

የሰላምታ አቀራረብ፣ አለባበስ፣ ፈረስና በቅሎን በመጋለብ፣ በሕዝባዊ አደባባዮች ሁሉ ኢስላም የሆነው ሰው ካልሆነው ሰው የበላይ ሆኖ እንዲታይ ማኅበራዊ ሥሪት ያጸናል፣

እንደ አምቺነቱ አስገዳጅ ከክርስትና እምነት የማስወጣት፤ 

ፖለቲካዊና ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፕሮፓጋንዳዊ  ማስጭነቅ፣ ማፈናቀል እና በአጋጣሚዎች መግደልና ፍጅት መፈጸምን ይጨምራል (ሊቢያ፣ ግብጽ፣ ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ ኢትዮጵያ፣ ቱርክ-አርመን፣ ናይጀሪያ ልብ ይሏል)፤

------- እና --- ከአፓርታይድም በላይ ዘር ማጥፋት ቢቀጸል ለማን ይስማማል?  

ለአህመዲን ጀበልና ቡድኑ  ህሊና ካላቸው ጥያቄ እንጠይቃቸው፦

የዺሚ/ ጥገኛና ባርያ የማድረግ የእምነት አስተምህሮ፣ አሁናዊ ደም የማፍሰስ ሂደት፣ የምናውቀው ታሪክን የማፈልስ ድርጊት፣ ሕዝብ የመከፋፈልና የማጋጨት ድርጊትን ስንቆጥር  “አፓርታይድ እና ድንቁርና”  የሚቀርበው ለኡስታዞቹ እስልምና ወይስ   የመሐመድን ዘመዶች አስጠግቶና ከአሳዳጆች ተከላክሎ እስልምናን ለታደገው ንጉሥ ሠሪ የኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮና ድርጊት?    

 

4. እነዚህን የቁራንና የሓዲዝ ጥቅሶች ኢስላሞች በዘመናችን እንዴት እየተረጎሙትና እየተገበሩት ነው?  

እንዴት እንደሚተረጉሟቸው ከምናየው፣ ከደረሰብን፣ እየደረሰብን ከሚገኘውና ከታሪክ በማገናዘብ መበየን ይቻላል። ዘመናዊ የኢስላም ምሁራን እና ንቅናቄዎች በእነዚህ ጥቅሶች አተረጓጎምና ተግባራዊ በአፈጻጸም ላይ እጅግ አከራካሪና የተለያየ አቋም ያራምዳሉ፦  

ተሐድሶአዊ/ለውጥ የሚሹ ዘመናውያን  የኢስላም   ልሂቃን፡-  

o የ9:29 እና 9:5  የቁራን ጥቅሶችን  ትርጉም  ማግኘት ያለባቸውና  በተግባር  የሚውሉት እንደይ አውዱ ነው፤ ማለትም   በተወስኑ ስምምነቶችና ውሎች በሚፈጠሩ አውዶች እና  ሁኔታዎች ውስጥ እንጂ ዘላለማዊያን፣   በሁሉ ቦታና ሁኔታ የሚተገበሩ አይደሉም ይላሉ።  

o ለምሳሌ ጅዚያና ዺሚ በለዩ በታሪካዊ ሁኔታዎች  የተተገብሩና በዘመናዊው የዜጎች እኩልነት በሚያስከብሩ መንግሥታት ቦታ ሊኖራቸው አይገባም የሚል ክርክር ያቀርባሉ።   የኛዎቹ አዳዲሶቹ ጽንፈኞች ደግሞ መንግሥት ሤኩላር ነው፣ የቀድሞው ደግሞ ሃይማኖታዊ ነበር፣ የክርስትናን የበላይነት አስፍኖ ነበር ይሉና በሌላ በኩል ክርስቲያን የፈናቀል፣ የገደል፣ የደኽይ የሚል ፖሊሲ በትግባር እየተከተሉ ወገናችን የሚሉትን ጽንፈኛ መንግሥት ጥበቃ ያድርግለት፣ መብቱን ያክብር፣ ከሌሎች በላይ ያድርጋቸው፣ አደባባዮቻቸውን ይውርሰን፣ በተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ ዲያቆንና ካህን አይመረጥብን፣ ግዕዝ ነገረ ክርስጥናን የሚያሰትምሩበት ቋንቋ በመሆኑ በመደበኛ ትምህርት ቤት አይሰጥ፣ ሁላችንም ግን አርብኛ እንጀራ ስለሆን እንማረው ይላሉ። 

o አግላይ አተረጓጎሞች ሁሉ የሰው ልጆች ስሕተትና ክፉ ፍላጎት እንጂ የመለኮታዊ ተዕዛዝ ወጤቶች አይደሉም ይላሉ።  የእኛዎቹ አድሶቹ ጽንፈኞች ደግሞ ማግለልና መግደል የጀነት መንገድ ነው፣ ኢስላም ያለጂሃድ ጣዕም የለዉም፣ አግር ቀምተን እንግዳ እናድርጋቸው የላሉ። 

o የእኛዎቹ አዳዲሶቹ ጽንፈኛ ኡስታዞች ግን የዚያን ከ6ኛው እስከ 12ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ዓለምን በስይፍና በእልቂት እየወረሰ፣ በዓለአገሮቹን እያሰለመ፣ ባሪያ እያደረገ፣ ጀዚያ እያስከፈለና በአፓርታይድ ደንብ አፍኖ እያኖረ የተንሰራፋበትን፣ ኦቶማን ቱርክ   ግሪክና የአርመን ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖችን የፈጀበትን ዘመን አተረጓጎም አሁን ለመተገብር እየሞከሩ ነው። 

o እስልምና አረፍ ብሎ ከሰው ጋር መኖር ቢችልም በ14ኛው አብዱል ዉሃብ መልሶ እነጀበል የሚጅከተሉትን አድሶ በማምጣት ጂሃድ ከመሐመድ እስከ አይሲስ እስልምና ምን አይነት ተለዋዋጭ ጠባይ እንዳሳየ ከግምት በማስገባት ይህን ዘመን የኢትዮጵያን ክርስትና የምናጠፋበት አመቺ ግዜ ነው በሚል ስሌት ወደ ከረረ ጥፋቱ እየመለሱት ይገኛሉ።

o በአጠቃላይ  በኢትዮጵያ የተነሱት የጽንፍኛ ዘመናዊ ዑስታዞች ትርጉም በተቃራኒው ነባሩን ኢስላም ወደ ጥግ ገፍተው ባልፉት 30 ዓምታት ገና የተፈጥረ አዲስ  እስልምና  የአለ ይመስል “ያልፈው አኗኗራችን ሁሉ ጭቆና እና ስሕተት በመሆኑ ወደ ጽንፈኛ የአፓርታይድ የቁራንና የሐዲዝ አተረጓጎም   ተመልሰው ባለአገሩን በዺሚ የሚኖር እናድርገው የሚል አቋም ያራምዳሉ።  ለዚህ እንዲያመቻቸው  ታሪክን ማስለም (ለምሳሌ የሌለ እና ያልነበረ ‘ነጃሺ’ የሚባል ንጉሥ መፍጠር)፣ አጼዎቹ የእስልምና ጠላት ነበሩ፣ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጨቁናናለች ከሚለው ወደ ክርስቲያናዊ አፓርታይድ ትርክት በመሻገር እንደ አምቺነቱ በጎሣ ፖለቲካ ሥር ተደብቆ ጂሃዳዊ ፍጅት መፈጸም አምላካቸውን ለማስደሰት የሚፈጽሙት የአምልኮ ሥርዓት ግዴታ አድርገዉት ትውልዱን አጨለሙት።

 

የቁራንና የሕዲዝ ጥቅሶቹ በነባሩ ባህል አንጻር የተተርጎመበት እይታ: 

o የቀድሞ አተርጓጎሞች በመርህ ደረጃ ተቀባይነት ቢኖራቸውም ባለው አገራዊና ዓለም ዐቀፋዊ ማኅበረ-ፖለቲካዊ መስተጋብሮች፣ የከሊፋዎች ዘመን ማለፍና አዲስ የአስተዳደር ዘይቤዎች  በዓለም መስፋፋትና ማደግ ምክንያት እነዚያን ጥቅሶች ከተግባራዊነት አግደነዋቸዋል ይላሉ፤   

o አንዳንዶች ግን የጅዚያና የዺሚን አስተምህሮ መቀጠል እንድሚገባው ይከራከራሉ። በኢትዮጵያ ጂሃዲስቶቹ ከውጭ በሚለገሳቸው ምክርና ሀብት የጀዚያና ዺሚን ሁኔታ በአግላይና አፓርታይዳዊ ስሌት በንግድና ማኅበራዊ፣ በፋይናንስና ኢንዱስተሪ መዋቅራት ውስጥ  ሁሉ አግላይ አሠራሮችን በማስፈን ኢስላም ላልሆነ ሰው ስውር ጫና ያሳድራሉ፤  የቀድሞውን ታሪካዊ ሌላውን የማጥፋት/የመዋጥና የመተካት ልማድ በረቀቀ መንገድ  በየዋህና ሁሉን አማኝ የኢትዮጵያ ክርስቲያን ላይ ይተገብራል።   የዑስታዞች በኦነጋዊ ኦሮሙማ ሥር ተወሽቆ ሰው ማስፈጅት፣ የተፈናቃዮችን ንብረትና ሀብት በዘመድ አዝማዶቻቸው ከኦሮምያ ክልላዊ ባንኮች ጋር ተባብሮ መግዛት የዚህ የአፓርታይድ ሂድት አካል ነው። 

ሻሽመኔ፣ ጅማ፣ ሐረር፣ ድሬ ዳዋ፣ አዳማ፣ አዲስ አበባ፣ ሮቤ፣ አስላ --- ማን የማንን ንብረት ብርካሽ እንድሚገዛ፣ ማን ማንን አፈናቅሎ እንደሚሰፍር የተራቀቀ ጥናት ሳያስፈልግ በጉብኝት እና መጠነኛ ቃለ መጠይቅ  ብቻ ማወቅ ይቻላል።  

የጽንፈኞች እይታ (ለምሳሌ ISIS): 

o እጅግ የከረረና እንደወረደ፣ ሰባዊነት በተለየዉና በዘኃነትን ፈጽሞ በማይፈቅድ፣ በኃይልና በጉልበት የማስፈጸም ገዴታ ጨምረው የቁራኑን እና  የሐዲዙን ጥቅሶች በገጸ ንባቡ እንደወረደ ይተረጉሙታል፤  

o በግልጽ ጀዚያን፣ ባርነትን፣ አስገድዶ ከእምነት ማሰወጣትና ማስለምን፣ ኢስላም ያልሆነውን ሁሉ በኃይል ማፈናቀልንና ማሳደድን “ትክክለኛውን የመሐመድና የተከታታይ ወራሾቹ የከሊፋዎች ዘመን አይነት  ኢስላም መመለስ”  በማለት  ይተረጉሙታል፣ የተገብሩታል።  ----- ዛሬ በኢትዮጵያ አህመዲን ጅበልና አብዱል ጀሊላ አሊካሣ፣ እና ተመሳሳዮቹ ጽንፈኞች ይህን የአይሲስ መንገድ የተከተሉ ናቸው። 

---- ማሰርጃ --- ሰው በገፍ እየታርደ ስለ ሂጃብ፣ ሺዎች እየተፈናቀኑና እየተሰደዱ ስለ ግዕዝ ትምህርት ትክክል አለመሆን፣ አገር እየፈረሰና መኅበራዊ አንድነት እየተናደ የደንበጫን መስጊድ መዋጠል እና የጎነደርን የተቀናጅ ትንኮሳቸውን እንደ አጋጣሚ አገራዊ ግጭት ማድረግን በእቅድ ሲያካሄዱ በአንጻሩ በወለጋ፣ በከሚሴ፣ በስልጤና ሽርካ ሰው እያስገደሉ ህሊናቢስነታቸውን ይመሰክራሉ። ሰሞኑን  ፖሊስ አክሱም ላይ ሰው በዱላ መትቷል የሚለውን አጀንዳ  እያራገቡ በአጋታሚው ክርስትናን አፓርታይድ ክርስቲያኖችን ደንቆሮ ወደሚል አጠቃላይ ፍረጃ በመራመደ ክፍ ያለ ግጭት ማቀጣጠያ ፍለጋ ይዳክራሉ።  ለእነርሱ ሰው  ማለት ኢስላም የሆነ ሰው ብቻ እንደሆነ የሚያምኑ የኢትዮጵያ አይሲሶች መሆናቸውን በራሳቸው ይመሰክራሉ።  

 ማጠቃለያ፡

አህመዲን ጀበልና ጭፍን ጽንፈኛ ተከታዮቹ ልብና ህሊና ካላቸው አፓርታይድ የማን ቤተሰብእ እንድሆነ እና ለኦርቶዶክሳዊ ክርስትናችን ምን ያህል ባዕድና ተቃራኒ እንድሆነ በአንደበታቸው በመሰከሩ ነበር። ችግሩ    በተበላሽ አስተምህሮና በኢፍትሓዊና ኢሰባዊ ግብ ስለሚመሩ  አዙሮ ማየት አይችልሙ።   እግዚአብሔር  ልብ ከሰጣቸው  እርግጠኛ ነኝ ከዚህ ከአፓርታይድ  አስተምህሮአቸው በገፍ በሸሹ፤  ወደ ፍቅርና ወደ ሰብአዊ  ከፍታ ወደሚመራ እምነት ወደ ክርስቶስ በፈለሱ ነበር።  

ይህን በነፍስ የሚያሳርፍ የፍቅር እምነትን መረዳትና መቀበል ባይሆንላቸው፣ ክርስቶስን መረዳትና መከተል ቢርቃቸው እንኳ  እንደ ምንም ተጣጥረው  በሰላም ሰው ሆኖ ከሰው ጋር  መኖርን የተለማመደውን ነባር ኢትዮጵያዊ እስልምናን  ተረድተውና አምነው ከዚህ  አዲስ ከአይሲስ ከቅዱትን ከሽብር  መንገድ ለመታቀብ በሞከሩ ነበር።   


ችግሩ ያለው ከነባር ኢትዮጵያዊ ኢስላም አስተምህሮ በማፈንገጥ በተውሶ እና አዲስ እስልምና የሚናውዘው በጽንፈኝነት የናወዘው ቡድን ራሱ ኢትዮጵያዊው ሙስሊም እንደሚገባ መሞገትና ሕዝብን ለማዳን አለመሞከሩም ላይ ነው። 


የአዲሱ ኢስላም  የቁራናዊና የሐዲዛዊ  አተረጓጎም ላይ የተመሠረተ አስተምሀሮ   የሚያሰክር፣ የሚያሳውር፣ በአይሲስ የሊቢያ ተግባሩ እንደተመለክትነው በክርስቲያኖች ደም የሚታጠብ፣ ወለጋና አርሲ ውስጥ አስክሬን የሚያመርት የጨለማ ጎዳና ነው።   ይህ አስተምሆሮ  ታላቅ የተባለውን ሰው ሁሉ በዕውቅት ስም አደንቁሮ በባዶ ሜዳ ራስን አዋቂና ሊቅ የማደረግ   ትዕቢት አልብሶታል።  ለዚህ ነው የዘመናችን ዑስታዞች ራሳቸውን ከፍ አድርገው ሌላውን ደንቆሮ ሲሉ ኩራት የሚሰማቸው።


አንድ ምሳሌ ከሕዲዝ ብናነሳ፦    የመሐመድ (በSahih al-Bukhari 1341 https://sunnah.com/bukhari:1341 እንደ ተገለጠው) ዘመዶቹ በአክሱም በጥገኝነት ቆይተውና ከዘምዶቻቸው ጥፋት ተርፈው ሲመለሱ በአክሱም ጽዮን ማርያም ያዩትን ድንቅ የክርስትና ስነ-ጥበቦችና ምስሎች ሲነግሩት “--- እነዚያ (ክርስቲያኖች) በአላህ ፊት እጅግ የተጠሉ ፍጡራን ናቸው” ማለቱን ሓዲዙ እንዲህ ገልጦታል፦Narrated `Aisha: When the Prophet (ﷺ) became ill, some of his wives talked about a church which they had seen in Ethiopia and it was called Mariya. Um Salma and Um Habiba had been to Ethiopia, and both of them narrated its (the Church's) beauty and the pictures it contained. The Prophet (ﷺ) raised his head and said, "Those are the people who, whenever a pious man dies amongst them, make a place of worship at his grave and then they make those pictures in it. Those are the worst creatures in the Sight of Allah."


 حَدَّثَنَا إِسْمَاعِيلُ، قَالَ حَدَّثَنِي مَالِكٌ، عَنْ هِشَامٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ لَمَّا اشْتَكَى النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ذَكَرَتْ بَعْضُ نِسَائِهِ كَنِيسَةً رَأَيْنَهَا بِأَرْضِ الْحَبَشَةِ، يُقَالُ لَهَا مَارِيَةُ، وَكَانَتْ أُمُّ سَلَمَةَ وَأُمُّ حَبِيبَةَ ـ رضى الله عنهما ـ أَتَتَا أَرْضَ الْحَبَشَةِ، فَذَكَرَتَا مِنْ حُسْنِهَا وَتَصَاوِيرَ فِيهَا، فَرَفَعَ رَأْسَهُ فَقَالَ ‏ "‏ أُولَئِكَ إِذَا مَاتَ مِنْهُمُ الرَّجُلُ الصَّالِحُ بَنَوْا عَلَى قَبْرِهِ مَسْجِدًا، ثُمَّ صَوَّرُوا فِيهِ تِلْكَ الصُّورَةَ، أُولَئِكَ شِرَارُ الْخَلْقِ عِنْدَ اللَّهِ ‏"‏‏.‏


ይህንን  ሰብአዊ ትርጉም ሰጥቶ እንደ ነባሩ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም የማይተረጉም  ነገር ግን ይህን አጸያፊና የተፈጥሮን ሕግ የሚቃረን አስተምህሮ እንደ ወረደ የሚቀበል አዲሱ የአገራችን አይሲስ ማለትም አዲሱ የኦሮ-ዉህብያው አህመዲን ጀብልና አዳዲሶቹ ዑስታዞች ትርጓሜ  ለምኖሩ አሁን በቀጥታ  የሚተገብሩት ትርክትና እልቂት ነው። በርግጥ ክርስቲያኖችን “በአላህ ፊት እጅግ የተጠሉ ፍጡራን ናቸው” በሚለው በማመንና በማስተማር ፍጅት እየፈጸሙ በሌላ በኩላ “ክርስቲያናዊ አፓርታይድ በአክሱም” ብለው ቢያውጁ አያስገርምም።  አህመዲን ጀበል እንዴት በሚዲያ ማሸበር፣ መዋሸት እንዲምቻል በቁም ነገር ግዚ ውስዶና ተዘጋጅቶ ሥልጠና የሚሰጥ የጂሃዳዊ ፕሮፓጋንዳ አሠለጣኝ በመሆኑ ይህንን እንደ እውቀት ቆጥሮ “ክርስቲያኖች የ21ኛ ክፍለ ዘመን ደንቆሮዎች” ቢል አይፈረድበትም። በዚህ አስተምህሮ ውስጥ የሚገኙ አዳዲሶቹ ሙስሊሞች  ጨለማ በርሃን፣ ሰላም ጭቆና፣ ነጻነት ባርነት መስሎ እንድሚታያቸው ከኢሰባዊነታቸውና ፍርደ ገምድል ሐሰታቸው መረዳት ይቻላል።  ሰው ብር ተዝግቶበት በእሣት ሲቃጠል፣ በጅምላ ተጨፍጭፎ በጅምላ ሲቀበር፣ ጽንስ ከእናት ማሕጸን ተሽልቆቆ ሲወጣ፣ አቢያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ውስጥ አገልጋዮች ሲያልቁ፣ አርሲና ወልጋ እሰካሽሁኗ ሰዓት ደም ሲፈስ እንርሱ አጀንዳችው ሂጃባና ሰላት፣ የመስቀል አደባባይ ስያሜና ባለቤትነት ነው።   


በእነርሱ አስተምህሮ ፍትሕ፣ ክብር፣ መብት፣ ነጻነት የሚያስፈልገው የእነርሱን የአይሲስ ቁራናዊ አስተምህሮ ለሚቀበል ወገን ብቻ ነው። ሌላው  በጂሃድ መጥፋት ያለበት አጸያፊና የተርገሙ ፍጡራን ናቸው።  “አፓርታይድ” ሲሉም በእነርሱ የእነርሱን ሌላውን የማፈናቀል፣ ታሪክ ነቅሎ የመትክል፣ በኢኮኖሚ ሤራ ማኅበረስቡን ለያይቶ ማግለል፣ በጅምላ መፍጀት  ለምን? ተብለው ሲጠይቁ የሚመልሱት  “ክርስቲያን   አላህ የሚጠላቸው ፍጡራን” ናቸው የሚል ምላሽ የሚያገኙት ከሓዲዙ ነው።  እናም ይህ ተግባራቸው   አፓርታይድ መባል አይገባዉም። ይልቁንም ኢስላማዊ መንፈሳዊ ጂሃድና የጀነት መግቢያ መንገድ ነው የሚል እምነት ነው።  


ስለዚህ ክርስቲያኖችና ሌሎች ሰባዊነት ምን እንደሆን  የሚገባቸው፣ ሰው ሁሉ በእግዚአብሔር የተፈጠረ እና ክቡርነቱ በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በትርክት ልዩነቶች የማይገሰስ፣     ቋሚና በሁሉ ሁኔታና ቦታ መከበር እንዲሚከባው የምትረዱ ወገኖቻችን ከዚህ ከአዲሱ የሽብርና የመጠፋፋት ቡድን ራሳችሁን ለመታደግ በፈቅርና በእውነት፣ ያለግብዝነትና አድልዎ መነጋገርና፣ መግባባት ይጠበቅብናል። ከብልጽግና መንግሥትና  ከአዲሱ ሽብርተኛ ኢስላም፣ በሃሰት በማያምኑበት እምነት ቤት ላይ የእምነቱን ተለኮ ሳይሆን የግል ድሎታቸውንና የፖለቲካ ተለኮ ተቀብለው በእረኝነት ሰም ተስይመው ለጣላት የሚሠሩትን ጎሠኞችና አስመሳዮች መፍትሔ የሆናሉ በሎ መጠበቆም የገባል።   ሁላችንም እንደየጸጋችንና አቅማችን ለሰው ልጅ ክብር መመለስ፣ ለሰላም፣ ለአንድነት፣ ለማኅበረሰባዊ ውኸደትና መተሳስብ መመለስ እንጣር። 


በግዚአብሔር አምነን፣ ፈቃዱን በሚቻል እየፈጸምን "ለእኛ ያለን እኛው ነን!" በሚል ቁርጠኝነት አጥፊዎችን እንቋቋማቸው።ተኝቶ እንደ በሽተኛ መፍትሔ ሰጭና ነጻ አውጭ ጠባቂ ሕዝብ ይጠፋል!


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

የሐሰት ትርክት ኦነጋውያንና የሕወሃታውያ የጋራ ስልት ከነግሥታት ወደ ተራ ግለሰቦች

✏️ እግዚአብሔር ይስጥልኝ።  እርሱ ይመስገን። ምድራችንን #በደም #ያጨቀየው $ህሊና #የነሳን ፣ #ልቦናችንን #ያጨለመን ፣ #ሰብእናችንን ያዋረደው:- 👉 የሕወሐታውያንናንየኦነጋውያን የንዑስ ማንነት የጎሣ ፖለቲካ የደንቆሮ ርእዮትና፣ 👉 መርዛማን ጥላቻን ለ፶ ዘመናት ያከፋፈሉት የሐሰት ትርክት ናቸው። ✏️እንደ ዳግማዊ #ምንልክ ያሉ   ከዋክብት መሪዎች፣ እንደራሴቻቸው፣ ደጃዝማቾችና ቀኝና ግራ አዝማቾቻቸው  ከትውልድ ትውልድ የሚሸጋገር ብዙ ውለታ ውለውልናል:- 👉 በዘመነ ኦቶማንና አውሮፓ፣ በዘመነ መሳፍንት የተበታተነውን እና የተቆነጻጸለውን፣ ጎሠኛ የአርብቶ አደሮች  መሬት ፍለጋ  የደመሰሱትን ክርስቲያናዊ የግዕዝ/የነፃነት ሥልጣኔ አሻራ እንዲያገግም ደክመውልናል፤ 👉 የጥንት አገርን እና ሕዝቦችን   በከፊልም ቢሆን በመሰብሰብ  ጠንካራና ብቸኛ የነጭ ቅኝነትንና ባርነትን በመከላከል፣ ከኦቶማን ቱርክ ወር ትናንት ውስጥ ጥረኛ  አህመድ ግራኝ በመጋደል  ልዩ የነጻነት ማንነት ያላትን አገር ብበቸኝነት በዓለም ካርታንላይ አቆይተዋል፤ 👉 የሬማ ግዛት በጎሣ ተብልቶ ፲ ትንንሽ ሲሆን ከበበባውን ተቋቁማ በዝኃነታችን በተመጋጋቢ አንድነት ከ፹ በላይብቋንቋ፣ ከዓለም ትልልቅ እምነቶች ክትስትናን ፣ ይሁዲን፣ እስልምናን፣ የእረማውያንን ቅሪት የሆኑ የባህል እምነቶችን ሁሉን ይዛ በአውሮፓ በአርብ አምሳል ሳትሠራ ለእኛ አቀብዋል፤ 👉 ወያኔና ኦነግ፣ ገንጣዩ ሻዕብያ፣ ከሃዲው የማርክሲስት የአእምሮ  ባሪያን ስብስብ  እስኪፈትናት ድረስ ራሷን የቻለች አገር እንድንፈጥር ያስተባበሩን ነገስታት የተመሰገኑ ናቸው። አገር ሲያረጅ ጃርት ያብቅላል እንዱሉ: መል...

ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እና ቋንቋና ማንነት ተኮር እንቅስቃሴዎች

ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እና ቋንቋና ማንነት ተኮር እንቅስቃሴዎች   ፩. ቋንቋን በተመለከተ ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮና ትውፊት ከሰው ልጅ መበደል በፊት ፍጥረት ሁሉ የሚግባባው በአንድ ቋንቋ ነበር፡፡ “ምድርም ሁሉ በአንድ ቋንቋና በአንድ ንግግር ነበረች” እንዲል፡፡ ዘፍ. 11፡1 በኃጢአት ምክንያት ግን ሰውና መላው ፍጥረት በአንድ ቋንቋ መግባባታቸው ቀረ፡፡ ኃጢአት እየበዛ ሲሄድ የሰው ልጅ ቋንቋም በባቢሎን ተደበላለቀ፣ አንዳቸው ከሌላቸው ጋር የማይግባቡ ብዙ ዓይነት ቋንቋዎችም ተፈጠሩ፡፡  በበደል የመጣውን ሁሉ ሊያስተካክልና ሊያድን በመጣው በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝነት ያ የቀደመው ጸጋ ስለ ተመለሰልን በበዐለ ሃምሳ ሰዎች በልዩ ልዩ ቋንቋ አንድ ዐይነት የእግዚአብሔርን መልእክት ሰሙ፡፡ በዚህ ጸጋ የተጠቀሙና የበቁ ቅዱሳን የእንስሳትን ቋንቋ እስከ ማወቅ ደረጃ ይደርሳሉ፡፡   የክርስትና ጉዞ ወደ ቀደመው በአንድ ቋንቋ መግባባት መመለስ ነው፡፡ ወደዚያ ለመድረስ ደግሞ ሰው የእግዚአብሔርን ቃል በሚሰማው ቋንቋ መማር አለበት፡፡ በበዐለ ሃምሳ ጊዜ ለቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስ ብዙ ቋንቋ የገለጠላቸው ሰውን ሁሉ የእግዚአብሔርን የማዳን ጸጋ በሚሰማው ቋንቋ እንዲያስተምሩት ነው፡፡ ሆኖም ቋንቋ መልእክት ማድረሻና መግባቢያ እንጂ ከዚያ ያለፈ ሰዎችን በሆነ መደብ ለመመደብና የልዩነት አጥር ለመሥራት እንደ መሳሪያ ሊሆን አይገባውም፡፡ ይህ ከክርስትና ዐላማ ጋር ተቃራኒ ነው፡፡  ቅዱሳን ሐዋርያት ወደ ዐለም ሁሉ ሲልካቸው ሰዎች የሚቀበሏቸው በሚያስተምሩት ትምህርት መሠረት ነበር እንጂ በትውልድ፣ በብሔርና በመሳሰለው መስፈርት የእኛ ናቸው/አይደሉም በሚል አልነበረም፡፡ የቤተ ክርስቲያን አባቶችን በቋንቋ መ...

ገድሎና አስገድሎ ብፁዕ እየተባሉ መኖር የተፈቀደላቸው ጳጳሳትና ቆሞሳት እንዳይረሱ

ከጥር 27 ጀምሮ በተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ውጭ የተሾሞና በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘው የተለዩ አካላትን ወደ ቤተ ክርስቲያን እናስገባለን ባሉ የመንግስት የጽጥታ አካላት በተትኮሰ ጥይትና ሕገ ወጡ ቡድን ባደራጃቸው ወጣቶች ተደብድበው የተገደሉና የቆሰሉ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናትና ምእመናን።።   1)  ሻሸመኔ ከተማ   I.   የተገደሉ 1.  አያሌው ተረፈ ●   በሻሸመኔ የደብረ አስቦ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ማህደረ ፃድቃን ሰንበት ትምህርት ቤት አባል ●  ጥር 27 ዓ/ም በሻሸመኔ ከተማ በጸጥታ ሃይሉ በሚመራ የጨፍጫፊ ቡድን በደረሰበት ከፍተኛ ደብደባ ወደ ሆስፒታል ገባ ●  በአላቲዮን ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ሕይወቱን ማትረፍ አልተቻለም ●  በ ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብሏል       2.  ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ ሐረገወይን ●  የሻሸመኔ ደብረ ስብሐት ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይ የነበሩት ●  በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት  በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል። ●  ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት ተመትተው  በያኔት ሆስፒታል ሕክምና ሲደረግላቸው ቢቆዩም ሕይወታቸውን ማትረፍ አልተቻለም። ●  በዛሬው ዕለት ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብለዋል።     3.  ዘማሪ ፍቃዱ ደጉ ●  የቅዱስ ሚካኤል ከሣቴ ብርሃን ሰ/ትቤት አገል...