የህልውና ትግል ሃይማኖትን አይመለከትም ለምትሉ ጥያቄ እና ሤራችሁን የማጋልጥበት መለእክት አለኝ፦ 👉 የህልውና ትግላችን ሌሎች ፍላጎቶችን አያስተናግድም ማለት ምን ማለት ነው? 👉 የሃይማኖት ነገር አይነሳ ማለት ምን ማለት ነው? 👉 ህልውናን መታደግ የማኅበረሰቡን ሥጋዊ አካል ብቻ ነው? 👉 ህልውና ሃይማኖት፣ ታሪክ፣ ርስት፣ ቅርሥ፣ ትውልዳዊ ተስፋ፣ ማኅበራዊ ትሥሥር፣ ዓለም አቀፋዊ ትሥሥር፣ ቀጠናዊ ሰላም አይጨምርም? 👉የህልውና ተጋድሎ በምእራባውያን ፍልስፍናና ይሁንታ ብቻ የሚትረጎም ነው? ከእኔ ዐሳብ የትሻል የሙስሊሙና ክርስቲያኑ የሃይማኖትና የታሪክ ልሂቃን ይህን ሰውር ሤራ ማክሽፍ የጠበቅባችኋል። ============================================ በአንድን ክፍለ-ሕዝብ ላይ እየተሞከረ ያለው ድምሳሴ ከተሳካ የሚያጠፋው የማኅበረስቡን፡- 1) አባላት (ሰዎችን) እና የትውልድ ቀጣይነትን 2) ባህሉን 3) ሃይማኖቱን 4) ታሪኩን 5) የስነ-መንግሥትና የእምነት አሻራ የሆኑ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሦቹን 6) ማኅበረ-ሰበእ-ፈለቅ ዕውቀቶቹንና ጥበቦቹን 7) ቋንቋዎቹን 8) ርስቶቹንና ማኅበራዊ ትሥሮቹን ወዘት ሁሉ ነው። የህልውና ተጋድሎ የሚታደገው 8ቱንም ለማዳን ነው። ዛሬ ላይ ግን በአማራ የህልውና ጠላቶችን አጥፊ ፍልስፍናዎች የወረሱ ወይንም ባለማወቅ የጠላት ሤራ ሰለባ የሆኑ አንዳንድ የፋኖ ልሂቃንና መሪ ካልሆንን ሞተን እንገኛለን የሚሉ ሰዎች "የአማራ ህልውና በ1ኛው ተራ ቁጥር ላይ የተገለጸውን ብቻ የመለክታል--- --- የተቀረው ግን ያረጀ፣ ያፈጀ፣ የጃጀ ስለሆነ እኛ በምንበይነው ይተካልና ትግላችን ለሌሎች ፍላጎቶች ዝግ ...
This is a spot where I post and share part of my daily reality. I would love to hear from others too to learn how differently we interpret daily encounters including our imaginations. ይህ ሥፍራ የየዕለት ገጠመኞቼን፣ እንዴት በዕለቱ እንደተረደሁትና የማስበውን ለሌሎች ያማጋራበት ነው፡፡ የሌሎችን በመስማትና ምን ያህል ዓለማችንን በተለያየ መንገድ እንደምንመለከታት ለመማር እጓጓለሁ፡፡