ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

የክርስቲያን #ደም #ለመናፍስት #የሚገብር ሥርዓት!!

የክርስቲያን #ደም #ለመናፍስት #የሚገብር ሥርዓት!! #የአብይ #አህመድና #ሽመልስ አብዲሳ የመግደል አቅም ከሆናቸው ሥልጣንብ)/የሚወገዱበት እና ለፍርድ የሚቀርቡበትን ግዜ ለማፋጠን የእነርሱን #አጀንዳ እርግፍ አድርጎ በመተው በሕዝብ አጀንዳ ዙሪያ መሰባሰብ አስቸኳይ ጉዳይነው። ያለ #ክርስቲያን ደምና ዕንባ ውሎ የማያድረው የፖለቲካዊው #ኦሮሙማ መንግሥትና ጽንፈኛ አጋሮቹ ስለማይረኩ ዛሬ ደስ ብሏቸዋል። ምክንያቱ አንድ የሚቆረጥ የሕፃን አካል አግኝተዋል። ከአርሲው የእነ ሽመልስ አብይ እርድ ቤተሰቦቻቸው ተሰውተው በስለት ተተፍትፈው ከተረፉት ቀስለኞች መካከል የአንድ ሕፃን እግር #ካልተቆረጠ እንደማይድን ባለሙያዎች አሳወቁ። ምንም እንኳን ሽፋን ሰጭው የባተ ክህነት የመንግሥት አፈቀላጤ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ገዳዮቹን "ያልታወቁ አካላት" ቢላቸውም ጭፍጨፋው #መንግሥታዊ ለመሆኑ ማስረጃው:- ፩) ፰ ዓመታት ሳይቋረጥ መካሄዱ ፪) ፈፃሚዎቹ ሳይከሰሱ መቅረታቸው ፫) ዒላማ የተደረጉት ክርስቲያኖች መንግሥታዊ ጥበቃ መነፈጋቸውና መንግሥት ትጥቅ ማስፈታቱ ፬) መንግሥት ተጎጂዎች እንዳይካሱ፣ የቆሰሉትን እንዳይታከሙ፣ የተፈናቀሉት እንዳይመለሱ በመዋቅሩ በኩል ትእዛዝ አስተላልፎ ማሳደዱን መቀጠሉ፣ ፭) መንግሥት የተፈናቃዮችን ንብረት ለዉሀብያ ጽንፈኞች እና ለተረፈ-ናዚዎች አስተላልፎ መስጠቱ፣ ---- ያመለክታል። (ለምሳሌ ሽመልስ አብዱሳ በተሾመ አንድ ዓመት ውስጥ #75,000 የንግድ ሱቆችን ከኦርቶዶሳውያን ነጥቆ ለግድያ ተባባሪዎቹ እስረክቧል) --- በጅማ ጌራ ወረዳ አንድ የኦሮሙማ ባለህብት በሰው መገደሉን ተከትሎ ቁጥሩ የማይታወቅ ሰው ተገድሎ 5700 ክርስቲያን በሽ መልስ ትእዛዝ ተፈናቅሏል ፮) ጠቅላይ ሚንስትሩ "ገዳማት የነፍሰ ገዳዮች ማሰልጠኛዎች ናቸው" ብሎ። ማወጁ ፯) ሽመልስ አብዲሳ "ኦሮሙማ ከክርስትና እስልምና ይበልጣል" ሲል እፕውጆ ኦሮምያ ለኦሮሙማ አዲሱ (የልሂቃን ፍጡር) እምነት የሚገዙና የሚያመልኩ ጸረ-ኦርቶዶክስ ትውልድ ለማንበር ብቻ የሚኖሩባት መሆኗን ማወጁ፣ ፰) የኦሮሞ ወጣት የሚይዘው ዱላ በክላሽ ተቀይሮለት ፍጅት እንዲፈጽም የአብይ አህመድ ካድሬዎች በአደባባይ ማወጃቸው ፱) ኦርቶዶክስን ማስገደል የቻለ ባለልጣን ሁሉ መክከሰስ ሳይሆን እድገት እንደሚያገኙ አሠራር መኖሩ ለምሳሌ (የዶዶላው ኢብራሂም እና የሻሸመኔው ኢብራሂም፣ የበሻሻው ሙክታር ከድርንና አብይ አህመድ፣ ጁነዲን ሳዶ በፈጸሙት ፍጅት በየወቅቱ እድገት አግኝተው ቆይተዋል) ፲) የጠቅላይ ሚንስትሩ አማካሪዎች ከወያኔ ጋር ሆነው ከበደኖ እስከ አርባጉጉና ባሌ ሰው ሲያስጨፈጭፉ የኖሩ የ፶ ዘመን ዘር ይየማጥፋት ልምድ ያላቸው የኦነግ መሥራችና መሪዎች መሆናቸው ፲፩) የትግራይና የአማራ ኦርቶዶክሳውያንን ከወያኔ ጋር የተጋጨ አስመስሎ፣ የሰሜን እዝ ውስጥ ያሉ እምነትን ያላቸው መኮንኖችን ለማስፈጀት፣ ኤርቶዶክሳውያን እንዳይተባበሩ ለማድረግ በእቅድ ጦርነቶችን ለኩሶ ፍጅትን በመደበኛ ሠራዊት መፈጸሙ ፲፪) በእንድ ገዳም ብቻ ፭፻፸ ገዳማውያንን መፍጀቱ ፲፫) በዙቃላና አስቦት ተደጋጋሚ ጥቃት እንዲፈፀም በማድረግ ፍትህ መንፈጉ ፲፬) በልማት ስም የኦርቶዴክሳውያን አኗኗርን በማዛባትና በማፍለስ ማደኸየቱ ፲፭) "የክርስቲያን ዲሞግራፊ መቀየር" በሚል ሰይጣናዊ ስሌት የኤጋዴን ተፈናቃይ ሙስሊም ኦሮሞዎችን በጽንፈኝነት በመበከልና ጥላቻ በማስታጠቅ ኦርቶዶክስ የሸዋ ማህበረሰብ መካከል አስፍሮ ማኅበረሰቡን ማዳከም ----- ማጤን ይበቃል። በተቃራኒው የጎሣና የድሎት ሎሌ የሐሰት ጳጳሳትናን የሐሰት የከተማ መንኮሳት ገዳይ መንግሥትን ግልጽ ትንሽ መገንባት ምን ወርቅ በመሸለም ምእመናንን ማዘናጋት ---- ሁሉ --- የጥቃቱን በእቅድ የሚመራ የመንግሥት ፕሮጀክት መሆኑን እና መሪዎቹ በክርስቲያን ደምና ስቃይ የሚደሰቱ #መናፍስት የሚያመልኩ መሆናቸውን ያመለክታል።

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ገድሎና አስገድሎ ብፁዕ እየተባሉ መኖር የተፈቀደላቸው ጳጳሳትና ቆሞሳት እንዳይረሱ

ከጥር 27 ጀምሮ በተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ውጭ የተሾሞና በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘው የተለዩ አካላትን ወደ ቤተ ክርስቲያን እናስገባለን ባሉ የመንግስት የጽጥታ አካላት በተትኮሰ ጥይትና ሕገ ወጡ ቡድን ባደራጃቸው ወጣቶች ተደብድበው የተገደሉና የቆሰሉ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናትና ምእመናን።።   1)  ሻሸመኔ ከተማ   I.   የተገደሉ 1.  አያሌው ተረፈ ●   በሻሸመኔ የደብረ አስቦ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ማህደረ ፃድቃን ሰንበት ትምህርት ቤት አባል ●  ጥር 27 ዓ/ም በሻሸመኔ ከተማ በጸጥታ ሃይሉ በሚመራ የጨፍጫፊ ቡድን በደረሰበት ከፍተኛ ደብደባ ወደ ሆስፒታል ገባ ●  በአላቲዮን ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ሕይወቱን ማትረፍ አልተቻለም ●  በ ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብሏል       2.  ሊቀ ኅሩያን ቀሲስ ሐረገወይን ●  የሻሸመኔ ደብረ ስብሐት ቅዱስ ሚካኤል አገልጋይ የነበሩት ●  በሻሸመኔ በሕገወጦች በጸጥታ አካላት  በበግፍ በዱላ ተቀጥቅጠው በጭንቅላታቸው በእጅና በእግራቸው ላይ በደረሰባቸው ድብደባ በሀዋሳ ሕክምና እያሉ አርፈዋል። ●  ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት ተመትተው  በያኔት ሆስፒታል ሕክምና ሲደረግላቸው ቢቆዩም ሕይወታቸውን ማትረፍ አልተቻለም። ●  በዛሬው ዕለት ጥር 30 2015 ዓ/ም  ሰማዕትነትን ተቀብለዋል።     3.  ዘማሪ ፍቃዱ ደጉ ●  የቅዱስ ሚካኤል ከሣቴ ብርሃን ሰ/ትቤት አገል...

ኢትዮጵያ የተገዳደሯትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች የተከላከለችባቸው፣ የተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ያስከበረችባቸው እሴቶች; በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

የጽዋዕ ማህበራትና ሰንበቴ ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋራ የተሳሰሩት የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡  ኢትዮጵያ የተገዳደሯትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች የተከላከለችባቸው፣ የተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ያስከበረችባቸው እሴቶች  ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ  nigatuasteraye@gmail.com  ሚያዚያ ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም.  (April 28, 2025)  መግቢያ  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኩለንታዊት ቀዳማዊት ደኀራዊት፡ ዘመናዊት ናት ስትባል እም ኀበ አልቦ አይደለም፡፡ በብዙ እሴቶቿ ነው፡፡ ኩለንታዊት ከምታደርጋት ከብዙ እሴቶቿ መካከል የጽሑፌ መነሻ የሆኑት ከቅድስት ድንግል  ማርያም ጋራ የተሳሰሩት የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ ስንበቴ በቀጥታ ከእግዚአብሔር የታዘዘች ናት፡፡ የጽዋ ማኅበርም እንደ ሰንበቴው ቀጥታ ከግዚአብሔር ባይሆንም፡ በዮቶር በኩል ለሙሴ የደረሰው የግዚአብሔር ምሪት ናት፡፡ የጽዋ ማሕበርና ሰንበቴ የትርጉማቸው መነሻ፡ መድረሻና የመጨረሻ ዋና ዓላማቸው ሰባዊ ክብርና ነጻነት ነው፡፡   ኢትዮጵያ የተፈታተኗትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች ከተከላከለችባቸው ከተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ካስከበረችባቸው ዋናወቹ እሴቶቿ ውስጥ የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ በቅኝ ገዥወች ሲቀጠቀጡ ከኖሩት ካጎራባች አገሮች ልዩና የነጻነት ምሳሌ ያደርጓትም የጽዋ ማህበርና ሰንበቴ ናቸው፡፡ የጽዋ ማኅበራትና የሰንበቴ ድርጅቶች እንዴት ተመሰረቱ? ለኢትዮጵያ ምን ጠቀሙ? ትሩፋታቸው ምንድነው? የደርግንና የወያኔን ዘመናት እንዴት ተሻገሩ? በብልጽግና ዘመንስ እንዴት ናቸው? እንዴት ይቀጥሉ ? የሚሉትን ጥያቄወች ለመመለስ ከጽዋ ማኅበር እንጀምር፡፡   የጽዋ ማኅበር መነሻ...

የሐሰት ትርክት ኦነጋውያንና የሕወሃታውያ የጋራ ስልት ከነግሥታት ወደ ተራ ግለሰቦች

✏️ እግዚአብሔር ይስጥልኝ።  እርሱ ይመስገን። ምድራችንን #በደም #ያጨቀየው $ህሊና #የነሳን ፣ #ልቦናችንን #ያጨለመን ፣ #ሰብእናችንን ያዋረደው:- 👉 የሕወሐታውያንናንየኦነጋውያን የንዑስ ማንነት የጎሣ ፖለቲካ የደንቆሮ ርእዮትና፣ 👉 መርዛማን ጥላቻን ለ፶ ዘመናት ያከፋፈሉት የሐሰት ትርክት ናቸው። ✏️እንደ ዳግማዊ #ምንልክ ያሉ   ከዋክብት መሪዎች፣ እንደራሴቻቸው፣ ደጃዝማቾችና ቀኝና ግራ አዝማቾቻቸው  ከትውልድ ትውልድ የሚሸጋገር ብዙ ውለታ ውለውልናል:- 👉 በዘመነ ኦቶማንና አውሮፓ፣ በዘመነ መሳፍንት የተበታተነውን እና የተቆነጻጸለውን፣ ጎሠኛ የአርብቶ አደሮች  መሬት ፍለጋ  የደመሰሱትን ክርስቲያናዊ የግዕዝ/የነፃነት ሥልጣኔ አሻራ እንዲያገግም ደክመውልናል፤ 👉 የጥንት አገርን እና ሕዝቦችን   በከፊልም ቢሆን በመሰብሰብ  ጠንካራና ብቸኛ የነጭ ቅኝነትንና ባርነትን በመከላከል፣ ከኦቶማን ቱርክ ወር ትናንት ውስጥ ጥረኛ  አህመድ ግራኝ በመጋደል  ልዩ የነጻነት ማንነት ያላትን አገር ብበቸኝነት በዓለም ካርታንላይ አቆይተዋል፤ 👉 የሬማ ግዛት በጎሣ ተብልቶ ፲ ትንንሽ ሲሆን ከበበባውን ተቋቁማ በዝኃነታችን በተመጋጋቢ አንድነት ከ፹ በላይብቋንቋ፣ ከዓለም ትልልቅ እምነቶች ክትስትናን ፣ ይሁዲን፣ እስልምናን፣ የእረማውያንን ቅሪት የሆኑ የባህል እምነቶችን ሁሉን ይዛ በአውሮፓ በአርብ አምሳል ሳትሠራ ለእኛ አቀብዋል፤ 👉 ወያኔና ኦነግ፣ ገንጣዩ ሻዕብያ፣ ከሃዲው የማርክሲስት የአእምሮ  ባሪያን ስብስብ  እስኪፈትናት ድረስ ራሷን የቻለች አገር እንድንፈጥር ያስተባበሩን ነገስታት የተመሰገኑ ናቸው። አገር ሲያረጅ ጃርት ያብቅላል እንዱሉ: መል...