ማን ገደላቸው? ለምን? ለሚለው ጥያቄ ፬ መላምቶች እናስቀምጥ:- ፩) አማራን እና ኦርቶዶክስን ከኢትዮጵያ ለማጽዳት የሚንቀሳቀሰው የብልጽግና ወንጌል መንግሥት ሠራዊት ሉሆን ይችላል ፣ ፪) "ከሃይማኖት የጸዳ" ትግል እናካሄዳለን የሚሉ አምላክ-የለሽ አንዳንድ ሤረኛ የታጋዮቻችን አመራር ደረጃ ላይ ተቀምጠው ኢአማኒ ወይንም መናፍቅ፣ ወይንም ሃይማኖትን መጥቀስ ትግል የሚጎዳ ነው ብለው የሚያምኑ፣ ወይንም ምእራባውያን ጽንፈኛ ይሉናል ብለው አስበው ድጋፍ ለማግኘት የተላላኪነት ሚናንየወሰዱ አመራሮች አጋጣሚውን በመጠቀም መምህራንና ተማሪዎችን የሚያጸዱ፣ ፫) ምናልባት የተገደሉት መምህር እጅግ ዐዋቂ መሆናቸው እና እውነትን፣ ርቱዕነትን ለሕዝቡ ስለሚያስተምሩ፣ ጎጠኛ የዘር ብሔር አምልኮን በማቆም ራሳቸውን ብቸኛ ዐዋቂና የወደፊት አብን ተክቶ አማርኛ ተናጋሪ አዲስ አብይ ንጉሥ ለመሆን ሲንቀሳቀስ መምህሩን እንደ እንቅፋት የሚመለከቱ ከአሉ፣ ፬) ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖትን ለማዳከም ከዘመነ ሱሲኒዮስ እና አልፉንሶ ማንዴዝ እና ይፕዛሬዎቹ የደብረ ኤልፓስ መናፍቃን ቅባት፣ ፕሮቴስታንት፣ ዉሃቢያ እስላም፣ ኢአማኒ ከፋፋይ ፖለቲከኞች የፋኖን አመራር ጠልፈው የተዋሕዶ መምህራንን በስንት እያስጠፉ ሊሆን ይችላሉ። ከእነዚህ መላ ምቶች ውጭም ሉታሰብ ስለሚችል ጨምሩበትና ለህልውና ትግል የወጣው አምላክ ያላቸው ታጋዮች በሚጠላቸው አስመሳይ መሪዎች ሥር ተሰልፈው ደማቸውን ከንቱ እንዳያደርጉ አንቁአቸው። እስቲ ከመንጋነት ተላቅቀን በሚጠቅምና ወደ መፍትሄ በሚያመላክት ዓላም እንወያይ። ============= ይህ በሽታ ወደ አንዳንድ ናርሲሲስት የፋኖ ጎጠኛ መሪዎች እና ጭፍን የማኅበራዊ ሚዲያ እንጀራ ጋጋሪዎች የተጋባ ይመስላል። አይ ሽሜ? እንዲህ የጥቀር ናዚ ፖሊሲያች...
This is a spot where I post and share part of my daily reality. I would love to hear from others too to learn how differently we interpret daily encounters including our imaginations. ይህ ሥፍራ የየዕለት ገጠመኞቼን፣ እንዴት በዕለቱ እንደተረደሁትና የማስበውን ለሌሎች ያማጋራበት ነው፡፡ የሌሎችን በመስማትና ምን ያህል ዓለማችንን በተለያየ መንገድ እንደምንመለከታት ለመማር እጓጓለሁ፡፡