ኦርቶዶክሳዊ ካህን ወይንም አባት እንዴት ይታወቃል? በአባትነት ስም የዘራፊዎች ኔትዎርክ የሚደግፉ ምእመናን ቆም በለው ማሰብ የጠበቅባቸእዋል። የጠበቅብናል። ከጭብጨባና ከእልልታ፣ ከሞንታርቦና ከሁካታ እንውጣ። ክህነት ለገቢ የሚገቡበት ሙያ አይደለም፣ ክህነት ክርስቶስን መስሎ የሰው ልጆችን ወደ እግዚአብሔር አብ እቅፍ የሚመሩበት፣ ከልጁ ከቃለ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ጋር በአባት ቀኝ እንዲቀመጥ ለማገልገል በራስ ላይ የሚጭኑት የሰማእትነት ሕይወት ነው። ክህነት የመንግሥተ ሰማያት መግቢያ መክፈቻ ቁልፍ ነው። ይህን መክፈቻ የሆድ መሣሪያ በማድረግ በሰው ፊት መንግሥተ እግዚአብሔርን መዝጋት የበደል ሁሉ በደል ይሆናል። (በስንክሳራችን ሰኔ 17 ቀን የሚነበበውን የአባ ለትጹን ታሪክ በማንበብ በክህነት ስም መቀለድ ምን እንደሚያስከትል መረዳት ይቻላል።0 አባት የሚባለው ቢያንሰ የሚከተለውን ካላሟላ ሊገሰጽ፣ በቆና ተዳኝቶ ከክህነት ጾታ ውጭ ሆኖ ሕዝባዊ ተንሳሒ መሆን አለበት፦ 1) ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ካህን የምትላቸው፦ 👉 ኦርቶዶክሳዊ ካህን በጋብቻ ውስጥ ንጽህ የጠበቀ 👉 ዝግተኛ 👉 ሱሰኛነትና ከጠጭነት የራቀ 👉 አመጽኛነትና ከመጣላት ፈጽሞ የራቀ ሰላማዊ 👉 ታማኝ፣ በሌብነትና በፍቅረ ንዋይ የማይታማ፣ በማጨብርበርና የማይከሰስ፣ 👉 በዘመደ አዝማድ ተክብቦ ሌላውን በማግልል በክርስቲያኖች መካከል ለመለያየት ምክንያት የማይሆን፣ 👉 በሚኖርበት ማኅበረሰብ በክፋት ስሙ የማይነሳ፣ (1 ጢሞ 3፣ ቲቶ 1) 2. የቤተ ሰብእና የትዳር መለኪያ፦ 👉 ቅስና በጋብቻ ወይንም በፍጹም ምንኩስና ውስጥ ብቻ የሚኖሩት የቅድስና ሕይወት በመሆኑ፦ 👉 ጋብቻ የሚፈጸመው ከእጅ መጫን አስቀድሞ ነው፣ የምንኩስና ...
ነው ቀድሞዉኑ እጅ ያልነብራቸው የሆዳቸውና የዝናቸው እሥረኞች ነበሩ? ወይስ "ፋኖነት" በገንዘብ የሚሽጥና የሚገዛ መስሏቸው በዲያስፖራ ገንዘብ አንድነትን ሲያዳክሙ የነብሩ የባእዳን ትልእኮ ተሸካሚ ነበሩ? ወይስ የህልውና ትግሉ የሥልጣን አቋራጭ መስሏቸውና ተገዳዳሪ ሌላ ሥልጣን ጥመኛ ሲያጋጥማቸው አኩሩፈው? ወይስ ቀድሞዉኑ በብአዴን/ሕወሃት መዋቅር ውስጥ በነብሩ ጎዜ ወንጀል ሲፈጽሙ ቆይተው የማራን የህልውና ትግል ክፍትሕ ማምለጫ ለማደረግ አልመው? --- ለነግሩ --- 👉ለእህል ገለባ፣ 👉ለወተት አሬራ፣ 👉 ለጠላና አርቄ አምቡላ፣ 👉 ለሣት አመድ፣ 👉 ለምግብ እዳሪ፣ 👉 ለእጥበት እጣቢ እናዳለው ሁሉ --- #የማራነትና #የፋኖነት፣ የኦርቶዶክሳዊነትና የሰውነት፣ የኢትዮጵያዊነትና የአገራዊ በሔርተኝነትን --- ተንገዋላይ ገለባ ልንገራችሁ፦ 1) እጁን የሚሰጥ የሐስት ፋኖ 2) በውገኑ ደም ግባት የግል ሥልጣን ለመጭበጥ ከጠላት የሚውል ፋኖ ሳይሆን የፋኖ መሪ ለመሆን በፖሮፓጋንዳ ትግል ያመሰ፣ 3) ባንዳ ሚኒሺያና አድማ በታኝ 4) በሕዝብ ስቃይ ህብት ከውጭ እያሰባሰብ የከበር አማራ ነኝ ባይ የጠላትና የራሱ ፍተወስት አገልጋይ 5) ከነባር ሃይማኖቱና የስነ-ሕዝብ አስተሳሰብ የወጣ ጎጠኛ የሐሰት ፋኖ 6) የጎጥና የጎሣ ጳጳስ 7) አማራንና ክርስቲያኖችን ለማስፈጅት ከአፍጋኒስታን እስክ ኪሲማዮፕ እየዞር የሚሰለጥን አማራኛና ኦሮምኛ ተናጋሪ ከሀዲ እስላም 😎 የጥፋት መጅልስና ሲኖዶስ 9) ለሆዱ የተካን ምንደኛ ቄስ ----- ናቸው ለዚህ ጥሩ ማሳያዎች 👉 በሕዝባቸው እልቂትና ስደት ላይ በገንዘብና በሥልያን የሚደራደሩ እና እጅ የሰጡ፣ 👉 አሁንም ሆነ ወደፊት በፋኖ ውስጥ መሽገው "ህልውና" እንደ መፈክር እንጂ ...