ዘር ማጥፋትና የሐሰት
ትርክት ቁርኝት፡- የሐሰት ትርክትን ሳይንሳዊ የማድረግ ፕሮጄክት እና ለእውነተኞች ምሁራን የቀረበ ጥሪ
የጽሐፉ መደምደሚያ አጽሕሮት
·
በኢትየጵያ ጠልነት፣ በኦርቶዶክስ ጠልነትና በአማራ ጠልነት የተሰለፉ ምሁራን የሚከተሉት
ሃይማኖትና ፍልስፍናቸው በአብዛኛው ከኦርቶዶክስ ክርስትናና ከባር የኢትዮጵያ እሰልምና ውጭ የሆኑ ናቸው (ለምሳሌ ማርክሲሰት፣ ዉሀቡ ጽንፈኛና የጝራኝ አህመድ ናፋቂ፣ የናዚ ፍጡር “የጀርምን ክርስትና”-ቀመስ
ፕሮቴስታንን፣ ከክርስትናና እስልምና ውጭ ሆኖ በባህል ስም የጠራና የሀሰት አምላክ የሚመልክ፣ ከማርክሲዝም የመደብ ፀንሰ ሀሳብ
ተውሶ አዲስ የብሔረሰብና የጎሣ አሰላለፍን በመደብ ደረጃ የፖለቲካ ርእዮት አድርጎ የሚያምን፣ ማንኛዉም የአገሩን ሃይማኖትና እምነት
ሳይማርና ሳያውቅ በምዕራባዊያን ወይንም በአረቦች እሴት ተመስጦት ሰመመን ውስጥ የገባ ምሁር) ።
·
የአገራችን የኢትዮጵያ የዘረኝነት ፖለቲካ ርእዮትና፣ ርእዮቱን እውነት ለማድረግ የሐሰት
ትክትን ታሪካዊ የማድረግ ስልት ሁለቱም በአውሮፓ ቅኝ ገዥዎችና ባሪያ አሳዳሪዎች በተለይ በናዚ ፓርቲ የተሚከሩት በቀጥታ በመገልበጥ
ነው
·
ዘረኝነት ላይ የመሠረተ ፖለቲካ ተቀባይ አግኝቶ ለሥልጣን የሚያበቃው ሐሰትን ሳይንሳዊ አስመስለው
ማቅረብ የሚችሉ ምሁራን ሲገኙ እና ፐሮጄክቱን ሲያገለግሉ ብቻ ነው
·
ዘረኝነት ሕዝብን ከፋፍሎ በማጠፋፈት ወደ ፍጅት የሚያሸጋገረው እውነተኞች ምሁራን ሐሰተኞችን
ለመሞገት ዳተኛ ሲሆኑ እና ሐሰት ትውልድን የመበከል አቅም ሲያገኝና በፖለቲካ መዋቅር ሲደገፍ ነው
·
የሕዝብ የጅምላ ማፈናቅልና የጅምላ እልቂት ሊፈጸም የሚችለው ሥልጣን ላይ ባለው የመንግሥት
በመዋቅርና በሥርዓት በቀጥታ ሲመራ ብቻ ነው
·
የዘር ፍጅትም ሆነ የተራዘመ ግጭት በአንድ አገር ውስጥ የሚታየው ሥልጣን የያዘ መንግሥት
ሲደግፈው፣ ሲሰራውና ተግባሩን የመንግሥት ዋና ሥራ አድርጎት ሲከተለው ብቻ ነው
·
እልቂት የሚፈጸመው ሥልጣን የያዜ ሰዎች ከውጭ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር ሲቀናጁና በተውሶ አስተምህሮ
እየተመሩ ሐሰትን አውነት አስመስለው በእምነት ደረጃ ሲከተሉት ነው
·
በማንነት ላይ ተመሥርቶ የሚፈጸም ማንኛውም ፍጅትና ማሳደድ የሚፈጸመው ተሳዳጁ የንቃተ ሕሊና
ዝቅተኝነትና ራሱን ለመካከል አንደሚገባ ሳይደራጅ ሲቀር፤ መፍትሔዎችን በተናጥል ሲሞክርና አንደ አንድ ሕዝብ በአነድ ጊዜና እርማጃ
በሐሰት ትርክት የናወዙትን ለማስቆም ሳይዘጋጅ ሲቀር፣ መፍትሔ ከሌላ ሶስተኛ ወገን የሚገኝ መስሎት ሲጠብቅ ነው
ግልፅ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ
ተዋህዶ ቤተክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ - ከ29 ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት፣ ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓ.ም. (May 16, 2023)
መግቢያ
ለናሙና የተመጠ መጽሀፍ ፡
FIGHTING AGAINST THE
INJUSTICE OF THE STATE AND GLOBALIZATION
© Asafa Jalata, 2001
Softcover reprint of the
hardcover 1st edition 2001 978-0-312-23972-5 (ፒዲ ኤፍ መጽሐፉ ተያይዟል) ምዕራፍ አምስት (5)
አጠቃላይ የዚህ ጽሑፍ ዓላማ ፡- በሐሰት ትርክት መስፋፋተ የጠፋውን ሰላምና አለመግባባት በእውነትን በመመስከር ለመመለስ ምሁራንን መጣራት ነው።
የፕሮፌሰር አሰፋ ጃለታን መጽሐፍ ምዕራፍ 5ን ከመገምገማችን
በፊት የሐሰት ትርክት በታሪክ ውስጥ በዘረኞች የሚፈጸም መሆኑን የተወሰኑ ምሁራንን ለናሙና በማንሳት እናሳያለን።
የዚህን አይነት ትርክት ሥራዬ ብለው የሚያመረቱና የሚያሰራጩ
ምሁራን አብዛኛውን ጊዜ በቡድን በሚያስቡ፣ በጥላቻና የራስን ጠባብ ፍላጎት ለማሳካት ማንኛውንም ታሪክ፣ ሃይማኖት፣ ባህል፣ የሞራል
ሕግና ታሪክን፣ የሰውን ልዩ ልዩ የቀልምና የቅርፅ ተፈጥሮን ይጨምራል፤ አንዳንድ ጊዜ ይህህ ደረጃ አልፎም ተጨባጭ የቅርስ ምልክቶችን ሳይቀር ወደ መሣሪያ ለመቀየር ቆርጠው የተነሱና ከኅሊናቸው
የተጣሉ መሆናቸውን ታሪክ ይመሰክራል።
እርሻ የማያርሱ፣ የማምረቻ ፋብሪካ አቋቁመው የማያመርቱ፣
ንግድ የማይነግዱ፣ በባህል ውስጥ ፀንተው ባህሉ የሚያከብረውን አውቀትና አቅም፣ ሕግና ሥርዓት አክብረው ሕዝብ የመምራት ሹመት በሕዝብ
ያላገኙ፣ ነገር ግን ከሕዝባቸው የተነጠለና በባእዳን “እውቀት” በተባለ ትምህርት ከፍተኛ ደረጃ ደርሰውና ባስተማሯቸው ሰዎች “ሊቃውንት”
ተብለው የተሰየሙ ሰዎች ወደ ሕዝባቸው ሲመለሱ ሕባዘው ዋጋ የሚሰጠው ይዘውት የሚቀርቡት ነገር ያጣሉ። ይህንን ክፍተት ለመሙላት
“ሳይማር ያስተማረን ሕባችንን ነፃ እናዋጣለን” ወደሚል የአመጽ መንገድ ይመለሳሉ። በዚህ መንግድ ላይ ተቀባይነት ለማግኘት የግድ
ሕዝብን የሚያጓጓ ምኞት ውስጥ ማስገባትና ለምኞቱ መሳካት እንቅፋት የሚባል ጠላት በትርክት ፈጥሮ ማሳየት የግድ ይሆንባቸዋል። ጠላትን
ለማሸነፍና የሚጓጓለትን ማኅበረሰብ አይነት ለመሆን “አኔ መራችኋለሁ” ወደሚል ራስን ለገበያ የማቅረብ ሩጫ ውስጥ ይገባሉ። በዚህ
ሂደት የማኅበረሰባቸውን ነባር እሴት፣ ማኅበራዊ መዋቅርና ሥሪት ሁሉ በማፈራረስ ራሳቸውን ታላቅና ብቸኛ ተከባሪ፣ መሲህና መንግድ
የሚሳይ ሆነው ይቀርባሉ። ምሁራን መልካምም ይሁን ክፉ ግባቸውን ለማሳካት የተወሰኑ ክፍለ ሕዝቦችን ለይቶ ወደ ግል የግብ ማሳኪያ
መሣሪያቸው ለመቀየር መነሻቸውን እምነትና ፍልስፍና ወይንም የፖለቲካ ርእዮት ሊያደርጉ ይችላሉ። እነዚህ መነሻዎች ፈጽመው በመንጋው
ተቀባይነት እንዲያገኙ አራት መንግዶችን አጣምረው ይጠቀማሉ። አንደኛው የሐሰት ትርክትን መፈብረክ ፣ ሁለተኛው አጓጊ ተስፋን ለትውልዱ
ማቅረብ፣ ሶስተኛው መንጋው በፍጥረቱ ወይንም በማንነቱ የላቀ መሆኑን ማሳመንና በመጨረሻ አጓጊው ተስፋ እንዲጨበጥ፣ የላቀው ማንነቱ
መልሶ አንዲከበር እንቅፋት የሚሆንብህ አገሌ የተበላ ክፍለ-ሕዝብ ነው ብሎ ጠላት መፍጠር ነው። በጀርምን ሂትለር ያደረገው ይህንን
ነው። የጀርመን ሕዝብ ልዩና ታላቅ አንደነበረ፣ ያ ታላቅነት መልሶ አንዲገኝ እርሱ የሚመራው ፓርቲ ሥልጣን መያዝ አንዳለበት እና
ለታላቅነት እንቅፋት የሆኑ አይዶች፣ ጀርመናዊ ያልሆነ ክርስትና መጥፋት እንደሚገባቸው አስተማረ። ሕዝቡን ከነባሩ የፕሮቴስታንት
እምነት አስወትቶ “የጀርመን ከርስትና” የሚባል ለዘረኝነቱ የሚስማማና ከሌሎች ወገኖች ጋር በአንድ ቤተ እምነት እንዳያመልኩ የሚከከል
እምነት ፈጠረ። “ኢየሱስም በገሊላ የተወለደ ጀርመናዊ፣ የመጀመሪያው ፀረ-ሴማዊ መምህር ነው” ሲል ሐሰቱን አሽጎገደው፤ መጽሐፍ
ቅዱስም ተቀየረ። ቀጥሎ “The blood and the Soil” በሚል መፈክር ከጀርምን ምድር ሌሎችን ሁሉ ማጥፋቱ ተቀጣጠለ
በአገራችን ኢትዮጵያ ሚገኙ የብሔር ፖለቲከኞች በተለይ ኦነግ/ኦሕዴድ/ብልጽግናና
ሕወሐት ተመሳሳይ መንግድን ተከትለው ይገኛሉ። መጀመሪያ “እንዲህ
ነበርን” ነገር ግን ከተወሰነ ዘመን ወዲህ አገሌ የሚባል ብሔረሰብና እምነት ወረረን፣ መሬታችንን ቀማን፣ ታላቅነታችንን አዋረደ
ብለው ጀምሩ፣ ቀጥሎም ልክ እንደ ሂትለር “Lafaafi Lafee/አጥንትና መሬት” በሚል መፈክር አገሌ ያሉትን ማኅበረሰብና እምነት
ለማጥፋት በሚሊዮንች ማፈናቀል፣ መፍጀቱን ተያያዙት።
በአገራችን የኦሮሞ ነፃነት ግንባ (ኦነግ) እና የትግራይ ነፃ አውጭ (ሕወሐት)
የተከተሉት እንዚህን አራት መንገዶች ሲሆን ጠላት ያደረጉት የኦቶዶክስ እምነትንና አስተምህሮን ባህላቸው ያደረጉትን ማንኛውንም የአገሪቱን
ማኅበረሰብ በተለይ አማራ የተባለውን ክፍለ-ሕዝብ ነው። የትግራይ ነፃ አውጭ ነፃ አወጣዋለሁ የሚለው የትግራይ ሕዝብ አብዛኛው ኦርቶዶክስ
በመሆኑ በማኒፌስቶው ውስጥ ኦርቶዶክስ ጠላት እንደሆነ ቢያስቀምጥም ተከታይ ላለማጣት ለአብዛኛው የትግራይ የገጠር ነዋሪ ይህንን
ይሰውራል፣ በከተማ ያለውን ወጣትና ዘመናዊ ትምህርት የቆጠረውን ሰው ደግሞ በዘመናዊነት ስም ከእምነቱ ባመስኮብለል እምነት አልባ
ያደርገዋል። ኦነግ በበኩሉ ኦርቶዶክሰ የሚበዛበትን የሸዋ ክፍል በዝምታ አልፎ ሌላው በፕሮቴስታንትና እስላም በሚበዛበት አካባቢ
መሠረቱን በማድረግ ፀረ-ኦርቶዶክስና ፀረ-አማራ ፕሮፓጋንዳውን በሐሰተኛ ትርክት አጠናክሮ ይሠራል። ሸዋና ወለጋ ሲደርስ የሃይማኖቱን
ፕሮፓጋንዳ ቀንሶ የብሔር ትርክትን አጉሉቱ መንጋ ያፈራል። ከሁለቱም ድረጅቶች ጀርባ ጊዜ እየጠበቁ ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ ወደሌላ
ሃይማኖት ለማስገባት የሚያደቡ አካላት እድሉን በመጠቀም በፖለቲካዊ ትርክቱ ላይ እምነታችን ተጨቆነ በሚል መነሻ ኦርቶዶክሳዊነትንና
ኦርቶዶክስ የሆነው ማኅበረሰብ በተለይ አማራን ለይተው በትርክት ያጠቁታል።
በሐሰተኛ ትርክት ውስጥ ሐሰት የሚፈጠረው ትምህርትና መልእክት
ስለ ታሪክ ብቻ ሳይሆን እንዲጠፋ የሚፈለገውን ማኅበረሰብ ሰብእና፣ ጠባይ፣ አኗኗር፣ ባህል፣ ተፈጥሮ ሁሉ አበላሽቶ ማቅረብ እጅግ
የተለመደ ነው። ይህ አይነቱ ሂደት የዘረርማጥፋት፣ ባርነትና ቅኝ ገዥንተ በሚያካሄዱ አካላት በተግባር መዋሉን ጥቂት የውጭ ናሙና
ተመልክተን ወደ ፕሮፌሰር አሰፋ ጃለታ ሐሰትን ሳይንሳዊ የማድረግ ጥረት እንመለሳለን።
ሐሰት ተራኪዎች
ለዘር ማጥፋት ወንጀል መንግደ ጠራጊዎች ስለመሆናች የአሥር የናዚ እና ሌሎች ዘረኛ
ነጮች ዘረኛ ፖለቲካችረን ሳይንሳዊነት ለማላበስ የሰሩ ምሁራን ናሙና
እነዚህ የአሥር ሰዎች “ምሁራዊ” ተግባር በመመልከት በአገራችን
የሚካሄደው እልቂት አንዲፈጠር ምክኒት የሆኑ የብሔር ብሔረ-ሰብ የሐሰት ትርክት አመንጪና ተራኪዎችን አስታውሱ። የተናገሩትን መዝግቡ፣
መጽሐፍት፣ ጆርናሎችን፣ በሥልጣን ላይ ሆነው ምን እያደረጉ እንደሆን አስተውሉና እያንዷንዷን ነገር መዝግቡ። ቀጥሎ ከእነዚህ አሥር
የናዚ ምሁራን ጋር በማነፃፀር የአገራችን ዘረኛ ፖለቲካ ከሰሜን እስከ ደበቡብ፣ መምስራቅ እስከ ምእራብ የሚመራው በአውሮፓ የዘረኞች
“ሳይንስ” መሆኑን በቀላሉ ትረዳላችሁ። የብልጽግና መንግሥት የሰው ሞትና ስደት የማያስደግጠው ለምን እንደሆነ ትረዳላችሁ። በግጨትና
በአጋጣሚ እያሳበቡ እልቂትን የሚያስቀጥለው ሥርዓትና ፖለቲካ በማን ትርክትና ርእዮት አንደሚመራ አስተውሉ! መፍትሔውንም አሰላስሉ።
በዝግታ እያሰቡ ያንብቡት፤ ሥሐት ርእየቶች ትርጉም የሚያገኙት
በሐሰተኛ ትርክቶችና ሐሰትን ሳይንሳዊ ለማስመሰል በሚጥሩ ምሁራን ሲሆን ሐሰት ተቋዊና ሥርዓታዊ ሲሆን፣ የመንግሥት ሥልጣንን ሲቆናጠጥ
የዘር ማጥፋት እንደሚከሰት ታሪክ ያሳያል። በእኛ አገር የሚካሄደው ማሳደድና ግድያ፣ የእርስበርስ ጦርነት የዚህ ስሑት ርእዮትና
ሐሰተኛ ትርክት ተሸካሚ ሰዎች የፖለቲካ ድርጅት መመሥረት፣ የመንግሥት ሥልጣን መያዝ፣ የፀጥታና መረጃ ተቋማትን፣ የትምህርትና የመገናኛ
መሣሪያዎችን መቆጣጠር መቻል ነው። በዚያ ላይ እንደ ኢትዮጵያ ባሉና በፀረ-ቅኝ ገዥዎች ትግል ፋና ወጊ የሆኖ አገራት ሂደቱን የሚደግፉ
የውጭ ምሁራንና የፖለቲካ ተቋማት አሉ። በዚህ አይንት ሁኔታ ውስጥ መጠቃቃትም ሆነ አንድን ወገን ማጥቃት በቀጥታ የአገሪቷን ነባር
እሴት የሚያነፀባርቁ ባህሎችን፣ እምነቶች እና በእንዚህ እሴት ላይ ተመሥርተው የሚኖሩ የአገሪቱን ክፍለ-ሕዝቦች የሚያጠፋ ሂደት
1. ባለፉት መቶ ዘመናት የሰው ልጅ የማሰብ ችሎታ የሚለው ጽንሰ
ሐሳብ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ሳይንቲስቶች አስደነቆ ነበር። የሰው ልጆች ከሌሎች እንስሳት በተለየ መልኩ እንዲያስቡና ውሳኔ እንዲያደርጉ
የሚያደርጋቸው ምንድን ነው? በጣም ታዋቂ ከሆኑትና በመጨረሻም በጣም አወዛጋቢ ከሆኑት ንድፈ ሐሳቦች አንዱ ሰር ፍራንሲስ ጋልተን
"ቤል ኩርፍ ቲኦሪ" የሚል ነበር። ጋልተን በ1869 ባከናወነው ከፍተኛ ተደማጭነት ያለው ጽሑፍ መሠረት ሄርዲታሪ
ጂኒየስ የወረሰው ሰብዓዊ የማሰብ ችሎታ በደወል ማሽከሪከሪያ በግራፍ ላይ ሊለካና ካርታ ሊሠራለት ይችላል የሚል(የጋልቶን የቤል ከርቭ ቲዮሪ) አስተሳሰብ ማስተዋወቁ ነው። “The Comparative Worth of
different Races" በሚል ርዕስ በምእራፍ ውስጥ ጋልተን የተለያዩ ጎሳዎችን የአእምሮ ችሎታ ከፋፍሎ በማቅረብ ለማሳመን ሞክሯል።
የአፍሪካ ዝርያ ያላቸው ሰዎች ከአውሮፓውያን ቢያንስ ሁለት ውጤት እንደሚያንሱ (የአውስትራሊያ አቦርጂኖች ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ደርሰዋል)
የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል። ጋልተን አሁንም በአንዳንድ መንገዶች ተፅዕኖ ማሳደር ጀምሯል - የደወሉን መሽከርከሪያ ለባዮሎጂ ያስተዋወቀ
ሲሆን በዘመናዊው የማሰብ ችሎታ ምርመራ አቅኚ እንደሆነ ተደርጎ ይቆጠራል ። ይሁን እንጂ ስለ እውቀትና ስለ ዘር ያለው አመለካከት
ሙሉ በሙሉ ተዳክሟል።
[በዚህ አይነት አስተሳሰብን በሳይንሳዊ እውቀት
ስም አጣመው የሚያርቡ ሊቃውን ከአውሮፓ ተነስተው ወደ አፍሪካ፣ አውትራሊና ሰሜንና ደቡብ አሜሪካ የተጓዙ ነጮች የየአገራቱን ባለቤቶች
በጭካኔ ከምድር ላይ አንዲያጠፉ፣ ጥቁን ባሪያ አንዲያደርጉ አመክንዮአዊ መሠረት ሆኗቸዋል። በክርስትና ውስጥ የተማሩትትና ለብዙ
ዘመናት የእሴታቸው መሠረት ያደጉትን የሰው ልጅ ክብርና አንድነት፣ የእግዚአብሔር አርአያነትና ቤተሰብነት ከእሴቶቻቸው ውስጥ ደምስሰው
ግፈኞች አንዲሆኑ ገፋፍቶአቸዋል።)
2.
በ20ኛው መቶ ዘመን መጀመሪያ ላይ አልፍሬድ ፕሎየትስ "ሬስ ሃይጂን (የዝረያ ነጽሕና)" የሚለው
ንድፈ ሐሳብ በዓለም ላይ ከፍተኛ ተወዳጅነት ካተረፉትና ከፍተኛ ተደማጭነት ካላቸው ዩጀኒስቶች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል። እንዲያውም
"በዘር ላይ የተመሠረተውን መንግሥት" ርዕዮተ ዓለም በማዳበር ለጀርመን የናዚ አገዛዝ መሠረት ለመጣል እንደረዳቸው
ተነግሯል። በ1936 ሂትለር ለፕሎዬትስ ስመ ጥር ፕሮፌሰር እንዲሆን ፈቀደለት ፤ በዚያም በሚሊዮን የሚቆጠሩ አይሁዳውያን ፣ ስላቭዎችና
ሮማዎች እንዲገደሉ ምክንያት የሚሆኑትን የዩጂን አስተሳሰቦች መቀጠሉን ቀጠለ ። The Efficiency of our Race and the Protection
of the Weak, Ploetz promoted the idea of a biologically superior Aryan በተባለው መጽሐፋቸው ላይ ከዘር ጋር መቀላቀል ለኅብረተሰቡ መበላሸት አስተዋጽኦ
ያደረገው እንዴት እንደሆነ አብራርተዋል ። ፕሎየትስ የአርያውያን ዘር ተጠብቆ እንዲቆይ መራባት ፣ የአካል ጉዳተኛ የሆኑ ሕፃናትን
መግደልና ከዘር ጋር ባላቸው ዝምድና ላይ እገዳ መጣሉ አስፈላጊ እንደሆነ ያምን ነበር ። የሚገርመው ነገር ፕሎኤትስ መጀመሪያ ላይ
አይሁዶች አርያውያን እንደሆኑና በጊዜ ሂደት ፀረ ሴማዊነት እንደሚጠፋ ያምን ነበር። የናዚ ፓርቲ ደጋፊ በመሆን ሐሳቡን ለውጧል
።
3.
ጆርጅ-ሉዊ ለክለርክ፣ ኮምቴ ደ ቡፎን፣ በ18ኛው
ክፍለ ዘመን የፈረንሣይ ስነ-ተፈጥሮ ባለሙያና ባለሥልጣን ነበር። ብዙውን ጊዜ "ዘር" የሚለውን ቃል ያስተዋወቀ
ሲሆን ከዳርዊን 100 ዓመት ገደማ በፊት የሰው ዘር አመጣጥ ንድፈ ሐሳብ አዘጋጅቷል። በዘመኑ ከነበሩት ከብዙዎቹ ሰዎች በተለየ
መልኩ ሌክለርስ እያንዳንዱ ዘር የተለያየ ዝርያ ነው ብሎ አላመነም ነበር፤ ከዚህ ይልቅ ቃሉን የተለያየ የቆዳ ቀለምና አካላዊ ገጽታ
ያላቸውን ሰዎች ለመለየት ተጠቅሞበታል። ሌክለርስ በጻፋቸው ጽሑፎች ላይ የኖርዲክ ካውኬዢያ ሰዎች የመጀመሪያዎቹ ሰዎች እንደሆኑና
ጥቁር ቆዳ ያላቸው ሰዎች ሞቃታማ የአየር ጠባይ ካለበት አካባቢ ጋር ለመላመድ ሲሉ የኖርዲክ ካውኬዢያ ሰዎች እንደሆኑ በጽሑፎቹ
ላይ አስፍረው ነበር። በተጨማሪም ወደ ቀዝቃዛ የአየር ንብረት ከተዛወሩ ቆዳቸው ቀስ በቀስ ቀለል እንደሚል ያምን ነበር ።
ቡፎንና ተከታዮቹ በዘሮቹ መካከል የሥልጣን ተዋረድ እንዲኖር በማድረግ ረገድ ውበት ትልቅ ሚና እንደሚጫወቱ ያምኑ
ነበር ። ስለ ውበት ያላቸው አመለካከት ሙሉ በሙሉ የተመሠረተው በጥንቱ የግሪክ ታሪክ ላይ ነበር። የቡፎን ተከታይ ዮሐን ፍሪድሪክ
ብሉሜንባክ በርግጥ ከአውሮጳውያን በርቀት ላይ የውድድር ደረጃን የፈጠረ ነው። በተጨማሪም ብለምባክ "ካውኬዢያ"
የሚለውን ቃል በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅ በማድረግ የተመሰገነው በከፊል ምክንያቱም የካውከስ ክልል በዓለም ላይ በጣም ውብ የሆኑ ሴቶች
መኖሪያ እንደሆነና ስለዚህም ለሰው ልጅ የትውልድ ቦታ ተፈጥሯዊ እጩ እንደሆነ ያምን ነበር። [እግረ መንግዳችንን የአገራችንን
የኦነግ ምሁር ሕዚቅኤል ጋቢሳን ማሰታወስ ይገባል። ኦሮሞ ከውሃ የመጠና አግዚአብሔር ሰውን ሲፈጠር በመጀመሪያ ኦሮሞን ነው የፈጠረው
ሲል ሰምተናል። የሐሰት ትርክት ማይቶሎጂ/አፈታሪክ ሊነሳና ሳቲስትና ምሁር በሚባል ሰው ከሌላ አገር ምሁራን በሚዋሱት አስተሳሰቦች
ተቀይጦ ለፖለቲካ መሣሪያ ተስሎ ይቀርባል።]
4.
ሰር ዊሊያም ፔቲ በ17ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ ታዋቂነትን ያተረፉ እንግሊዛዊ ሳይንቲስት፣ ፈላስፋና ኢኮኖሚስት
ነበሩ። ፔቲ አሳሳቢ ለሆኑ የኢኮኖሚ ንድፈ ሐሳቦች ከሚያስቀድምበት ጊዜ በፊት እንደሆነ ተደርጎ ቢቆጠርም የተለያዩ ዘሮች በአካላዊ
ጠባይ ብቻ ሳይሆን "በተፈጥሯዊ ምግባራቸውና በአእምሯቸው ውስጣዊ ባሕርያት" ተለይተው ይታወቃሉ በማለት ለሳይንሳዊ
ዘረኝነት ጥንታዊ ሥራዎችም ተጠያቂ ነበር። ፔቲ ዘ ስኬል ኦቭ ክሬቸርስ
በተሰኘው የብራናው ጽሑፍ ላይ አምላክ የፈጠራቸው ሕያዋን ፍጥረታት በሙሉ ከላይ የካውኬዢያ ሰዎች ከታች ደግሞ እንደ ትል ያሉ አነስተኛ
ፍጥረታት ያሏቸው የፒራሚድ ክፍል እንደሆኑ ተናግሯል። በፔቲ ዘንድ፣ የሰው ስፋት ከ«መካከለኛ አውሮፓውያን» ወደ «ጊኒ ኔግሮዎች»
እና የኬፕ ኦፍ ጉድ ሆፕ (ምናልባትም ኮይኮይ) ኗሪዎች «ከነፍሳት ሁሉ እጅግ አውሬ» እና ለዝንጀሮዎችና ለሌሎች ምናንኛ ፍጡራን
ቅርብ ነበሩ። ይህ ደግሞ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ እየጨመረ የመጣውን የባሪያ ንግድ ትክክል ለማስመሰል ከረዱት ንድፈ ሐሳቦች
አንዱ ሆነ።
5.
በ19ኛው መቶ ዘመን የመጀመሪያ ዓመታት፣ ሣራ
ባርትማን ሕዝቡን "ሆተንቶ ቬነስ" ብለው ለመክፈል ወደ አውሮፓ ከተመጡት በርካታ የኩይኮይ ሴት አንዷ ነበረች።
ከጊዜ በኋላ "ሆተንቶት" የሚለው ቃል የጾታ ብልት ና ቁልቁል ጨምሮ የተጋነነ የሴት ወሲባዊ ስሜትን ያመለክታል።
ብዙ የሥነ ተፈጥሮ ተመራማሪዎች፣ ኮይኮይ በሰው ልጆችና በእንስሳት መካከል ጥንታዊ ግንኙነት እንደነበረ የሚያሳይ ሳይንሳዊ ማስረጃ
እንደሆነ ያምኑ ነበር።
በተጨማሪም "ሆተንቶ ቬነስ" የተባለው ኤግዚቢሽን አፍሪካውያን ሴቶች ከፍተኛ የጾታ ግንኙነት
ይፈጽም ነበር፣ እንዲሁም ከሌሎች ሴቶች የበለጠ ትልቅ የወሊድ ቦይ ነበራቸው ለሚለው ንድፈ ሐሳብ መሠረት ሆኗል። እንደ ሄንሪ ደ
ብሌንቪል እና ዦርዥ ኩቪዬ ያሉ የሥነ ተፈጥሮ ተመራማሪዎች እንደሚሉት ከሆነ ረዥም የሆነው የሣራ ላቢያ አፍሪካውያን ሴቶች በተፈጥሯቸው
ሰፊ የወሊድ ቦዮች ስለነበሯቸው በቀላሉ እንዲወልዱ አስችሏቸዋል። በአዲሱ ዓለም የሚኖሩ ባሪያዎች ይህን ንድፈ ሐሳብ የተጠቀሙበት
ጥቁሮች ሴቶች ከባድ ነፍሰ ጡር እያሉ እንዲሠሩ ና ከወለዱ በኋላ ወዲያውኑ ወደ ሥራ እንዲመለሱ ለማድረግ ነበር ።
6.
ሂውስተን ስቲዋርት ቻምበርሌይን ስለ ፖለቲካዊ ፍልስፍና የተሰሩ መጻሕፍት አንግሎ-ጀርመንኛ ደራሲ ነበር።
Foundations of the Nineteenth Century የተሰኘው መጽሐፉ የ1899 እትሙ በአዶልፍ ሂትለርና በናዚ የዘር ንጽሕና
ፍልስፍና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል ። የቻምበርላይን ጽሑፎች፣ ኃያል የሆነውና የበላይ የሆነው የአርያውያን ዘር በአይሁድ ሕዝብ
አሉታዊ ተጽዕኖ ምክኒያት ወደፊት እዳይራመድ ታጉሏል በሚል ትምህርቱ
የዓለምን ፀረ-ሴማዊ አመለካከት የሚደግፍ ነበር። እንደ ቻምበርሌይን አባባል ከሆነ አርያኖች የቀድሞ ታላቅነታቸውን ማግኘት
የሚችሉት "ጥገኛ" የሆኑት የኅብረተሰብ ክፍሎች ከተወገዱ ብቻ ነው። በተጨማሪም ቻምበርሌን አይሁዳውያንን
"ጥቁር" ዘር በማለት ገልጸውታል። በእስክንድርያ በግዞት በነበሩበት ወቅት ከአፍሪካውያን ጋር በፈጸሙት በደል
"ሞንግሬል" የሚባል ሕዝብ ተፈጥሮ ነበር ይላል።
7. በ2011 የዝግመተ ለውጥ የሥነ ልቦና ሊቅ የሆኑት ሳቶሺ
ካናዛዋ በሳይኮሎጂ ቱዴይ ድረ ገጽ ላይ አንድ ጦማር ሲያሳትሙ ከፍተኛ ውዝግብ አስነስተዋል። ብዙም ሳይቆይ ከድረ ገጹ ላይ የወጣው
ይህ ርዕስ ጥቁሮች ሴቶች "ከነጮች፣ ከእስያና ከአገሬው ተወላጅ የሆኑ ሴቶች በጣም ያነሱት" ለምን እንደሆነ ለማስረዳት
ጥረት ተደርጓል። ካናዛዋ ግኝቶቹን የተመሠረተው በአጋጣሚ የሰዎች ፎቶግራፍ በሚታይበትና ተጠቃሚዎቹ ውበታቸውን እንዲገመግሙ በጠየቀ
ድረ ገጽ ላይ ነው። ጥቁሮች ሴቶች ከ5 ሴቶች በአማካይ 3.5 ሲሆኑ ከሌሎች ዘሮች የተውጣጡ ሴቶች ደግሞ በአማካይ 3.7 ውጤት
አግኝተዋል ። ተቺዎች ይህ ሳይንሳዊ መሥፈርቶችን እንደማያሟላ ቢጠቁሙም፣ የናሙናው መጠን ስላልተገለጸ እና ድረ ገፁን የሚጠቀሙ
ሰዎች ጀርባ ግልጽ ስላልሆነ፣ ካናዛዋ ውጤቱ ጥቁሮች ሴቶች እምብዛም ማራኪ እንዳልሆኑ አመልክቷል።
ይህ የሆነበትን ምክንያት በመገመት በአፍሪካ ዝርያ ላይ የሚገኙ
ሴቶች የቴስቶስቴሮን መጠን ከፍ ያለ በመሆኑና በዚህም ምክንያት "የበለጠ የወንድነት ባሕርይ" ስላላቸው ሊሆን ይችላል
የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሰዋል። ዶ/ር ከነዛዋ አወዛጋቢ ርዕሶችን የማሳተም ታሪክ እንዳላቸው መገንዘብ ያስፈልጋል። ከእነዚህም
ውስጥ ፦ ሁሉም ሴቶች ሴተኛ አዳሪዎች ናቸውን? ፣ ልጃገረዶች ከወንዶች የበለጠ ኢንተለጀንት ናቸው፣ ነገር ግን ወንዶች ከሴቶች
የበለጠ ኢንተለጀንት ናቸው፣ እና ከሙስሊሞች ጋር ምን ችግር አለ? በሚሉ ርእሶች ይታወቃል።
8. አፍሪካዊቷ አሜሪካዊት የስነ-አእምሮ ሐኪም ፍራንሲስ ክሬስ
ዌልሲንግ ኤድስ የተፈጠረው ሆን ተብሎ ቀለም ያላቸው ሰዎችን ለማጥፋት ነው የሚለውን እምነት ጨምሮ የሴራ ንድፈ ሀሳቦችን በመደገፍ
አጥብቃ ትከራከራለች። ሌላው ይበልጥ አወዛጋቢ ከሆኑት ንድፈ ሐሳቧ የነጩን ዘር አመጣጥ ይመረምራል ። በዌልሲን አባባል መሠረት
ነጭ ቆዳ በዘር የሚተላለፍ ሚውቴሽን ነው። ይሁን እንጂ ነጮች በተወሰነ መጠን ሜላኒን ያላቸው ከመሆኑም በላይ ቆዳቸውን ማጠየም
ቢችሉም በሰውነታቸው ውስጥ ሜላኒን እንዲሰመር የሚያስችለው ታይሮሲኔዝ የሚባል ኢንዛይም የላቸውም። ዌልሲንግ ይህ የኢንዛይም እጥረት
ሥነ ልቦናዊ ተጽእኖ እንዳለው ያምናሉ፤ ይኸውም የበታችነት ውስብስብነትና በቀለማት ያሸበረቁ ሰዎች ላይ ተመሳሳይ የሆነ ጠበኝነት
ነው። ይህ የበታችነት ውስብስብ ምስጢርም ለጥቁር ወንድ ብልት መጨበጥ ምክንያት ሆኗል። የበታችነት ውስብስብ ስነ ልቦናው እንደ
ዌልሲንግ ከስዋስቲካ አንስቶ እስከ ገና ዛፍ እና የክርስትና መስቀል ድረስ ለሁሉም ነገር መሰረት ነው ብለው ያምናሉ። በዌልሲንግ
ንድፈ ሐሳብ መሠረት ዘረኝነት "ሚውታንት" የተባለው ነጭ ዘር በተፈጥሮ ውስጡ ጥቁር ቆዳ ካላቸው ዘሮች ጋር በመቀላቀል
በዘር መጥፋት ምክንያት የሚመጣ ተፈጥሯዊ ውጤት ነው። (ይህን ቪዲዮ ይመልከቱ https://youtu.be/_GQ8yPWWXO8?t=12
9. በ19ኛው መቶ ዘመን መጀመሪያ ላይ አሜሪካዊው ሐኪም ሳሙኤል
ኤ ካርትራይት ባሪያዎች ከጌቶቻቸው እንዲሸሹ ያደረጋቸውን የአእምሮ ሕመም ነው የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ ነበር። ይህንንም ለመግለጽ
"ድሬድቶማኒያ" የሚለውን ቃል ፈጠረ። የካርትራይት አመለካከት ጥቁሮች በተፈጥራዊነት ተገዢ አላቸው። ጥቁሮች በደግነት
በነጭ ጌታ እንክብካቤ ሥር የተሻሉ ናቸው የሚል ነበር። በመሆኑም ሊያመልጥ የሞከረ ማንኛውም ባሪያ በከባድ የአእምሮ ሕመም እየተሠቃየ
መሆን አለበት ይላል። በባርነት ላይ የማመጽ ምልክት ያሳዩ ባሪያዎች "ዲያብሎስን ከእነርሱ ላይ በመግረፍ" በማስለቀቅ
ሊታከሙ ይችሉ ነበር። በተጨማሪም ካርትራይት አንድ ባሪያ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት ቢፈፀምበትና ከባድ ኃላፊነት ቢሰጠው በድንኳን
ውስጥ ያለው የመዳፋት ስሜት ሊቀሰቀስ እንደሚችል ያምን ነበር። ይሁን እንጂ የባሪያው ጌታ ባሮቹን እንደ ልጆች "በአሳቢነት፣
በደግነት፣ በአሳቢነትና በሰብዓዊነት" ቢይዛቸው ከሸሹት ግዴታ ይፈወሳሉ። ባሪያ ለመሆን አለመፈለግ የተፈጠረው በአእምሮ
ሕመም ምክንያት ነው የሚለው አስተሳሰብ በዛሬው ጊዜ እብደት ቢመስልም የግዳጅ ባርነትን ሰበብ ለማድረግ ከተጠቀሙባቸው በርካታ የዘረኝነት
ሳይንሳዊ ንድፈ ሐሳቦች አንዱ ነው።
10.
በ18ኛው መቶ ዘመን መገባደጃ ላይ አፍሪካውያን ጥቁር ቆዳ ያላቸው ለምን እንደሆነ
በዩናይትድ ስቴትስ የተለያዩ ሳይንሳዊ ንድፈ ሐሳቦች መታየት ጀመሩ። አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ቀለም በሙቀትና በሌሎች አካባቢያዊ ሁኔታዎች
ምክንያት የሚከሰት ቢሆንም ሌላው ደግሞ ጥቁር ቆዳ በበሽታ ምክንያት የሚመጣ እንደሆነ ተናግሯል። የዩናይትድ ስቴትስ ቤንጃሚን ሩሽ
ሐኪምና የሕክምና ማኅበር መስራች አባት "ኔግሮይዲዝም" የሚለውን ቃል የፈለሰፉት ሁሉም ጥቁሮች ናቸው ብሎ ያመነበትን
ሊፈወስ የሚችል የቆዳ ሁኔታ ለመግለጽ ነበር። ሩሽ በሽታው መጠነኛ ከሆነ የሥጋ ደዌ በሽታ ጋር የሚመሳሰል እንደሆነና ለትውልድ
ትውልድ ሊተላለፍ እንደሚችል ተሰምቶት ነበር ። ሩሽ ለንድፈ ሐሳቡ እንደ "ማስረጃ" አድርጎ የጠቀሰው ሄንሪ ሞስ
የተባለ አንድ ባሪያ ሲሆን እሱም ቀስ በቀስ በጣቶቹ ጫፎች ጀምሮ በሰውነቱ ላይ ነጭ ቀለም ቆራርጦ ነበር። ይሁን እንጂ ሩሽ ሞስ
ጥቁር ቆዳ ከፈጠረው በሽታ እየተፈወሰ እንደሆነ አጥብቆ ያምን ነበር ። ከዚህም በተጨማሪ ሩሽ በእሱ ንድፈ ሐሳብ ተጠቅሞ ማንኛውም
የጥቁር ዘር ያላቸው ልጆች በበሽታው ይያዛሉ ።
ከእነዚህ በአጫጭሩ ከተገለፁት አሥር የዘመኑ ምሁራን አንፃር መረዳት አንደሚቻለው ማኅበራዊ፣ የተፈጥሮ፣ የስነ
ልቡና፣ የኪነጥበብ፣ የስነ ሕይወት፣ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሳይንሶችን በመጠምዘዝ አስቀድሞ በፖለቲካ ርእዮት ለተቀመጠ ግብ ማሳኪያነት
መሣሪያ የሚያደርጉ ምሁራን በየማኅበረሰቡ ውስጥ እንደሚፈጠሩ ነው። በአገራችንም የተፈጠረው ይኼው ነው። እነዚህ ምሁራን እውቀት
ብለው ከሚያስተላልፉት መልዕክት አስቀድሞ ማኅቀፈ-እሳቤያቸውና ርእዮተ-ዓለማቸው ብሎም ማኅበረሰባዊ ግባቸው በአንድ አይነት መንግድ
ተወስኖ የደመደመ ነው። ቀጥሎ በሕይወታቸው ውስጥ የሚመረምሩት፣ የሚጽፉት፣ የሚናገሩት ነገር ሁሉ አውቀመውም ሆነ ሳያውቁ ለዚያ
ድምዳሜያቸው ምስክር አንዲሆን አድርጎ ማቅረብ ነው። ከዚህ ወጭ የሆነ ግኝት፣ ታሪክ፣ ስነ ልቡና፣ ማኅበራዊ መዋቅርና ባህል ሁሉ
ጠላታቸው ይሆናል። ሁሉም ውሸት ይሆናል። እናም እነርሱ ለውሸታቸው ብቸኛ የእውነት ሚዛን ሆነው ይቀርባሉ። የኦነግና የሕወሐት
“ምሁራን” የዚህ ስነ ልቡና እሥረኛ እኛ የአገር ጥፋት ምንጭ መሆናቸውን በተግባር ከከምናየው እናውቃለን።
በኢትዮጵያ ሐሰተን ሳይንሳዊ
የማድረግ
ዘዴ ከተከተሉና ለእልቂት መንገድ ከጠረጉ ምሁራን መካከል ፡- ፕሮፌሰር አሰፋ ጃለታ አንዱ ሲሆኑ፣ ለዚህ ጽሐፍ እንደ ምሳሌ ስለ አጻጻፋቸው እንመለከታለን
ከላይ የመለከተው መጽሐፍ ባለፉት 50 ዓመታት ክፉ የፖለቲካ ርእዮትን ለማስፈን በምሁርነት ስም የተዘራ አደገኛ
መርዝ ነው። መርዙ መቀመም የጀመረው ከአድዋ ድል ማግሥት ጀምሮ ነው።
ይህን መርዝ የቀመሱ ፖለቲከኞችን ለሥልጣን የሚያበቁና በቅጥረኝነት የሚያሰሯቸው የዘሯቸው ናቸው፤ ከዘሩት መካከል መርዛቸውን
እንደ ሃይማኖት አድርጎ ያመነለቻቸው፣ ከዚያ ውጭ ማየት የተሳነውን እየመረጡ የትምህርትት ዕድልና የስደት መነገድ በማዘጋጀት ድግሪ ደራርበው
የሰጡታል፣ የምሁርነት ካባም ያለብሱታል፣ ከዚያም የሚያማክራቸው ባዕድ ምሑር ይመድቡለታል። ከዚያማ አንዚህ የተመረዙ ልሂቃን የባእዳንን
አጀንዳ የሚራምዱ ይሆናሉ።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ብቻ በዚህ አይነት የባዕዳን መኅደር ሆነው በሚያገለግሉ ምሁራን ከ50 በላይ
የሚሆኑ ዳጎስ ያሉ መጽሐፎች እና ከ300 በላይ የጆርናል አርቲክል፣ ለቁጥር ከሚያታክቱ ንግግሮችና የሚዲያ ስርጭቶች ተደርገዋል። የእነዚህን መርዘኛ፣ ሐሰተኛና ዘረኛ መልዕክቶች በመጋት አገራቸውን፣ ወገናቸውን፣
ታሪካቸውን፣ እምነታቸውንና ከሁሉም በላይ ኅሊናቸውን ያጡ የየብሔርሰቡ ወጣቶች በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሆነዋል። በዚህ ምክኒያት የዘር
ፖለቲካ ማራመድ እውቀትና ታላቅነት የሚሰኝበት አየር ኢትዮጵያ ውስጥ እየነፈሰ ነው፤ ብዙ ወጣቶች በፖለቲካው ሥርዓት ሠልጥኖና ታጥቆ
ነፍገዳይና አፈናቃይ፣ መስጊድና ቤተክርስቲያን አቃጣይ፣ ሴት ደፈሪና ሕፃን አራጅ ሆኗል። ዘር ለማጥፋት ዓይኑን የማያሽ የፖሊስና
የጦር ሠራዊት አዛዦች ተፈጥረዋል። ይህን ጥፋት መግታት ዘርፈ ብዙ
ተጋድሎ ይጠይል። ሕግ፣ አውቀት፣ ራስን የመካከል አቅም፣ አደረጃጀትን ሁሉ ያጠቃለለ ትግል የግድ ሆኗል።
ለጊዜው በሐሰተኛ ትርክት የመጣውን ጥፋት በእውነተኛ እውቀት መሞገት ተራ የማይጠብቅ አስቸኳይ ነው። የዘር
ማጥፋቱን ርእዮተ ዓለማዊና መዋቅራዎ ሂደት መግታት ኃይል ጭምር ያስፈልጋል፤ አንድን የቤተሰብ አባል የሆነ እብድ እጅና እግሩን
አሥሮ ለሕክምና ለማቅረብ የተገደደ ቤተሰብ ይህን ላመድረግ የግድ ጉልበት እንደሚስፈልገው ሁሉ የኃይል እርመጃ የግድ ነው። ያም
ሆኖ እብዱ እብድ ነው፣ ከጥፋቱ አይገታም፣ ተይዞ መታሠርና መታከም አለበት የሚለው ብያኔ ላይ ለመድረስ ያላበዱቱ የቤተሰብ አባላት
ስለ እብድና እብደት ማወቅ ይኖርባቸዋል። ካላወቁ ከዘሬ ነገ ይሳለዋል ብለው በመጠበቅ የገዛ የቤተሰብ አባላቸው አንድ በአነድ ያጠፋቸዋል።
ሁለተኛው አስፈላጊ አውቀት እብዱ ከተያዘ በኋላ ታክሞ አንደሚኒድን ማዋቅ፣ ለማከምና ለማዳን እውቀት ያስፈልጋል የሚለውን መገንዘብ
ተያይዘው መገኘት አለባቸው። እነደዚሁ ሁሉ የኢትዮጵያን ዘረኛ ፖለቲካና
ተጠቃሚዎቹን የያዛቸው በሽታ በኃይል ብቻ የሚገታ ነው። መገታቱ ግን ዘለቄታዊነት የሚገኘው የበሽታውን መንስዔና መፍትሔ ማወቅ ይቀድማል።
የኢትዮጵያ ያላበዱ ምሁራን ከፊሎቹ የእብዶቹ አገልጋይና ባሪያ ሆነው ቀጥለዋል፣ ሌሎቹ በድንዛዜ ተውጠዋል፣
ገሚሶቹ ሸሽተው የስደት እንጀራ እየበሉ የወጎቻቸውን እልቂት አንዳላየና እንዳልሰማ ይኖራሉ። ከዚህ ከእብዶቹ ባልተለያ ደረጃ አገርንና ሕዝብን የመካድ፣ በሕሊና በእግዚአብሔር
ፊት የመዋረድ ጠባይ ለመተው እውነቱ መነገር መጀመር አለበት።
አውነቱ ምንድነው?
ኢትዮጵያ እየጠፋች ያለችውና ቀጣ አጠቃላይ የዘር ማጥፋት ሂደት የሚጠናከረው የሐሰት ትርክትን ሳይንሳዊ አድርገው
ማቅረብ የቻሉ ምሁራንና ሐሰተኛና ሕሊናቢስ የዘር ፖለቲካ አራማጅ መንግሥት ተቀናጅቶ መገኘቱ ሲሆን፣ ይህ ሁኔታ በዘለቄተዊነት ጥፋቱን
እንዲቀጥል እድል የሰጠው ያልታመሙት፣ እውነትን የሚያውቁ፣ ኅሊናቸውን የሚያከብሩ፣ እግዚአብሔርን የሚፈሩ፣ ለሰው ልጅና ለሀገር
ፍቅር ያላቸው ምሐራን ለእውነት ጥብቅና ለመቆም አለመነሳታቸው ነው። የእንርሱ ዝምታ ወጣቱን፣ የፖሊሲና የመከላከያ ኃይሉን፣ ካድሬዎችነ
ጋዜጠኛውን፣ የኪነጥበብና የትምህርት ሥርዓት ቀማሪውን ሁሉ አሳውሮ የአጥፊዎቹ መገልገያ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
ስለዚህ ጤናማዎቹን ምሁራን
ለማነቃቃትና የሐሰት ድሪቶ እንዴት በመጽሐፍና በጆርናል እውነትና ቁምነገር መስሎ እንደሚቀርብ ማስገንዘብ ጠቃሚ መስሎ ታይቶኛል።
ይህን ለማድረግ ኤነተኛ የሐሰት ትርክትን በመፍጠርና ሳይነሳዊ አስመስሎ በማቅረብ ከሚታወቁጥ የኦነግ/ኦሕዴድ “ምሁራን” መከካል
የፕሮፌሰር አሰፋ ጃለታን በአንድ መጽሐፍ ውስጥ የተካተተ አንድ ምዕራፍ በወፍ በረርነት በመጠቀም ለማሳየት አምክራለሁ። አሰስፋ
ጃልታ ማነው ለሚለው ሲቪውን እነሆ (https://sociology.utk.edu/faculty/cv/JALATA.pdf) ።
የአሰፋ ጃለታን መጽሐፍ አንድ ምዕራፍ ለናሙና ተጠቅመናል። ከዚያም በካድሬ የሚፈበረክ የሐሰት ትርክት እንዴት
ለስሑት የፖለቲካ ርእዮት ግድግዳና ጣሪያ ሆኖ በሐሰት ትርክት ተማግሮ ወደ አጠቃላይ ጦርነትና ፍጅት እንደሚሄድ እንጠቁማለን። ጤናማና
እውነተኛ ምሁራን ይህንን የእንቧይ ካብ ለመናድ ምን ያህል ቀላል እንደሆነ አውቀው እንዲነሱ
ጥሪ እናቀርባለን። የመጽሐፉን ምዕራፍ 5 የዋቢ አጠቃቀም በትንሹ
በማመልከት ካድሬ ያመረተውን ሐሰት ምሑር ነኝ ባይ ዘረኛ ተረባርቦ እንዴት ሳይንሳዊና እውነት ለማስመሰል እንመሠራ የሚመለከትልን
ናሙና በመሆኑ በምርምር ዘርፍ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ምላሽ በመስጠት በሐሰት ምክኒያት እየተካሄደ ያለውን የአገር ውድመትና
የዘር ማጥፋት ሁደት እንድትገቱት ትጠየቃላችሁ።
ሐሰተኞች
የሚጋሩት
ጠባይ፡-
በቋንቋና በሚኖሩበት አካባቢ ቢለያዩም የሐሰተኞች
የጋራ ጠባይና ቃል ኪዳን ያላቸው በሚያስመስላቸው ደረጃ በሚከተሉት የአተራረክ ስልትና አቀራረብ እንድ ናቸው፡-
1.
ሁሉም ታረክን ከኢትዮጵያ ብሐራዊያን ሊቃውንት፣ ከመጽሐፍ
ቅዱሳት፣ ከቅዱሳን ገድላት የሕይወት ታሪክ የሚቃረን፣ የውጭ እንዲሆን ተግቶ መሥራት፤ በተቻለ መጠን ኢትዮጵያን ላለፉት 700 ዓመታት
ለመውረር ጥረው የከሸፈባቸው አገራት ሊቃውንት ሕዝቡን ለመከፋፈል የጻፉትን የሐሰት የሐሰት ትርክት ፈላልጎ በማገጣጠም በሥሁት የፖለቲካ
ርእዮትና በተጠለፉበት ነጽሮተዓለም ውስጥ ሆነው ዓለምው ለመፍጠር የሚፈልጓትን የአዲስ አገር ፈጠራ ግብ ለማሳካት መሥራት አንድ
ያደርጋቸዋል።
2.
የኢትዮጵያን መንግሥታዊና አገራዊ ታሪክ በ150 እና
ቢበዛ በ400 ዓመታት፣ ወይንም በሰሜኑ የሐሰት ልሂቃን ደግሞ 800 እና ቢበዛ 1000 አድርጎ ገድቦ በመነሳት በሐሰት አዲስ ትርክት
ነመፍጠር አዲስ በጎሣ ልሂቃን አእምሮ ልክ የተሰፋች ትንንሽ አገር ለመፍጠር ላላቸው ግብ ደጋፊ የሚሆን ታሪክ መጻፍ።
3.
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን፣ የኢትዮጵያን
ምልካምና ረዥም ታሪክን፣ ከአገርና እምነት ጋር የተያያዙ ጀግኖችና ቅዱሳንን በጥላቻ ትርክት በማጠልሸት የታሪክ ዋቢነታቸውን መደምሰስና
ባዕዳን የጻፉትን የመከፋፈያ ትርክት ሕጋዊና ብቸኛ ሳይንሳዊ መንግድ አስመስሎ ማቅረብ።
4.
ሁሉም አማራ የተባለውን እና ከሌሎች ማኅበረሰቦች
እንደዚሁ በኢትዮጵያዊ የረዥም ታሪክ፣ አንድነት፣ መልካምነት፣ ፀረ-ቅኝ ገዥነትና ባርነት እሴቶችን የሚቀበሉና የሚያምኑ ወገኖችን
በሐሰት ርክት ተጠቂ ማድረግ፤ ለዚህ እንዲመቻቸውና ተቀባይነት ለማግኘት ታሪክን እንደ ኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ያለፈ ሀብትና የአሁን
ጠባያችም መገለጫነት ሳይሆን በጎሣና በቋንቋ ዘቀውግ የአማራ፣ የትግራይ፣ የኦሮሞ፣ የጋሞ፣ የኮንሶ፣ የአፋርና ሶማሌ ወዘተ እያሉ
ከፋፍሎ መፃፍ፣ የሚጋጭና የታሪክ ሽሚያ መንፈስ መፍጠር።
5.
የፖለቲካው ሁኔታና ወቅቱ ሲፈቅድ ብሔርሰቦችና ጎሣዎችን
የሐሰታቸው አካል ለማድረግና የተለያዩ ብሀየረሰቦችና ጎሣዎችን ማዛመድ፣ ሌሎችን አርቆና መድቦ በጠላትነት ማስቀመጥ፤ የ“ተጨቁነህ
ነበር”፣ “እኔም እንዳተ በእገሌ ተጨቁኜአለሁ”፣ ታሪካችን ይመሳሰላል በሚል ትርክት የጠላትና ወዳጅ ጎራ የሚፈጥር ትርክት መፍጠር።
6.
ሁሉም እውነትንና አውነተኛ ማስረጃ ይዘው የሚቀርቡ
ምሁራንን፣ ማኅበረሰብን፣ ቤተ እምነቶችን ዒላማ በማድረግ “የነፍጠኛ አሽክር፣ የቀድሞ ሥርዓት ናፋቂ፣ ቆሞ ቀር” በማለት አውነታቸው
አንዳይደመጥ በስፋት መጻፍና በፒለቲከኞች ዲስኩር መጠቀም።
7.
ኢትዮጵያ ለዘመናት የመራችው አንድ ቋንቋ፣ አንድ
ባህል፣ አንድ እምነት፣ አንድ አገር በማለት ብዙዎችን አፍነውና አስገብረው በኖሩ አማሮችና የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጥምረት ነው፣
ስለዚህ አሁን ከዚህ ሁሉ ነፃ የምትሆነው ከእነዚህ አካላት ጋር ግኑኝነት ያለውን ማንኛውንም ጸጋ ሃይማኖትን ሳይቀር፣ የግዕዝ ፊደልን፣
ኦርቶዶክሳዊ እሴትና ባህልን፣ ነባር የኢትዮጵያ እስልምናን፣ ቅርስና አሻራዎችን ሁሉ መተው የትግሉ አካል ነው ብሎ መተረክና ይህን
ሳይንሳዊ አስመስሎ ማቅረብ።
8.
“ቅኝ ተገዝተናል፣ የጋራ ታሪክ የለንም፣ መሬታችን
ተወስዷል፣ ሌላው መጤና ሴመቲክ ነው፣ እኛ ኩሽ ነን፣ ኦርቶዶክስ ከሆንክ ሴሜቲክ ትሆናለህ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ መጠመቅ አማራ
መሆን ነው፣ ወዘተ” የሚሉ የሕፃናት ጨዋታ የሚመስል ግን ለለጋ ወጣቶች አእምሮ መመረዝ በቂ የሆነ ትርክት ማሰራጭት ናቸው።
በኢትዮጵያ የሐሰት ተራኪዎች
እምነትና
ፍልስፍና፡-
ከየትኛውም ከሰሜን እስከ ደበቡብ፣ ከምሥራቅ እሰከ ምዕራብ ባለው ማኅበረሰብ የተገኙ ቢሆኑም አብዛኞቹ የሐሰት
ትርክትን ሳይንሳዊ ለማስመሰል የደከሙ ጸሐፊዎች ከሚከተሉት አምሰት ወገኖች መካከል ናቸው፡-
1.
ኢትዮጵያ ጠል ናቸው፤
2.
ሁሉም (መቶ በመቶ) በሃይማኖታቸው ከኦርቶዶክስ ውጭ
የሆኑ ብቻ ሳይሆኑ በኦርቶዶክስ ጠሎቹ የአውሮፓ ቅኝ ገዥዎች በተጻፉ ታሪኮችና በእነርሱ ቸርቾች ውስጥ ያደጉ ናቸው፣
3.
ሌሎቹ በአክራሪ እስልምና መንፈስ የተወሰዱ ናቸው፣
4.
አምላክ የለሾችና ሴኩላር ወይንም ማርክሲስት የነበሩ እና በብሔረሰብ የማንነት
ፖለቲካ ወደ ፍጹም ዘረኝነት የተሻገሩ ናቸው
5.
ከምሁርነት የበለጠ ዘረኝነት፣ ኮሚኒስታዊነትና ሐሰተኝነታቸው
ወደፖለቲካ አክቲቪስተነት ያወረዳቸው ናቸው።
በተቃራኒው በሐሰተኛ ትርክት ባለመሳተፍ፣ በአርግጥ ከ1960ዎቼ አምላክ-የለሽ ፖለቲካ ወደ አገሪቷ ከገባ ወዲህ
በዘምታ የተዋጡ ቢሆኑም አገርና ሕዝብን ለመከፋፈል፣ ጦርነትና እልቂትን ለመፍጠር፣ አገር አፍርሶ አዲስ ወይንም ትናንሽ የጎሣ አካባቢ
ለመፍጠር በሚደረገው ክፉ ፕሮጄክት ውስጥ ፈጽመው ሲሳተፉ የማይታዩት ምሁራን በሚከተለው ማኅበረሰብ እሴት ውስጥ አድገውና አክብረው የሚኖሩ ናቸው፡-
1.
የኦረቶዶክስ ክርስትና ሃይማኖትን አውቀውና አምነው
በሕጉ የሚኖሩ
2.
የኢትዮጵያን ቀዳማዊ እሰልምና ሃይማኖት አውቀውና
በሕጉ የሚኖሩ
3.
በቦረና፣ በጉጂ፣ በሰላሌ እና በሌሎች የኦሮሞ ማኅበረሰብ
ውስጥ ከላይ በተገለጡት እምነቶችና ነባር ባህሎች እሴት ማኅቀፍ ውስጥ ኢትዮጵያዊነታቸውን አምነው፣ ኣሳምነው፣ አክብረውና አስከብረው
የሚኖሩ
4.
መላው የአፋርና የሶማሌ ጎሳዎች ባህልና ሥርዓት፣
አምነትና ኢትዮጵያዊነት ውስጥ የአገራቸውን ጠቅላይና የጋራ እሴት አዋህደው የሚኖሩ
5.
ከማርክሲዝም፣ ከብሔርተኝነት፣ ከጠባብ የጎሳ ስግብግብነት
ነፃ የሆኑ የአማራና የትግራይ ማኅበረሰቦች፣ በተመሳሳይ የሁሉ የኢትዮጵያ ከ80 ቋንቋዎች በላይ የሚናገሩና ኢትዮጵያዊነታቸውን አንደ
አዲስ ከውጭ ጠላት ከመጣ ርእዮትና ትርክት መከላከል የቻሉ ምሁራን
ሁሉ
--- በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት ላይ እንድም ገጽ የሐሰት ትርክት ጽፈው አላስተማሩም፣ አላሰራጩም።
በሁለተኛው ዘርፍ ያመለክተናቸው አዎንታዊ ብሔራዊያንና ዘመናዊያን ምሁራን/ሊቃውንትም ሆነ ማኅበረሰብ በመቶኛ
ስሌት ቢገመት 99.9% ይሆናል። የክፋትና የሐሰት ምንጭ የሆኑት ቢደመሩ 0.9% በመቶ የሚበልጡ አይሆኑም። እነዚህ አናሳና የክፋት
ምንጭ የሆኑት ምሁራን ጉልበትና ተጽኖ ፈጣሪነት የሚመነጨው ከሚከተሉት ሁኔታዎች ውስጥ ነው፡
1.
ብዙኃኑ እውነተኛው ምሑር በንቀት እየተመለከታቸው
በዝምታ በመዋጡ እና ትውልድን በሐሰታቸው እንዲበክል በመፍቀዱ፣
2.
ሐሰተኞች በአድዋ ተዋርደው ለበቀል የኢትዮጵያን አሸናፊ
እሴቶች፣ አምነቶችና ማኅበራዊ መዋቅራት በማጥፋት መበቀል ለሚፈልጉት ባእዳን ፈረስ በመሆን በፍጥነትና በስፋት ለመጋለብ መቻላቸው፤
ይኼውም ዓለም አቀፍ የምሁርነት ስሞች መታደል፣ የምርምርና ጥናት እድሎች በማግኘትና በባእዳን አማካሪዎች ሕትመቶቻቸው በታዋቂ ዩኒቭርሲቲዎች
ውስጥ አንዲቀመጡና ትውልድ አንዲማርባቸው መደረጉ፣
3.
በማክሲስት አብዮት ከማንነቱ ተነቅሎ አዲስ ማንነት
ፍለጋ የሚዋትተውን የትውልድ አእምሮ ለመቆጣጠር አማርጭ መስሎ የመቅረብ ፈጣረዎችን ከባእዳን እየተማከሩ ማቅረብ መቻላቸው፣
4.
ትርክታቸውን በአገር ረዥም ታሪክ ውስጥ የሚገኙ ጥቁር
ነጥቦችን፣ ማሕበራዊ ግድፈቶችና ግፎችን ለቃቅሞ በማደራጀትና በማጉላት፣ በተቃራኒው አዎንታዊውን በማደብዘዝ “የተሻለ ሥርዓትና አመን
አመጣልሀለሁ” በሚል ስነ ልቦና ለጋውን ወጣት ማታለል መቻላቸው፣
5.
በአገሪቷ የመንግሥት ሥርዓት ከአገር እሴት፣ አምነትና
ባህል የታጣላ፣ የተቃረነ የሙሰኞች ማኅበር የሚመሠርቱት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ “ሐሰትና ሐሰተኝነት” አዋጭ የፖለቲካ ዘይቤና ባህል
መሆን መጀመሩ፣
6.
በሐሰተኛ ትርክት ውዥንብር ውስጥ መረጋጋት በሌላት፣
መሠረቷ በተናጋና ትውልዱ የሚጠናበት እሴት፣ ማህበራዊና ሃይማኖታዊ መልሕቅ ማጣቱ በቀላሉ የአገሪቱን ነባር ህምነቶችና ባህሎች በአዲስ
እምነትና ባህል ለመለወጥ ያመቸነናል ብለው የሚምኑ ውጭ ቀብ አዳዲስ አደንዛዥና ጽንፈኛ ኃይሎች እነዚህን ምሁራን በትጋት መደገፋቸው፣
7.
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክረስቲያንና የኢትዮጵያ
ናበር እስልምና ልሂቃን “ፖለቲካና ሃይማኖት” ይለያያል የሚለውን የምዕራባዊያን ስሑት የማኅበረ-ፖለቲካ ቀመር ከአውዱ ውጭ በመተርጎም
ትውልደ በክፉ አስተምህሮዎች ሲወሰድ አንደሚገባ ሞጋችና የሚያቃና ትምህርት አለማቅረብ ---
--- ተደምረው ለሐሰተኞችና ለሐሰት ትርክት መሰራጨት፣ የፖለቲካ መሣሪያ መሆንና ወደ ዘር ማጥፋት ደረጃ ማኅበረሰቡን
ማሸጋገር አስተዋጽኦው ከፍተኛ ነው።
ሐሰተኛ ትርክት የማምረት፣
የማሰራጨት እና መዋቅራዊ በማድረግ በአገር ላይ የተጋረጠ ከባድ አደጋ
ሐሰተኛ ትርክት ጉዳቱ ሁለገብ ነው። አንደኛው ተውልዱ ከየራሱ ጎጥ በሚገኘ የሐሰት ተራኪ ምሁራን መንጋነት፣ ከሌላ
ጎረቤት ጎጥ የሚነ=መጣውን እውነት በጭፍን የመቃወምን እና ያለመደማመጥን ባህል አስፍኗል። በሌላ በኩል በአገር ደረጃ ሁሉም የሚስማማበት
የአገሪቷን ጠቅላይ፣ ጋርዮሻዊና የሚያዋሕድ እሴት፣ አንደ ዜጋ የሚያናብቡ መርሆዎችና የጋራ የትውልድ አገራዊ ተስፋዎችን በማጥፋትና
ሁሉም በየፊናው የራሱን ርዕይ-መሰል-ቅዠት አንዲከተል አስተዋጽኦ አድርጓል።
በዚያ ላይ ነገሩን የከፋ የሚያደርገው የሐሰት ትርክት አቅራቢዎች ለተከታዮቻቸው የሚያቀርቡት ብልጭልጭና አጓጊ መዳረሻ
አዉን ሊሆን የሚችለው አገሌ የተባለው ጠላትህን ስታሸንፍ ብቻ ነው የሚል ማንኛውም የዘር ማጥፋት ፐሮጄክቶች የሚመሠረቱበት ሐተታ
የትርክታቸው አካል አድርገው ማቅረባቸው ነው። በዚህ መሠረት የጋራ ታሪክ፣ የጋራ እሴት፣ የጋራ አገራዊ ርእይ የለለዉና የየጝሉን
ርእይ ለማሳካት መጠፋፋት የግድ አንደሆነ የሚያስብ ብቻ ሳሆን እንደ ሃይማኖት ተቀብሎ ለመግደልና ለመሞት የተዘጋጀ ትውልድ ፈጥረዋል።
በአሁኑ ጊዜ በብሔር ንዑስ ማንነት ላይ በተመሠረተው የፖለቲካ
ቀመር መንግሥት የሆነው ኦሕዴድ/ብልጽግናም ሆነ ለእርሱ መፈጠር የዘር ሕገ መንግሥትና ሥርዓት አዘጋጅተው ዙፋን ያስረከቡት ሕወሐትና
ኦነግ ሕለውናቸውን የመሠረቱት በሐሰት ተራኪ ምሁራኖቻቸው መጽሀፍት፣ ሐልዎቶቾች፣ ማኒፌስቶዎች፣ የትምህርት ሥርዓትና ኪነጥበበው
ውጤቶች ላይ በመሆኑ ለእንዚህ የሐሰት ትረክት አምራጭ ምሁራን ከፍተኛ የሕግ ከላላና ጥበቃ የደርጉላቸዋል። ለምሳሌ የኦሕዴድ/ብልጽግና
መንግሥት የእነዚህን ምሁራን መጽሐፈት ሕትምት ይዶግማል፣ በየየነቪርሲቲው ሴሚናሮችና ጽሑፎች እንዲቀርቡ ያደርጋል፣ የባህል ማዕከላት
በመቋቋም ቀዳሚ አሻራዎችን ደምስሶ ለመተካት የሚያስችሉ ማንኛውንም የኪነጥበብና የቅረሥ ፈጠራና መተካት ይፈጽማል።
በአሁኑ ጊዜ በአማራ ክልል፣ በትገራይ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡቡ
የአረጋችን ከፍል፣ በቤኒሻንጉል ጉም የሚካሄደው እልቂት በአብዛኛው ተጠያቂው ዜጎችን መጠበቅ ሲገባው ራሱም የጥፋት አካል የሆነው
የኦሕዴድ/ብልጽግና መንግሥትና መዋቅሩ ሲሆን በተለያዩ መልኮች ጥፋቱን በመፋጠን ሕወሐት ከ30 ዓመታት የሥለጣን ዘመኑ እልቂት በማይተናነስ
ደረጃ ተጠያቂነቱ ቀጥሏል። ለዚህ ማስረካው ሁለቱም የፖለቲካ ቡድኖች በአንድም ቦታና አጋጣሚ ለሚፈጠረው እልቂት ስሕታታቸውን አምነው
ይቅርታ አልጠየቁም፣ ችግሩንም ለማስቆም ምንም ጥረት አላደረጉም፣ ከሁሉም በላይ ለዚህ ጥፋት መንስዔ የሆነው የሐሰት ተርክት ለማስተካከል፣
አምራች ሐሰተኛ ምሁራንን ለማስቆም ፍላጎት አላሳዩም፤ በተቃራኒው መንግሥት የሐሰተኞች መጽኀት ከማሳተምና ከማሰራጭትም በላይ በምንገሥታዊ
ጋዤቶችና መጽሐፍት ምሀሩኑን ጠቅሶ ያሳትማል፣ ያሰራጫል፣ የትምህርት ይዘት አካል አድርጎ ለትውልድ ያተምራል። ስሐት ምሁራን በሚያመርቱት
ሐሰተኛ ትርክት በአገራች አልቂት ተቀጣጥሏል፤ ሂደቱ ወደ እርስበርስ ጦርነት አምርቶ ቢያንስ አንድ ሚሊዮን
ሰው በአፋር፣ በአማራና በትግራይ አልቋል፤ አብዛኞቹ በኦሮሞ ሚዲያ
ኔትዎርክና በተለያዩ ሚዲያዎች ላይ እየወጡ ግጭትን፣ ጥላቻን፣ መለያየትን በመስበክ የሚታወቁ ጋዜጠኞች የእነዚህ ምሑራን ትርክት
ውጤቶች ናቸው።
ሐሰተኛ
ምሑር
ያፈራው
ችግኝ
ጣቢያ
የቱ
ነው?
ምሁሩን ምሁር ያሰኘው ትምህርት ቤት የቱ ነው? የትህርት ቤቶ ፍልስፍና፣ ለዓለም ያለው ነፅሮት፣ ነፅሮቱን
ለማሳካት የመረጠው ስልት እና ሥርዓት የቱ ነው? የሚሉ ጥያቄዎችን መመርመር ጊዜ የሚጠይቅ ነው። ሆኖም ግን በጥቅሉ ለመናገር ክፉ
አእምሮና ዝንባሌ የሚገኘው ከስሑትና ኢሰብአዊንት ላይ ከተመሠረተ አስምህሮ ነው። ከዘመን አብርኆት ወዲህ የተፈጠረው ምሁር ስሑትነቱ
የሚጀምረው ከእግዚአብሔር በመለየቱና የሰው ልጅን አአፈጠጠርና አመጣጥ ዝግመተለውጣዊ የዝንጀሮ ልጅ ማድረጉ ላይ ነው። ይህ አስተምህሮ በማልቱስ የኢኮነሚ ሐልዎትና በዳረዊን የሥነ-ፍጥረት አመጣጥ
መላምታዊ አስተምህሮ ውደት አዲስ የሽሚያ፣ የስስት፣ የውድር፣ የዘረኝነት፣ የመሸናነፍ፣ የገዥና ተገዥነት ክፉ ዝንባሌን ፈጥሮ አውሮፓዊያን
ቀይህነዶችን ከአሜሪካ፣ ናበር ሕዝቦችን ከአውስትራሊ አንዲያጠፉ፣ ጥቁሩን ሰው ባሪያና ቅኝ ተገዥ አንዲያደርጉ፣ የራሳቸውን ማኅበረሰብ
በመደብ እንዲከፋፍሉ በማድረጉ ይታወቃለ። በሌላ በኩል በእግዚአብሔር ሁሉን ፈጣሪነት፣ መልካምነት፣ አፍቃሪነት ላይ የተመሠረተ ትምህርት፣
ከዚህም በመነሳት የሰውን በዚህ መልካምና አፍቃሪ አምላክ መፈጠር፣ አፈጣጠሩም በፈጣሪው መልክና አርአያ መሆን አስተምህሮ ላይ የሚመሠረት
እውቀትና ዝንባሌ ሁሉን ስለ አግዚአብሔርና አግዚአብሄር ወድዶና አክብሮ ስለፈጠረው የሰው ልጅ ማድረግ በሚል ማኅቀፈ-ዕሳቤ የተወሰነ
ነው። ከዚህ ቀዳሚና ከእግዚአብሐር በተሰጠ ማኅቀፈ-ዕሳቤ ላይ የተመሠረቱ ምሁራን የታሪክ ጥናትና አተራረክ ሰውን ለማስከበርና በፍቅር
ለማዋሐድ ሲሆን፣ ለሐሰተኝነት ምክኒት የሆነው ደሃራዊው የአውሮፓ ማኅቀፈ እሳቤ ለመጠፋፋትና ለመሸናነፍ የሚስችለውን ማንኘውን ፈጠራ
የሚጠቀም ነው። ለዚህ መደበቂያው ሳይንሳዊነት ነውለ። በኢትዮጵያ
የሐሰት ታሪክ አምራቾችን ምሁራን አእምሮ ከፈጠሩት ታሪካዊ የትምህርት ሂደቶች መካከል በሚከተሉት የትምህርት ምንጮችና ርእዮቶች
መጠቀስ ይገባቸዋል፡-
1.
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የጀርመን ናዚ ፓርቲ ሲሸነፍ
የፓርቲው የፖለቲካ፣ የሳይንስ፣ የእምነት፣ የፕሮፐጋንዳና የውትድርና አባላቱ በመላው ዓለም ሲበተኑ፣ ሊቃውኑቱና ከፍ ያለ አውቀት
ያበረክታሉ የተባሉት ወደ አሜሪካን ተወሰዱ፣ ሌሎች የዘረፉትን ሀብት ይዘው በአፍሪካና በላቲን አሜሪካ ውስጥ ተሰራጩ፤ ለናዚ ፓርቲ
ርእዮተ ዓለም የሚስማማ “የጀርመን ክርስትና” የሚባል የፕሮቴስታንት አይነት ፈጥረው ሕዘቡ በሃይማኖት አስተምህሮው ተይዞ ከዝረ
ፍጅት አንዳይታቀብ ዘረኝነትን የሚያበረታታ “ወነጌል”[1]
ፈጥረው ሲያስተምሩ ከነበሩት መካከል የተወሰኑት ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በወለጋ ተደብቀው እስከ 1983 ዓ.ም. መኖራቸው
ይታወቃል። እነዚህ የሂትለር ተከታዮች በጥቂት የወለጋ የፕሮቴስታንት ቸርቾች ውስጥ፣ በተለይ በጊምቢ በመሠረቱት ሖስፒታል ውስጥ
“የጀርመን ክርስትና” የተባለውን ዘረኛ የናዚ ፓርቲ የፕሮቴስታ አይነት ሲያስተምሩ መኖራቸውና የዛሬዎቹ ብዙዎች የሐሰት ምራች ልሂቃን
በዚህ አውድ ያደጉ መሆናቸው፤[2]
2.
በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤትና በቀ.ኃ.ሥ. (አዲስ አባባ) ዩኒቨርሲቲ በኢየሱሳዊያን
ፀረ ኢትዮጵያ አስተሳሰቦችን፣ ጸረ ዘውድ፣ ፀረ-ኦርቶዶክስ፣ ጸረ ነባር ባህሎችና እምነቶች የሆኑ ትምህርት ሲማሩ ያደጉ ምሁራን
እና በአድዋ ድል በመነሳታቸው ቂም ይዘው ቁስላቸው ያልሻረላቸው ዘረኞች በሚሰጡአቸው የሚመሩ ምሁራን፤ [3]
3.
በአህመድ ግራኝ መሣሪያነት በኢትዮጵያም ብሎም አፍሪካን
ለማስለም የኦቶማን ቱርክ ጂሀድ መክሸፉ ያሳፈራቸው አረቦችና ቱርክ በቀል ከሚፈጽሙባቸው መንገዶች አንዱ በየመድረሳውና በውጭ የትምህርት
እድል ተጠቀምው አእምሮአቸውን የሚጥቧቸው ወጣት የእስላም ምሁራን ደግፎ ወደ ፖለቲካውና ቀዳማዊውን ኢትዮጵያዊ እስልምና የሚዋጉ
የሐሰት ተራኪ ምሁራን ማሰማራት፤
4.
ከላይ በተጠቀሱት ስሑት ዓላማዎች በሚረጩ የሐሰት
ትምህርቶችና ትርክቶች ውህደት ግራ ተጋብቶ ግልጽ ነፅሮተ ዓለም በማጣቱ ኢትዮጵያን በጠባብ የጎሣ ዘረኝነት እየተመራ የሥልጣንና
የቁስ ሀብት ጥመኛ ምሁራን፤
5.
አገራቸውን የጋራ ታሪክና መልካም እሴቶች ለጥቂት
ቡድን በመመደብና የቀደመ “የማሕበረሰባቸው” ማንነት፣ ወይንም በታሪክ የሠሩአቸው ነውሮች የሚያስጨንቋቸውን በሐሰት አዲስ ማንነትና
ታሪክ ለመፍጠር የሚጣጣሩ የበታችነት ስነ ለቡናን በማሸነፍ የበላይነት ስነ ለቡና ለመፍጠር በሚያደርጉት ጥረት ውስጥ ግራ የተጋቡ
“ምሁራን” ፤
ከእነዚህ መሠረቲቻቸው አንፃር የሚመርጡት ነባር እሴትን፣ እምነቶችን፣ ባህልን፣ ረዥም አገራዊ ታሪክን በማንኛው
መንገድ በመቃወምና አዲስ በመፍጠር ለስነ-ልቡና ቀውሳቸውና ግራ መገባታቸው ማኅበረ-ፖለቲካዊ መልሕቅ ሲፈልጉ ለትውልድ ጥፋተ ምክኒት
የሚሆን የሐሰት ትርክት አምራች ይሆናሉ--- በዚሁ መንግድ ላይ በመሄድ ስሑት ርእዮትን በተውሶ በማገጣጠምና በመስፋት፣ በሐሰተኛ
ትርክት ማገርና ምሶሶነት የፖለቲካ ሥልጣን የጨበጡ፣ የምሁርነት ማዕረግን ከታሪካዊ ጠላት የውጭ ወራሪዎች ትምህርት ቤቶች ያገኙ ሰዎች ሲያመነጩ --- ድርሰታቸው
ሳይነስ ተብሎ ተቀባይነት እንዲያገኝ የማድረግ ፕሮጄክት ዘርግተው ለብዙ ዘመናት ሠርተዉበታልው። ይህ ፕሮጄክት በተወሰነ ደረጃ ተሳክቶ
የሚከተሉትን ፍሬዎች አፍርቷል፡-
1.
ሥሑት ፖለቲካዊ ርእዮት የኢትዮጵያን አጠቃላይ የሕግ፣
የትምህርትና የአስተዳደር ፍልስፍናና መዋቅር መቆጣጠር፣
2.
አንድ የአገር ሕዝብ የተለያየና የሚጠፋፋ እንዲሆን
የሚመሩ መሪዎች የፖለቲካና የመንግሥት ሥልጣን ተቆጣጠረዋል፣
3.
“የተማረ” የተባለው ትውልድ ታሪኩንና ማንነቱን አጥቶ
አዲስ በጥላቻና በመለያይት ላይ የተመሠረተ የባእዳን ጠላቶችን ፍላጎት ያሟላ ማንነት ፍለጋ ላይ ተሰማርቷል፣
4.
በአገር ውስጥ አዳዲስ ትናንሽ አገር ለመፍጠር ዜጎችን
በቋንቋና በሐሰተኛ ትርክት ላይ የተመሠረተ ማንነቶችን እንዲከተል በማድረግና በማደራጀት እንደ መሣሪያ ተጠቅመው የአገር ውስጥ ጦርነት፣
እልቂትና ስደት መፍጠር ችለዋል፣
5.
የዘር ማጥፋት ፖሊሲና መዋቅር ተዘርግቶ አገሪቷን
በሚመሩ ፖለቲከኞች እየተመራ ይገኛል፣
6.
የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች አገሪቱን ጥገኛ አድርገው
ኢኮኖሚውን ተቆታጥረዉታል፣
7.
የአገሪቷ ትምህርትና ሕግጋቶች ፀረ ነባር ኢትዮጵያ
ሆኖ ነባር-ጠል አዲስነት የፖለቲካ ዶግማ ሆኗል።
የሐሰት
ትርክት
አጻጻፍና
ማስረጃ
አጠቃቀስ፡-
ሐሰትን ሳይንሳዊ በማስመሰልና
በማሳከል ለትውልድ ማስተላለፍ በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የአስተምህሮ ዘይቤ ከሆነ ከ70 ዓመታት በላይ ቢቆጠርም፣ በኢትዮጵያ ምሑራን
እየተመራ የፖለቲካ ማጣቀሻ መሆን ከጀመረ ወደ 50 ዓመታት ይጠጋል።
ለዚህ ጥፉ መንገድ ብዙ ዘረኛና ስሑት ምሑራን አያሌ መጽሐፍትና መጣጥፎችን አምርተዋል፣ ዘፋኞች ስንኝ ቋጥረው ጥላቻና
እልቂት አቀንቅነዋል፣ ባለሥልጣናት የጥላቻና የዘር ማጥፋት ንግግሮች አድርገዋል። ከእነዚህ መካከል አንዱ ፕሮፌሰር አሰፋ ጃለታ
አንዱ ነው። ይህ ግለሰብ FIGHTING AGAINST THE INJUSTICE OF THE STATE AND GLOBALIZATION በሚል ርዕስ ባሳተመው
የሐሰተኛ ትርክት መድብል ምሁርነት ምን ያህል ለፖለቲከ ርእዮተ ዓለም ባሪያ ሆኖ በሳይንስ ስም ወንጀል መሥራት እንሚችል ማሳያ
ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ከዚህ መጽሐፍ ውስጥ አንድ ምዕራፍ ብቻ በመውሰድ የዋቢ ምንጭ አጠቃቀሙን እመለከታለሁ።
1.
ጸሐፊው ቀደም ሲል በሐሰት ሲያመርታቸው ከነበሩት
የግል ጽሑፎቹ 22 ጊዜ ጠቅሷል
2.
እርሱ በርእዮተዓለም አብሮ ከሚሠራበትና ከሚመራበት
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ዘረኛ ምሁራንና የግንባሩ አክራሪ ደጋፊዎች የተዘጋጁ 33 ምንጮችን ጠቅሷል (እነዚህ ጸሐፊዎችም አንደዚሁ
የራሳቸውን ሐሰት ደጋግመው በጥቀስና አንዱ ሌላውን በመጥቀስ የሐሰት ክምር ያዘጋጁ መሆናቸው ልብያሏል)
3. የቀሩት 45 ዋቢዎች አንዳንዶቹ ጸሐፊው ለመፍጠር ከሚፈልገው ምስል ጋር የማይገናኙ የአሜሪካ ጥቁር የባርነት
ትግል፣ ከቅኝ ገዥዎች የስነ ሰብእ ምሁራን፣ አንዳንዶቹ ኢትዮጵያን ለማጥቃት የጠራ ትርክቶችን በመጻፍ የሚታወቁ የውጭ ምሁራንን
ያለአግባቡ አምጥቶ ጠቅሷል።
ስናጠቃልለው በዋቢነት ከተጠቀሱት 95 ምንጮች መካከል 34% በሳይስን ስም ለኦነግ አጀንዳ የሚሠሩ ምሁራን (ለሂትለር
ይሠሩ የነበሩ የጀርመን ምሁራን አይነቶች) ናቸው። 22% ራሱ
ጸሐፊው በየጊዜው እየፈጠረ ከሚጽፋቸው መልሶ መላልሶ ራሱን የጠቀሰበት ነው፤ 15% የውጭ ጸሐፊያን ስለ ማንነትና የባሪያ የነጻነት ትግሎች፣ የጭቆና ታሪክ ሙሉ በሙሉ ገለልተኝነት ባለበት
መልኩ የሳይንስ ሂደት በሚፈቅደው መንገድ የተጻፉ ናቸው፤ 23%
የምእራባዊያኑ ልሂቃን በዓለም ላይ የሚገኘውን አጠቃላይ ኢፍትሐዊነት ሳይንሰዊ ማህበራዊነትና በዝግመተ ለውጣዊ እሳቤ አውድ ውስጥ
ትክክል ሊሆን የሚችል እና “ሳንሳዊ” ተብሎ የተዘጋጀ ነው። አሰፋ ጃለታ ይህንና ሌሎችንም የውጭ ምንጮች ሀአውዳችው ጋር ፈጽሞ
በማይገናኝ መንግድ በመጥቀስና ከኢትዮጵያ ጋር በማገናኘት ኦነጋዊ ፕሮጄከቱን ሳይነሳዊ ለማድረግ እጅግ ደክሟል። በእርግጥ ሞጓች
ባለማግኘቱ ለጋውን የኦሮሞ ወጣት በማሳሳትና ለብሔር የንዑስ ማንነት ትርክት ግንባታና የፖለቲካ ተቋማት መፈጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ
አድርጓል።
ምዕራባዊያኑ ጸሐፊዎች አንዳንዶቹ በአካዳሚ ሥርዓት
ዘመኑ በለመደው መልክ በገለልተኝነት ስለ ጥቁር አሜሪካን የነፃነት ትግልና የሌሎች ሕዝቦችን ማኅበራዊ መስጋብር የፃፉ ሲሆኑ ብዙዎቹ
የቅኝ አገዛዝና የባሪያ ፍንገላ ወንጀላቸውን ለማደባበስና በሽታቸውን ወደ ሌሎች ለማጋባት የሚጽፉ የፖለቲካ ዝንባሌ ያላቸው ናቸው።
አሰፋ ጃለታ በሳይንሳዊነት ስም የጥላቻ ፖለቲካን በማራመድ የዘር ፍጅት የሚያስከትል
መርዝን ለመርጨት ዋቢ መጽሐፍቶችን ከአውዳቸው ውጭ የሚደግፉለት የሚመስሉትን ገጾችና አንቀጾች እየጠቀሰ፣ ያለ ማስረጃ ከራሱ አእምሮ ያመነጨውን ትርክት እያስገባ በምሁራን አደባባይ ላይ ደምቆበታል።
የጥቁር አሜሪካኖችን የፀረ ባርነት ትግል፣ በምእራብ አፍሪካ የአሜሪካና
የአውሮፓ የባሪያ ንግድ ዘመን ግፎችን እየጠቃቀሰ ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር እያያዘ ይጽፋል። አባ ጅፋርና ሌሎቹ ሰውን አንደ ዕቃ የሸጡበትን የአገሪቷን ታሪክ ደብቆ ክርስቲያን
ነገሥታትና ቤተክርስቲያንን ለመክሰስ ሲታትር ሐሰት ሲፈበርክ፣ የራሳቸውን ወገኖች በፈረስና በዳቦ ይቀይሩ የነበሩ የምእራብ አፍሪካ
አንዳንድ የጎሣ መሪዎችን ታሪክ የኢትዮጵያ ክርስቲያን አስመስሎ ይጽፋል። ግራ በተጋባ ትውልድ ውስጥ ቦታና ሄኔታ ሲመቸው የአገሪቷን
የክርስትና ታሪክ ፈጽሞ ማጠልሸት አንድነቷን ለማዳከም የሚፈልጉት እንደ ዉሐቢያ ኢስላም ዑስታዞችም የአሰፋን የሌሎች የትርክት አምራች
ምሁራንን እንደ ዋቢ በመጠቀም በሃይማኖት ገጽታው “አጼቹ፣ ሰይፉን ፍለጋ፣ ወዘተ” እያሉ ለአዲስ ትርክት መገንባት ይረባረባሉ።
በዚህ ውስጥ አውነተኛው ምሁር፣ ሳይንስም ከተባለ ከአድልዎ ነፃ ሆነው ጥናት የሚያካሄዱ ተመራማሪዎች በድንዛዜና በዝምታ ተውጠው
የትውልዱን አእምሮ የሐሰት አረም ማብቀያ እርሻ አድርገውታል።
ከአገርና ከሕዝብ ሰላማዊ ሕይወት አንፃር ዋናው ጉዳይ ፕሮፌሰር አሰፋ ጃለታ የሐሰት ትርክትን እውነት ለማስመሰል
የጻፋቸውን የራሱንና የኦነግ ጓደኞቹን መጽሐፍት ደጋግሞ እንደሚጠቅሰው ሁሉ ሌሎችም በዚህ መልክ ባመረቱት ሐሰትና በስሕተት ነፅሮተ
ዓለም በሚተነትኑት መድብል ትወልዱን ለጥፋት መዳረጋቸውን አስረግጦ መመስከር ለመፍትሔው የመጀመሪያው እርምጃ ይሆናል። የዚህ ሐሰትን
ሳይንሳዊ አስመስሎ የማቅረብ ምሑራዊ ወንጀል የጥፋት ፖለቲካ በአገሪቱ እንዲተከል ምክኒያት መሆኑን መስማማት ሁለተኟው እርምጃ ነው።
በሶስተኛ ደረጃ በአሁኑ ጊዜ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ፕሮጄክት የርእዮተ ዓለም አባቶችና መሪዎች በተግባር ከበመሬት ላይ ከሚፈጽሙት
እኩል ተየያቂዎችና መንስዔዎች መሆናቸውን መበየንና ለዚህ ምላሽ መስጠት፣ የሳቱትን መመለስ አገርና ሕዝብና አሁን ካለው የባሰ ጥፋት
አንዳይመጣ ግዴታን መወጣት ይሆናል።
እነዚህን እርምጃዎች ሳይዘገይ፣ በሚገባ ስፋትና ጥልቀት የሚወስዱ ምሁራን በመጥፋታቸው ምክኒያት ለረዥም ጊዜ
የተጠራቀመው የሐሰት ትርክት ተስፋፍቶ አሁን በኦሮሚያ፣ በቤኒሻነጉል ጉምዝና በሌሎች አካባቢዎች ውስጥ በማንኛውም ኦርቶዶክሶች ክርስቲያን
በሆኑ ብሔረሰቦችና ከእመነት መሥመር ውጭ በአማሮች ላይ የሚካሄደውን ፍጀት ሥርዓታዊና መዋቅራዊ መልክ ለማስያዝ ከፍተኛ አስተዋጽኦ
አድርጓል። ከእነዚህ ምሀራን መካከል አሰፋ ጃለታ አንዱ ነው።
ይህ አካሄድ በአሮሞ የሐሰት አምራች ምሁራን ብቻ የተወሰነ አይደለም። ሌሎቹም የነፃ አውጭ ነን ባይ የፖለቲካ
ንቅናቄዎች ሁሉ የሚጋሩት ነው። ልዩነቱ እንደ ኦነግ/ኦሕዴድና መንግሥታዊው ብልጽግና ግን በስፋትና በመዋቅር ጭምር ያስፋፋ አይገኝም። ይህን ስልት
በሻቢአና በወያኔም የትግል ሂደት ውስጥም የታየ ሲሆን
የፖለቲካ ማኒፌስቶ ሆኖ እስከ መውጣት የደረሰና አሁን ለሚካሄደው የእርስ በእርስ ጦርነት ምክኒያት የሆነ አካሄድ ነው። የሲዳማ
ነፃ አውጭ የተባለው በኦነግ አምሳል ተቅረፆ በዚያድ ባሬ የኢትዮጵያ ወረራ ዘመን ጀምሮ ሐሰትን ሲለማመድ የኖረው ንቅናቄም አያሌ
የሐሰት ምርቶችን በልማት ስም የተሠማሩ የውጭ ድርጅቶች ድጋፍ ጭምር ለትውልድ ሲግት አንደነበረ ይታወሳል። ይህ ትርክት ሐምሌ
11 ቀን 2011 ኤጄቶ ተብሎ በተደራጀ በጥላቻ ትርክት ያደገ ትውልድ በቤተክርስቲያንና በሌሎች ብሄሮችና ጎሣዎች ላይ የተፈጸመው
ውድመትና ግድያ ተግባራዊ ምስክር ነው።
ስሑት የጥፋት ርእዮቶችን እና ደጋፊ ትርክቶቹን በፖለቲካ የመከላከል ሂደት
በሐሰተኛ ትርክት የሚመረቱ መጽሐፍት በተግባር ወደ መደበኛ ትምህርት፣ ወደ ሕግ አንዲሸጋገሩ፣ በአንፃሩ ሐሰትን
ሊያጋልጡ የሚችሉ ምሁራን፣ መጽሐፍት፣ ቅርስ፣ ባህልና ተቋም አንዲዳከም በሐሰተኛው ትርክት ምርኩዝ ሥልጣን የጨበጠው ፖለቲካዊ ቡድን
ነው። ሐሰት ወደ ኋላ እንዳይመለስና በእውነት ፀሐይ እንዳይጠወልግ
የሚሰጉ ፖለቲከኞች በከፍተኛ ጥድፊያ ፍብርክ ትርክቶችን በሚችሉት መንገድ ከማሰራጨት አልፈው የሚሞግታቸውን ወንጀለኛ አድርጎ እስከ
መጅሰስ ተራምደዋል። በሙግት የማይቋቋሙትን አዋቁ ሰብስቦ ማሠር፣ በፖለቲካ መድረክ “ቆሞ ቀር፣ የቀድሞ ሥርዓት ናፋቂ፣ አሓዳዊያን፣
እኩልንተ በደል የሚመስላቸው፣ የአፄዎቹ ልጆች፣ ለውጥና አዲስነትን የሚቃወሙ፣ ወዘተ” የተሰኙ የፍረጃ ቋንቋዎችን እስከመጠቀም ደርሰዋል። ፖለቲከው ትርክቶቹን በአሁናዊ ሁኔታ የኵነቶች ጋር አጣሞ በማዛመድ የሐሰት
ዜናዎችንና ዘገባዎችን በመገናኛ ብዙኃን ማሠራጨት፤ የሐሰት ትርክቱንና ሥሑት ርእዮቱን ለመደገፍ የሚያመች ሥርዓተ ትምህርትን፣ ኪነጥበብን
እና ሕጎችን በማስተባበር እውነትና ነባር እሴቶችን ሁሉ ማጥቃት፤ ለእውነት ምስክር ሊሆኑ የሚችሉ እምነቶችን፣ ባህሎችን፣ ቅርሶችን
መደምሰስ፤ እውነት የተመዘገባበቸውን መዛግብት፣ ማሳያ ሙዚየሞች፣ መስካሪ የማኅበረሰብ ባህላዊና አገር በቀል ማሕበራዊ ወረቶችን ማጥቃት፤ በመጨረሻም በአብዛኛው
በነባር እምነት፣ ባህል፣ እሴት፣ ፍቅር የፀኑ የሚመስሉትን ወገኖች በጅምላ ማጥፋት (ጄኖሳይ) መፈጸም ላይ አተኩረው ይሠራሉ።
ይህ በታሪክ ምስክርነት ያለው ሂደትና ነጥብ ነው። የሂትለር የሶሻሊሰት ፓርቲ ጀርመናዊያንን “ልዩና ምርጥ
ፍጡር” ፣ አይሁዶችን ደግሞ “ከሰው ያነሱ” ለማድረግ የሄደው በእነዚህ 7 መንግዶች ጥምረት ነው። በመጨረሻም መጽሐፍ ቅዱስን ሳይቀር
ለጥፋቱ በሚመች መንገድ መቆነፃፀል ጀምሮ ነበር። ግና ሳያሳካ ብዙዎችን አጥፍቶ ራሱና ሀሳቡም ጠፉ። የአሜሪካና የአውስተራሊያ ነባር
ባለቤቶችን ዘር ጠርገው ካጠፉ በኃላ ከሕሊናና ታሪክ ፍርድ ለመደበቅ የአወሮፓ ወራሪዎች ያደረጉት እንዲሁ ነበር። የሐሰት ሳይንስ
መሰል ነገር ፈጥረው የተፈጁት በዝርያ ከሰው ያንሳሉ አሉ፣ እኛ የፈጀነው የበላይነት የሚያስገኝ ፍጥረት አለን፣ ምርጦች በመሆናችን
ምድርን ከአረም እያፀዳነው ነው አሉ፣ ክርስትና መሰል እምነታቸው የሕሊና ክስ ወይንም የሕዝብ አምቢተኝነት እንዳያስከትልባቸው የካልቪን አይነት ከዳርዊን መላምታዊ የሥነጥረት ሐልዎት ጋር የሚስማማ ነገረ መለኮትን አስተዋወቁ። ካልቪን “እኛ ኖኅ
ከመረቀው ከሶስቱ ልጆች መካከል ስንሆን የምንፈጃቸውና ባሪያ የምናደርጋቸው በኖኅ ተረግመው ለእኛ እንደተፈጥሮ ሀብት መጠቀሚያ እንዲሆኑ የተፈረደባቸው ናቸው” ብሎ በማስተማር
ወንጀላቸውን በስሑት ነገረ መለኮታዊ ትምህርት አስደገፉት። የደቡብ
አፍሪካን የዘረኛ አገዛዝ አፓርታይድን ሳይቀር ድምጽን በድምጽ የመሻር መብት በተባለ ኢ-ዲሞክራሳዊ ሥርዓታቸው እየሻሩ የሰው ሳይነሳዊና
ነገረ መለኮታዊ መልክ የሰጡንን ዘረኝነታቸውን ለማዝለቅ ብዙ ደከሙ።[4]
ዘመኑ፣ ቦታው፣ ስሙ፣ አፈጻጸሙ አዲስ ሆነ እንጂ በኢትዮጵያ ዛሬ የሚፈጸመው ሙሉ በሙሉ ከላይ የገለጽነው አይነት ነው። የውጭ ደጋፊዎችም
እነዚያው ናዚን፣ የሩዋነዳን አልቂት፣ የደቡብ አፈሪካን አፓርታይድ፣ የአርመኖችን እልቂት የደገፉና አንዳንዶቹ በቀጥታ የፈጸሙ ናቸው።
ኅሊናቸውን
የለሚያከብሩ፣
እግዚአብሔርን
ለሚፈሩ፣
ለሰብአዊነትና
ለፍትሕ
ዋጋ
ለሚሰጡ
ምሁራን
የቀረበ
ጥሪ፡-
ይህን የጥፋት አዙሪታዊ ሰንሰለት ለመበጠስና ሕዝቡን ሰላም በማሳጣትና በመጠፋፋት ጎዳና የሚመሩትን የሐሰተኛ
ምሀራን ሳይነስ መሰል የሐሰት ምንጭ በእውነት መዝጊያ መግታት አማራች የለዉም። በመሆኑም በየኒቨርስቲው ጥጋጥግ ተቀምጠውና ፈረንጅ
የሚያድንቅላቸውን ያህል በጆርናል ላይ በመጻፍ ስማቸውን የሚገነቡ፣ እንጀራቸውን በመጋገር ላይ ብቻ እያተኮሩ፣ ለሐሰተኞች ሜዳው
ለቀው የተሰወሩ መልካም ሰዎችን ወደ ሜዳው መትራት ያስፈልጋል። ስለዚህ
በዚህ ትንሽ ማነሳሻ ትችት መልካም የሆናችው፣ ለሰው ልጆች ሰላም፣ አነድነት፣ ፍቅርና ለአገር መቀጠል የምትጨነቁ ምሁራን በቃ!
ብላችሁ ይህንን የሐሰት ድሪቶ ከትውልዱ ፊት በእውነት መጥረጊያ
በማጽዳት ላስተማራቸው ሕዝብ ውለታውን ሊመልሱለት ይገባል።
ይህን ሳያደርጉ በየመድረኩ ብቅ እያሉ “ሳይማር ያስተማረን ሕዝባችን” በሚል ብሂል የግል ኑሮን እያሳደዱ ሕዝቡን
በሐሰተኞች ትርክት የተመሠረተው ፖለቲካና ፖለቲካው የሳተው ትውልድ ሲጠፋፋ ቆሞ መመልከት በታሪክም በእግዚአብሔርም ዘንድ ያስጠይቀችኋል።
ሰላምን በእውነት፣ በፍትሓዊነትና ሰብአዊነት ላይ እንዲመሠረት፣ የሐሰት ትርክትና ምሁራዊ አደርባይነት ያመረተው
መርዝ ለማጽዳት ሌሎች ምሑራን የበኩላቸውን አንዲወጡ ሁሉም ሰው ጥሪ ማቅረብ ይኖርበታል። የኦሮሞና የትግራይ ወጣት ለውጭ አጀንዳ ለሚሠሩ መሪዎቻቸው የጥፋት መሣሪያ ሆነው ባልገባቸውና ባልተረዱት ወጥመድ ውስጥ ወድቀዋል። በዚህም የሌሎች ብሔሮችና እምነት ወንድሞቻቸውን ወደ
ጦርነትና ወደ እልቂት ለሚመሩ የፖለቲካ ተቋማት መሣሪያ በመሆን ወደማያበራ ጥፋትና አገር በማፍረሱ የውጭ ባእዳን ፍላጎት መሳካት
ነውር፣ ኃጢአት፣ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየሠሩ ይገኛሉ። ወጣቱ ከዚህ
ወጥመድ ራሱን እንዲያላቀቅ ፈጣን የሆነ የግንዛቤ ሥራ መሠራት ይኖርበታል።
አሰፋ
ጃለታ ከአገራችን ጋር የማይገናኘውንም ጎትቶ፣ የራሱና የትግል ጓዶቹን ሐሰት ከምሮ መጽሐፍ ማምረቱ የሚያሳየን ሌሎቹን እንደዚሁ
የገለባ ጥርቅምና የእውነት ክበሪት ቢጎበኛቸው አመድ የሚሆኑ ናቸው።
ስለዚህ
በፍርሃት፣ በፖለቲካ ትክክለኝነት፣ በአድርባይነት፣ አደጋውን ባለመረዳትና በራስወዳድነትም ይሁን እስከ አሁን ዝም ያላችሁ ሌሎች
ዘረኛና አእምሮአቸው በባዕዳን ትምህርት ያልነጠፈባችሁ ምሁራን አሁን መነሳት ይኖርባችኃል። አሁን የመጣው ጥፋት በመፍራት፣ በፖለቲካ ትክክለኝነት፣ በአደርባይነት፣ በግለኝነትና
በማስመሰል ሊያመልጡት የሚችሉት ወይንም የሚቀር አይደለም። ከመጣው ጥፋት ለመትረፍ በሚከተሉት መንግዶች ብቻ ሲሆን ምርጫው የባለቤቱ
ነው፡-
1) ኦርቶዶክሳዊነትን
መካድና ኦሮሙማ ወይንም ትግራዋይነትን ወያኔ በሚተረጉመው ልክ መቀበል
2) ኢትዮጵያዊነትን
መካድና “ኦሮሙማ” በተባለ ከኦሮሞነት የተለየና በልሂቃኑ አእምሮ ብቻ ውስጥ የሚገኝ “ከሃይማኖት ሁሉ ይልቃል” የተባለ አምልኮና
ማንነት መቀበል
3) ፈጽሞ
ባሪያና አገር አልባ ሆኖ መኖር
4) አንገትን
ለስለት ሰጥቶ መታረድ
5) መሰደድ
(ከተቻለ)
6) እውነትን
ወደፊት በማምጣት የጥፋት መሠረት የሆነው የስህተት ፖለቲካና ትርክት ማሸነፍና ለትውልድና ለራስ ውለታ መዋል፣ በእግዚአብሔርም ፊት
ምሥክር ማግኘት ነው።
የመጨረሻውን
እልቂት በዝግጀቱ አልቆ በምንገሥት አመራር ወደ ተግባር ከገባ 3 ዓመታት ተቆጥረዋል። በአንድ ጦርነት አንድ ሚሊዮን ሕዝብ ተገድሏል፣
በወለጋ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ፣ በአጣዬ፣ በሐረርጌ፣ በአርሲ፣ በባሌ የሚካሄደው እልቂት በመንግሥት መዋቅር በመሆኑና መረጃውን ስለሚደብቅ
ከሚሊዮኖች አንደሚበልጥ ይገመታል።
ከእነዚህ
የእልቂት ዘረኛ ምሁራን የተለያችሁ ማንኛውም ምሁር ጥሪያችንን ተቀብሎ ይህ ሐሰት የሚገታበትን ሥራ ለመሠራት ምላሽ እንደሚሰጠን
ተስፋ እናደርጋለን። ባለፉት 6 ዓመታት አካባቢ በራሳቸው ሳይቀናጁ ለእውነት ሲሉ ዋጋ የከፈሉ ምሁራን ክብር እንሰጣቸዋለን።
ለዚህ ኅሊናቸን የሚያከብሩ፣ እግዚአብሔርን የሚፈሩ፣ በሰው ልጅ ክብርና ሰብአዊነት የሚምኑ፣ ፍትሕና እውነት
በአገራችን እንዲሰፍን የሚሹ ምሁራን የሐሰት ትርከቶችን በፍጥነት ተከፋፍለው ምላሽ መጻፍ ይጠበቅባቸዋል። ሚዲያዎች ይህንን መርዝ
በማጽዳትና እውነቱን ለትውልድ በማስታወቅ የምላ እልቂቱን፣ የቤተክርስቲያንን መጥፋት፣ የአገርን መፍረስ መታደግ ይኖርባቸዋል። የሃይማኖት
ሊቃውንትም የበኩላቸውን በመወጣት በታሪክና በትርክተ፣ በኑፋቄና በክህደት ጠሚመራው ፖለቲካ በፍጥነት እውቀታዊ ምላሽ ሊሰጡት ይገባል።
በአንድ
ክፍለ-ሕዝብ ላይ ማግለል፣ ማሳደድና መፍጀት የሚፈጸመው የሚከተሉት ጉዳዮች ሲሟሉ ነው፡-
1) ዘር፣ ባህልና እምነት አጥፊዎች የመንግሥት ድጋፍ ወይንም
ድብቅ ይሁንታ ሲኖራቸው
2) እንዲጠፉ የተፈረደባቸው ክፍለ-ሕዝቦች፣ ባህልና እምነት በምሁራን
ትርክት ሲጠለሽ እና መንግሥት በተጻፈ ወይንም በዝምታ የፖሊሲው አካል ሲያደርገው
3) እንዲጠፉ የተፈረደባቸው ክፍለ-ሕዝቦች የመደራጀት፣ የመታጠቅ፣
ለሐሰተኛ ትርክት እውነተኛ ትርክትን በማቅረብ መሞገት፣ አሰባሳቢ መሪ መፍጠርና የሚፈጸምባቸውን እንደሚገባ ለዓለም ማሳወቅ ሲሳናቸው፤
በተቃራኒው አጥፊውን ክፍል የሚያደራጅ፣ የሚያስታጥቅ፣ የሚመራ፣ ወንጀላቸውን የሚደብቅላቸው መንግሥት ሲኖር ነው (ይህ በአገራችን
በሕወሐት እና በኦሕዴድ/ብልጽግና የተካሄደውና እየተካሄደ የሚገኘው ጥሩ ማሳያ ነው።)።
4) የዓለም ማኅበረሰብ በተልይ ልዕለ-ኃያልነት ያላቸው አገራት
ጥፋት የታወጀባቸውን ክፍለ-ሕዝቦች እምነት፣ እሴት፣ ታሪክና አቋም ከጥቅማቸው አንፃር መዝነው ሲጠሉትና እልቂቱን በዝምታ ሲመለከቱት
ነው።
በአገራችን በኦርቶዶክሳዊያን
ላይ የሚካሄደው ጥቃት እነዚህን አራት ሁኔታዎች ያሟላ መሆኑን አውቀን ከእውቀት ማነስ. ከመረጃ ማጣትና ከሥሑት ርእዮት የመጣውን
ምሁራን፣ ብሔራዊያን ሊቃውንት፣ የሃይማኖትና የባህል መሪዎች መፍትሔ ሊሰጡት ይገባል። ይህ ከ50 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ የፖለቲካና የማኅበረሰብ ሥርዓት ውስጥ
በውጭ-ገብ ትምህርት ተመርቀው ሊቃውንት በተባሉ ሰዎች የተውሶ ነፅሮተ-ዓለማቸውን ሕይወት ሊዘሩበት በሚፈበርኳቸው ትርክቶች ሲደበደብ
የነበረው ትውልድ ለአገርና ማኅበረሰብ መሪነት የበቃበት ዘመን ነው። ትርክቱ ከ16ኛ መቶ ክፍለዘመን የአውሮፓ በክህደት ላይ የተመሠረተ
“አብርኆት” የተሰኘ ጨለማ ያስቀናው የኢትዮጵያው ሴኩላር ልሂቅ ለአገሩ ሥልጣኔ ለማስገኘት እጅግ ከመጓጓቱ የተነሳ ዓይኑን ጨፍኖ
በገለበጠው ርእዮት ሚዛንነት የራሱን እጅግ የጠላ ከሆነ በትንሹ 60 ዓመታት ሆኖታል። ይህ ሥር የሰደደ ከፋፋይና አጥፊ፣ በሐሰት
ትርክት ሞተርነት የቆመው የማንነትና የመደብ ፖለቲካ ርእዮት እሰኪታረምና የተበላሸው ትውልድ ወደ ልቡ እሰኪመለስ የሚያልቀው ኦርቶዶክሳዊ
ሚሊዮኖችን ሊያልፍ እንደሚችል በሰሜን በመንግሥት ሤራ የተካሁደውና ከ1 ሚሊዮን በላይ ለሆን የሚችል ሰው ማሰፈጀቱ፣ በወለጋና በቤቢሻንጉል
ጉምዝ እና በመላው ኦሮሚያ የሚካሄደው መዋቅራዊ ጭፍጨፋና ስደት ያመለክታል። በተጨማሪም ለመልካም የሚሆን ለውጥ ይመጣል ተብሎ ተስፋ
እንዳይደረግ የብልጽግና መንግሥት ፖሊሲ እጅግ አደገኛና ሊመጣ ያለውን አክፍቶ የሚያሳይ ነው።
የብልጽግና መንግስት
በግልጽ የማንነት ፖለቲካ ላይ የተመሰረቱ አማጽያን የጻፉትን ነባርነትና ኦርቶዶክሳዊነት-ጠል ሕገ መንግሥት ለመለወጥ አሻፈረኝ ብሎ
ለ5 ዓመታት እልቂቱን አስቀጥሏል፤ የፍትሕና የፀጥታ ሥርዓቱ የመንግሥትን ፖሊሲ በሚተረጉም አንፃር ግፍ የሚፈጸምባቸውን ለመከላከል፣
ግፈኞችን ለሕግ ለማቅረብ እጅግ ዳተኛ ሆኖ ታይቷል። ፖቲካዊ ኢኮኖሚያው
አደረጃጀቱን በብሔረሰብና እና በእምነት መሥርመር አጠናክሮ አስቀጥሏል፤ በሰው እልቂትና ጅምላ ፍጅት ሳምንታትና ወራት ውስጥ ሐዘኑን
ለመግለጽ ቀርቶ ደግሶ አመስግኑኝ የሚል ኅሊናቢስ የሆድ አመራር (የቁስ ብልጽግና) ብቻ ያለበት፤ መንግሥትን የሚመሩ ልሂቃን በተግባራቸው
ሲመዘኑ ሰብአዊ ልብ የሌላቸው ማሽን መስለው ይታያሉ። ሰብአዊነት ፈጽሞ አይታይባቸውም። በዚህ ሁኔታ ውስጥ በዝምታ የተዋጡት የባህል፣ የእምነትና የዘመናዊ ትምህርት
ሊቃውንትና መሪዎች መንቃትና ማኅበረሰባቸውን ከአጥፊነትና ከጠፊነት መታደግ ሲኖርባቸው ሲቆዝሙ ይታያሉ። እንዚህ የእምነትና የባህል
መሪዎች የኅሊናቢሱ ፖለቲካ አገልጋይ መስለው የልጆቻቸውን እልቂት ሳይቃወሙ ቀርተው አገሪቷን የመንፈስ ድርቅ የመታት ሆድና የቁስ
ሰቀቀን ያሰባሰባቸው በድኖች ብቻ የሚታረሱበት የአራዊት አገር አስመስሏታል።
ሐሰተኛና ሐሰትን፣
ነውረኛና ነውርን፣ ኢሰብአዊነትንና ጭካኔን፣ ሥሑት ርእዮትንና ፖሊሲውን ሁሉ መሞገት ጊዜ የሚሰጠው አይደለም። ጊዜ ከተሰጠው የተበከለው
ትውልድ መጠፋፋቱን ይቀጥላል።
የዚህ መፍትሔው
ሁሉም ዜጋ በያለበት፣ እንደ አቅሙ ሐሰትን፣ ክፋትን፣ ዘረኝነትን፣ ቡድንኝነትን መቃወም ብቻ ነው። ከሁሉ በላይ በአንድ አገር ውስጥ
አገርን ለመካፈልና፣ አስቀድሞ ሰውን ከሰውነቱ አስወጥቶ በፖለቲካ-ሥር ማንነት (politically constructed
identity) የመካፈልን የወያኔና የኦነግ አይነት ርእዮተ ዓለም በምንም መልኩ ተዋግቶ ማሰወገድ ግዴታ ነው። ይህ የእውቀት ውጊያን
በተጨማሪ ማንኛውም አጥፊዎቹ በሚመጡበት መንገድ ሁሉ መሆን ይኖርበታል።
ለምሁራን የተደረገው ጥሪ ዓላማ፡-
የትርክትንና ስሑት ርእዮትን እና ትርክትን በግልጽ በእውቀት
መሞገት፣ ማጋለጥ እና ስለ እውነታው ለአጠቃላይ ዜጎች በቂ ንቃት መፍጠር ነው።
የፕሪጄክቱ
ግቦች፡-
ሀ.
የስሁት ርእዮት እና ሐሰተኛ ትርክት መረጃ ማደራጀት
1. በኢትዮጵያ
የፖለቲካ መድረክ ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ያሳደሩ አካላትን የፖለቲካ ርእዮት በዝርዝር መያዝ
2. የተመረጡ
የፖለቲካ ፓርቲዎች እና መንግሥት የሚመራባቸው የተጻፉ፣ ያልተጻፉ ግን በተግባር በተደጋጋሚ በግልጽ የሚተገበሩ ፖሊሲዎች፣ የፖለቲካ
ማኒፌስቶዎች በመሰብሰብ ከፕሮጄክቱ ዓላማ አንጻር መገምገም
3. ነበርነትን
ለመተካትና ለማዳከም በፖለቲካ ድጋፍ የሚቀሳቀሱ ውጭ ገብ እምነቶች ትምህርቶችና ተግባራዊ አንቅስቃሴዎቻቸውን የሚገልጥ አስተምህሮዎች
መገምገም
4. የማንነት-ፖለቲካ
ዝንባሌ ያላቸውና ትርክቶችን ሳይንሳዊ ለማስመሰል የሚሠሩ “ምሁራን” ፣ የኪነጥብበ ሰዎች፣ ጋዜጠኞች ዝርዝርና ስራዎቻቸውን መመዝገብ
እና መገምገም
5. ለ30
ዓመታት ኦርቶዶክሳዊያን ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ምክኒያት የሆነውን ሕገ-ምንግሥትና የአስተዳደር መዋቅር የሥልጣን ድልድል መመዝገብ፣
የብልጽግና መንግሥትን ዝነዚህን ላለመቀየር መፈልግ ምክኒትና ዓላማ መመርመርና መገምገም
6. የኢትዮጵያ
መንግሥት የመደበኛ ትምህርት ሥርዓት መማሪያ መጽሐፎች፤ የሚዲያ ተቋማት ሕጎች፣ በንዑስ ማንነት ላይ ተመሥርተው በባህል ልማት ስም
ነባርነትን የሚዋጉ የክልልና የአገር አቀፍ የባህል ማእካለትን፣ ሙዚየሞችን መመርመርና መገምገም
7. ከ1-6
ቢደረጉ ምርመራዎች መሠረት የሚገኙ አሉታዊ ውጤች ላይ በመመሥረት ሐሰተኛ ርእዮቶችና ትርክቶችን የሚሞግቱ የምሁራን ዝርዝር ማዘጋጀት
8. ምላሾች
የሚሰጡባቸውን ርእሰጉዳዮችና ጭብጦች በመለየት ለሚመለከታቸው ምሁራን በመደልደል ምላሾችን ማደራጀት
9. ለስሑት
ርእዮትና ሐሰተኛ ትርክት የተሰጡ ምላሾች በመድረክና በመነጋኛ ብዙኃን ዘንድ ክርክር አንዲካሄዲባቸው ማድረግ
10.
የክርክሮቹን ውጤት ማሳተም፣ ማሰራጨት፣ ለሚመለከታቸው መምህራን ሁሉ
ማዳረስ
ለ.
በስሑት
ርእዮትና
በሀሰተኛ
ትርክት
የሚመ’ሩና የሚመሩ የነባር ኢትዮጵያዊነትና የኦርቶዶክሳዊነት ተፃራሪ ዋና ዋና አካለት
1. ሕወሐት
2. ኦነግ
3. ኦፒዲኦ/ብልጽግና
4. በብሔር
ፖለቲካ ጀርባና በእስልምና ውስጥ የተደበቁ ጽንፈኛ ዉሐቢዎች
5. በፕሮቴሰትታንት
ውስጥ እና በብሔር ፖለቲካ ጀርባ የተደበቁ “የጀርመን ክርስትና” ቅጂ ፕሮቴስታንትነት
6. ከውጭ
የበርሊን የአፍሪካ ቅርምት ፕሮጄክትን በዘለቄታዊነት አለመቀጠል ምክኒያት ኢትዮጵያዊነትና በአድዋ የተገለጠው መንፈስ ነው በሚል
ከላይ የተዘረዘሩትን 6ቱን አካላት ፈጥረው የሚረዱ
ሐ.
በስሑት
ርእዮትና
በሀሰተኛ
ትርክትን
ሕጋዊና
ሳይንሳዊ
ሽፋን
የሚሰጡ
የእውቀትና
የምርምር
ተቋማት
1. በብሔረሰብ
መሥፈርት መሪዎች የሚሰየሙላቸው ዩኒቨርሲቲዎች
2. የፕሮቴስታንትና
የዉቢያ ኢስላም ትምህርት ቤቶች
3. የሲቪል
ስረቪስ ኮሌጅ
4. የካድሬ
ማሠልጠኛዎች
5. የመከላካያና
ፖሊስ ማሠልጠኛ ሰነዶች
6. ገለልተኝነት
የሌላቸው የመንግሥትና የግል መገናኛ ብዙኃን
መ.
በስሑት
ርእዮትና
በሀሰተኛ
ትርክትን
የሚጠናክሩ
ወይንም
የማስቆም
ሕጋዊ
ሥልጣናቸውን
ያልተጠቀሙ
የመንግሥት
አስፈጻሚ
መሥሪያ
ቤቶች
1. የባህልና
የቱሪዝም ሚኒስቴር መዋቅ ውስጥ የተሰለፈው ነባር-ጠል ባልሥልጣንና ባለሙያ በየደረጃው
2. የፍትሕ
ሚኒስቴር በየደረጃው ወሳኝ ቦታ ይዞ ፍትሕን የስሑቱ ፖለቲካ መሣሪያ የሚያደርገው መረብ
3. ከአገራዊነትና
ሰብአዊነት የበለጠ ለቡድን የማንነት ፖለቲካ ርእዮት መቀጠል የሚያገልግል የፌደራልና የፀጥታና ደኅንነት መሥሪያቤቶች ኃላፊዎች፣
ባለሙያዎችና ፖሊሲዎቻቸው
4. የዩኒቨርሲቲዎች የታሪክ፣ የፖለቲካ፣
የስነ-ሰብእ እና የስነ-ማኅበራዊነት ዘርፎችና ምሁራን በሳይሳዊና ገለልተኝንተ ሳይሆን የማንነት ፖለቲካ ትርክቶችን ለማጽደቅ መሥራት፣
የማስተርስና የዶክተሬት ድግሪ ጽሀፎችን ለትርክቱ ድጋፍ እንዲሰጡ መምራት (የአሰፋ ጃለታ አይነት የሐሰት ሰነዶችን ዋቢ አድርጎ
ባለድግሪ የሐሰጥ አስቀጣይ ምሁራን ማፍራት ለምሳሌ ይህን ሰነድ ይመልከቱ
5. የባህልና
የእምነት ተቋማት
በሰፋ ጃለታ መጽሐፍ ምዕራፍ
5 ውስጥ የምዕራፉን ጭብጥ ሳንሳዊ ላመስመሰል የተጠቀሱትን
ዋቢ
መጽሐፍቶች
ብቻ
በመመልከት
የሐሰት
ፈብራኪ
ምሁራንን
አስነዋሪ በሳይንስ ስም የሚፈጸም ወንጀል መረዳት
ይችላሉ፡-
1. A. Jalata, “The Impact of a
Racist U.S. Foreign Policy on the Oromo National Struggle,”
The Journal of Oromo Studies, vol.
6, nos. 1 and 2, (1999), pp. 49–89;A. Jalata,“Oromo Nationalism in the New
Global Context,” The Journal of Oromo Studies, vol. 4, nos. 1 and 2 (1997), pp. 83–114;A. Jalata, ed., Oromo
Nationalism and the Ethiopian Discourse:The Search for Freedom and Democracy
(Lawrenceville, N.J.:The Red Sea Press, 1998).
2. J. H. Clarke, “African Cultural
Continuity and Slave Revolts in the New World, Part
One and Part Two,” The Black
Scholar, vol. 8, no. 1 (September 1976), pp. 41–49, and
vol. 8, no. 2 (October-November),
pp. 2–9, p. 41.
3. F. C. Colston, “The Ideology of
Black Power: An Assessment,” The Western Journal of
Black Studies, vol. 3, no. 4
(1976), pp. 233–243. Notes • 185 ,186 • Fighting Against the Injustice of the
State and Globalization
4. H.Aptheker,“Additional Data on
American Maroons,” Journal of Negro History, vol. 32
(1974), pp. 452–460; H. Aptheker,
“Maroons within the Present Limits of the United
States,” in Maroon Societies: Rebel
Slave Communities in the Americas, ed. Richard Price,
2nd ed. (Baltimore: John Hopkins,
1979).
5. St. C. Drake,“The American
Negro: Relation to Africa,”American Negro Leadership Conference on Africa
(Washington, D.C., January 1967), pp. 15–30.
6. Asante notes that “[a]s products
of African amalgamation (Hausa, Asante,Yoruba, Ewe, lbo,Wolof, Mandingo, Congo,
and a hundred other ethnic groups) and the American crucible we have become a
new people unknown prior to the 15th century, our perspectives, attitudes, and
experiences are peculiarly fitted to change the frame of reference for African
people.” M. K. Asante, Afrocentricity (Trenton, N.J.: The Africa World Press,
1989), p. 59.
7. E. B. Bethel, The Roots of
African-American Identity: Memory and History in Antebellum Free Communities
(New York: St. Martin’s Press, 1999).
8. W. J. Moses, Classical Black
Nationalism (New York: New York University Press, 1996), p. 1.
9. D. McAdam, J. D. McCarthy, and
M. N. Zald,“Social Movements,” in Handbook of Sociology, ed. Neil J. Smelser
(Newbury Park: Sage, 1998), p. 697.
10. D. McAdam,“The Political
Process Model,” in Social Movements: Perspectives and Issues,
eds. Steven M. Buechler and F. Kurt
Clykes, Jr.(Mountain View, Calif.: Mayfield Publishing, 1997), p. 178.
11. E. B. Bethel, Roots of
African-American Identity, p. 96. 12. Ibid., p. 172. 13. Quoted in ibid., p. 78.
14. Ibid. 15. Ibid., pp. 83–84. 16. Ibid., pp. 92–93. 17. Ibid., p. 168. 18. Ibid. 19. Ibid., p. 194. 20. bid., p. 25. 21. Ibid., p. 1 9. 22. Ibid., p.
22.
23. M. L. Dillon, The
Abolitionists:The Growth of Dissenting Minority (DeKalb: Northern Illinois
University Press, 1974), p. xiii.
24. C. Chase-Dunn, “The Development
of Core Capitalism in the Antebellum United States: Tariff Politics and Class
Struggle in an Upwardly Mobile Semiperiphery,” in Studies of the Modern
World-System, ed.A. Bergesen (Tucson: University of Arizona Press,
1980), pp. 189–230.
25. Ibid., p. 221.
26. Ibid.
27. Ibid., pp. 222–223.
28. Ibid., p. 223.
29. M. L. Dillion,The
Abolitionists:The Growth of Dissenting Minority (DeKalb: Northern Illinois
University Press, 1974), p. 254.
30. Ibid., pp. 254–255. 31. Ibid.,
p. 256; C. Chase-Dunn, op. cit., p. 222.
32. J. C. Jenkins and M.
Eckert,“Channeling Black Insurgency: Elite Patronage and Professional Social
Movement Organizations in the Development of the Black Movement,” The American Sociological Review, 51 (1986),
pp. 812–815.
33. D. McAdam, J. D. McCarthy, and
M. N. Zald, op. cit., p. 711.
34. Ibid., p. 709.
35. Ibid., p. 703.
36. A. Jalata,“Oromo Nationalism in
the New Global Context.”
37. A. Jalata, Oromia and Ethiopia,
pp. 152–153.
38. A. Jalata, ibid., p. 153.
39. M. Hassen, “The Macha-Tulama
Association 1963–1967 and the Development of
Oromo Nationalism,” in A. Jalata,
ed., Oromo Nationalism and the Ethiopian Discourse
(Lawrenceville, N.J.:The Red Sea
Press, 1998), p. 194.
40. Ibid., p. 193.
41. Ibid., p. 189.
42. See A. Jalata, Oromia and
Ethiopia.
43. Anthony D. Smith,“Nationalism,
Ethnic Separatism and Intelligentsia,” in National Separatism, ed. C.
H.Williams (Vancouver: University of British Columbia Press, 1982), p.31.
44. See A. Jalata, ed., Oromo
Nationalism and the Ethiopian Discourse.
45. O. Zoga, Gezatena Gezot and
Macha-Tulama Association (Addis Ababa, unknown publisher, 1993), pp. 75–77.
46. M. Hassen, op. cit., p. 183.
47. Quoted in op. cit., pp.
205–206.
48. O. Zoga, op. cit., pp. 118–133.
49. C. Greetz, “Primordial and
Civic Ties,” in Nationalism, eds. J. Hutchinson and A. D.
Smith (Oxford: Oxford University
Press, 1994), p. 30.
50. A. P. Wood, “Rural Development
and National Integration in Ethiopia,” Review of
African Political Economy, 26
(1983), p. 516.
51. P. Gilkes, The Dying Lion:
Feudalism and Modernization in Ethiopia (New York: St. Martin’s Press, 1975),
pp. 217–218.
52. M. Hassen, op. cit., p. 196.
53. B. K. Holcomb and Sisai
Ibssa,The Invention of Ethiopia:The Making of a Dependent Colonial State in
Northeast Africa (Trenton, N.J.:The Red Sea Press, 1990), p. 299.
54. A. Jalata, “Sheik Hussein Suura
and the Oromo National Struggle,” The Oromo Commentary, vol. 4, no. 1 (1994),
pp. 5–7.
55. See The Political Program of
the Oromo Liberation Front, Finfinne, 1976; OLF,“Statement
on the Current State of the Oromo
People’s Struggle and the Situation in the Horn of
Africa,” June 1996.
56. See Sue Pollock, “Politics and
Conflict: Participation and Self-Determination,” in
Ethiopia: Conquest and the Quest
for Freedom and Democracy, eds. Seyoum Y. Hameso,T.
Trueman and T. E. Erena (London:TSC
Publications, 1997), pp. 81–110;T.Trueman,
“Democracy or Dictatorship?,” in
Ethiopia: Conquest and the Quest, pp. 11- 150.
57. See Reuters Business Briefing,
July 5, 1994; Reuters, May 15, 1995.
58. Ibid.; J. Gibbs,
“Conceptualization of Terrorism,” The American Sociological Review, 54
(June 1989), pp. 329–340.
59. See A. Oliverio, “The State of
Injustice:The Politics of Terrorism and the Production
of Order,” International Journal of
Comparative Sociology, vol. 38, nos. 1 and 2 (June 1997),
pp. 48–63.
60. The Oromia Support Group,
November 1997, p. 1.
61. See Seifa Nabalbal, no. 94,
Nov. 8, 1996; Urjii 1994, 1995, 1996 and 1997 series;Amnesty
International, 1995 and 1996;
Oromia Support Group, 1996 and 1997 series.
62. See Oromia Support Group, 1997.
63. A. Jalata,“Oromo Nationalism in
the New Global Context.”
64. See Amnesty International,
1995; Human Rights Watch/Africa, 1997; Survival International,
65. See B. Fossati, L. Namarra, and
Peter Niggli, The New Rulers of Ethiopia and the Persecution of the Oromo:
Reports from the Oromo Refugees in Djibouti, Dokumentation, Evangelischer
Pressedienst Frankfurt am Main, 1996. Notes • 187
188 • Fighting Against the
Injustice of the State and Globalization
66. See U.S. Department of State,
1993.
67. B. Fossati, et al., op. cit.
68. See Hizbawi Adera,Tahisas to
Yekatit, 1989 E.C.This paper of the Tigrayan ruling roup
only circulates among its members;
accidentally the copy of this paper was obtained by
Oromos.
69. T. Dibaba,“Humanity
Forsaken:The Case of the Oromo Relief Association (ORA) in
the Horn of Africa,” paper
presented to the Oromo Studies Association Annual Meeting at the University of
Minnesota, 1997, p. 7.
70. Ibid.
71. See Oromia Support Group,
August/September 1996.
72. B. Fossati, et al., op. cit.,
p. 3.
73. T. Dibaba, op. cit.
74. B. Fossati, et al., op. cit.
75. Quoted in Fossati, Namarra, and
Niggli, p.10.
76. Ibid., p. 44.
77. Ibid., p. 36.
78. Quoted in Richard A. Couto,
“Narrative, Free Space, Political Leadership in Social
Movements,” in The Journal of
Politics, vol. 55, no. 1 (February 1993), p. 59.
79. See for details,Asafa Jalata, Oromia
and Ethiopia, pp. 62–73.
80. Bonnie K. Holcomb,“Oromo in the
World Community,” The Journal of Oromo Studies,
vol. 6, nos. 1 and 2 (July 1999),
p. 5.
81. Amilcar Cabral, Return to the
Source (New York: Monthly Review Press, 1973), p. 61.
82. Elizabeth Rauh Bethel,The Roots
of African-American Identity: Memory and History in Antebellum Free Communities
(New York: St. Martin’s Press, 1999), p. 78. 83. Ibid., pp. 54–55.
84. Richard A. Couto, “Narrative,
Free Space, Political Leadership in Social Movement,” p. 60.
85. Lawrence W. Levine, Black
Culture and Black Consciousness (New York: Oxford University Press, 1978), p.
xi.86. Ibid.
87. Addisu Tolesa, Geerarsa
Folksongs as the Oromo National Literature (Lewiston, New York:
The Edwin Mellen Press, 1990).
88. Quoted in Anthony D. Smith, The
Ethnic Revival (New York: Cambridge University Press, 1981), p. viii.
89. Quoted in Harold R. Isaacs,
Idols of the Tribe: Group Identity and Political Change (Cambridge, Mass.:
Harvard University Press, 1975), p. 115.
90. Elizabeth Rauh Bethel, The
Roots of African-American Identity, p. 26. 91. Ibid., p. 27.
92. Anthony D. Smith,National
Identity (Reno, Las Vegas: University of Nevada Press, 1991), p. 71.
93. Asafa Jalata,“The Cultural
Roots of Oromo Nationalism,” in Oromo Nationalism and the
Ethiopian Discourse, pp. 27–49.
94. Ben Barber,“Coming Back to
Life:Will the Oromos’ Cultural Revival Split Ethiopia?”
Culture-Crossroads, 1994, p. 1.
95. A. Jalata, Oromia and Ethiopia.
96. C. H. Enloe,“Ethnicity, the
State, and the International Order,” in The Primordial Challenge: Ethnicity in
the Contemporary World, ed. J. F. Stack, Jr. (New York: Greenwood Press,
1986), p. 39.
97. See A. Jalata,“The Struggle For
Knowledge:The Case of Emergent Oromo Studies,”The
African Studies Review, 39
(September 1996), pp. 95–123; L. Lata,“Peculiar Challenges to
Oromo Nationalism,” Oromo
Nationalism and the Ethiopian Discourse, pp. 125–152.
98. D. McAdam, J. D. McCarthy, and
M. N. Zald, op. cit., p. 716.
99. A. Jalata,“The Impact of a
Racist U.S. Foreign Policy on the Oromo National Struggle.”
100. D. McAdam, et al., op. cit.,
p. 709.
101. See D. Baasa,“Oromo Students
in the Higher Education System:An Outline,” in Oromo
of Fifinne University, 1993–1994
Graduates, Finfinne (Addis Ababa), no name of publisher, 1994, p. 30.
102. B. K. Holcomb and Sisai Ibssa,
The Invention of Ethiopia, p. 135.
103. A. Jalata,Oromia and Ethiopia,
pp. 67–68; K. Schmitt,“Machuba—An Oromo Slave-Girl
Who Won the Heart of a German
Prince,” The Oromo Commentary, vol. 4, no. 2 (1994),
pp. 32–34; M. Bulcha, “Religion,
the Slave Trade and the Creation of the Ethiopian
Empire,” The Oromo Commentary, vol.
7, no. 2 (1997), pp. 19–33.
104. A. Jalata, Oromia and
Ethiopia, p. 67.
105. R. Pankhurst, Economic History
of Ethiopia 1800–1935 (Addis Ababa, 1968), p. 75; H.
Marcus, The Life and Times of
Menelik II, Ethiopia, 1844–1913 (Oxford: Clarendon,
1975), p. 73.
106. M. Hassen, “The Growth of
Written Oromo Literature,” Proceedings of the International
Conference on Resource Mobilization
for the Liberation of Oromia, University of Toronto,
Ontario, Canada, July 31-August 1,
1993, p. 77.
107. A. Jalata, Oromia and
Ethiopia, pp. 99–100.
108. D. McAdam,“The Political
Process Model,” p. 178.
109. D. McAdam, J. D. McCarthy, and
M. N. Zald, pp. 49–66.
110. J. D. McCarthy,“Pro-Life and
Pro-Choice Mobilization.” 111. Ibid., p. 711.
112. J. C. Jenkins and M.
Eckert,“Channeling Black Insurgency,” pp. 815–816.
113. M. Hassen,“The Macha-Tulama
Association,” pp. 203–204.
114. W.A. Shack,“Book Review of The
Oromo of Ethiopia:A History 1570–1860,” American
Ethnologist, vol. 21, no. 3 (1994),
pp. 642–643.
115. See A. Jalata, Oromia and
Ethiopia, pp. 253–292.
119. M. Marable,Beyond Black and
White:Transforming African-American Politics (London:Verso,
1995), p. 89.
120. Ibid., p. 130.
121. D. McAdam,“The Political
Process Model,” p. 177.
122. S. M. Buechler,“Beyond
Resource Mobilization: Emerging Trends in Social Movement
Theory,”The Sociological Quarterly,
vol. 34, no.2 (1993), p. 228.
123. Ibid.
124. Ibid.
125. Ibid., p. 229.
Chapter VI
1995; Oromia Support Group,1997
series.
116. J. C. Jenkins and M. Eckert,
“Channeling Black Insurgency,” pp. 816–817.
117. See Lois Benjamin, The Black
Elite: Facing the Color Line in the Twilight of the Twentieth
Century (Chicago: Nelson-Hall,
1991).
[1] ዘረኝነትንና እለቂትን የሚፈቅድ ክርስትና ለመፍጠር ሂትለር የሄደበትን መንግድ በዝርዝር ከሚገልጡ የታሪክ መጽሐፍት ይሔኛው
ጠቃሚ ነው፡- መጽሐፉ “The Twisted Cross: The Occultic Religion of Hitler and the New
Age Nazism of the Third Reich” 1985 ታትሞ ገበያ ላይ ይገኛል። በኢትዮጵያ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ከምናገኛቸው የናዚ የፕሮፓጋንዳና ሐሰትን፣ ሕክምናን፣ ማኅበራዊና
የስነሰብ ሳይንስን ለዘረኝነታቸው ሳይንሳዊነት እንዴት እደሚጠቀሙ መመልከት ዛሬ “የኦሮሙማ” የሐሰት ትርክት አምራቾች ከሙታን ተነስተው
“አሮሞ” ነን ብለው የመጡ ያስመስላል።
[2] ደጃዝማች ወልደሰማያት ገብረወልድ “ሕይወቴ” በሚለው መጽሐፋቸው
ውስጥ የወለጋ አስተዳዳሪ ሆነው ግኒቢን ሲጎበኙ ናዚአዊ የሆነውን አይነት ፕሮቴስታንት የለሚያስተምሩ ሐኪሞች ይህን ሥራቸው እንዲያቆሙ
ማስጠንቀቂያ እንደሰጧቸው ቦታና እለቱን ጠቅሰው መስክርዋል።
[3] ዝኒ ከማሁ
[4] https://www.africanglobe.net/africa/america-supported-white-apartheid-south-africa/
አስተያየቶች