ዘር ማጥፋትና የሐሰት ትርክት ቁርኝት፡- የሐሰት ትርክትን ሳይንሳዊ የማድረግ ፕሮጄክት እና ለእውነተኞች ምሁራን የቀረበ ጥሪ የጽሐፉ መደምደሚያ አጽሕሮት · በኢትየጵያ ጠልነት፣ በኦርቶዶክስ ጠልነትና በአማራ ጠልነት የተሰለፉ ምሁራን የሚከተሉት ሃይማኖትና ፍልስፍናቸው በአብዛኛው ከኦርቶዶክስ ክርስትናና ከባር የኢትዮጵያ እሰልምና ውጭ የሆኑ ናቸው (ለምሳሌ ማርክሲሰት፣ ዉሀቡ ጽንፈኛና የጝራኝ አህመድ ናፋቂ፣ የናዚ ፍጡር “የጀርምን ክርስትና”-ቀመስ ፕሮቴስታንን፣ ከክርስትናና እስልምና ውጭ ሆኖ በባህል ስም የጠራና የሀሰት አምላክ የሚመልክ፣ ከማርክሲዝም የመደብ ፀንሰ ሀሳብ ተውሶ አዲስ የብሔረሰብና የጎሣ አሰላለፍን በመደብ ደረጃ የፖለቲካ ርእዮት አድርጎ የሚያምን፣ ማንኛዉም የአገሩን ሃይማኖትና እምነት ሳይማርና ሳያውቅ በምዕራባዊያን ወይንም በአረቦች እሴት ተመስጦት ሰመመን ውስጥ የገባ ምሁር) ። · የአገራችን የኢትዮጵያ የዘረኝነት ፖለቲካ ርእዮትና፣ ርእዮቱን እውነት ለማድረግ የሐሰት ትክትን ታሪካዊ የማድረግ ስልት ሁለቱም በአውሮፓ ቅኝ ገዥዎችና ባሪያ አሳዳሪዎች በተለይ በናዚ ፓርቲ የተሚከሩት በቀጥታ በመገልበጥ ነው · ዘረኝነት ላይ የመሠረተ ፖለቲካ ተቀባይ አግኝቶ ለሥልጣን የሚያበቃው ሐሰትን ሳይንሳዊ አስመስለው ማቅረብ የሚችሉ ምሁራን ሲገኙ እና ፐሮጄክቱን ሲያገለግሉ ብቻ ነው · ዘረኝነት ሕዝብን ከፋፍሎ...
This is a spot where I post and share part of my daily reality. I would love to hear from others too to learn how differently we interpret daily encounters including our imaginations. ይህ ሥፍራ የየዕለት ገጠመኞቼን፣ እንዴት በዕለቱ እንተረደሁትና የማስበውን ለሌሎች ያማጋራበት ነው፡፡ የሌሎችን በመስማትና ምን ያህል ዓለማችንን በተለያየ መንገድ እንደምንመለከታት ለመማር እጓጓለሁ፡፡