✏️ እግዚአብሔር ይስጥልኝ። እርሱ ይመስገን። ምድራችንን #በደም #ያጨቀየው $ህሊና #የነሳን ፣ #ልቦናችንን #ያጨለመን ፣ #ሰብእናችንን ያዋረደው:- 👉 የሕወሐታውያንናንየኦነጋውያን የንዑስ ማንነት የጎሣ ፖለቲካ የደንቆሮ ርእዮትና፣ 👉 መርዛማን ጥላቻን ለ፶ ዘመናት ያከፋፈሉት የሐሰት ትርክት ናቸው። ✏️እንደ ዳግማዊ #ምንልክ ያሉ ከዋክብት መሪዎች፣ እንደራሴቻቸው፣ ደጃዝማቾችና ቀኝና ግራ አዝማቾቻቸው ከትውልድ ትውልድ የሚሸጋገር ብዙ ውለታ ውለውልናል:- 👉 በዘመነ ኦቶማንና አውሮፓ፣ በዘመነ መሳፍንት የተበታተነውን እና የተቆነጻጸለውን፣ ጎሠኛ የአርብቶ አደሮች መሬት ፍለጋ የደመሰሱትን ክርስቲያናዊ የግዕዝ/የነፃነት ሥልጣኔ አሻራ እንዲያገግም ደክመውልናል፤ 👉 የጥንት አገርን እና ሕዝቦችን በከፊልም ቢሆን በመሰብሰብ ጠንካራና ብቸኛ የነጭ ቅኝነትንና ባርነትን በመከላከል፣ ከኦቶማን ቱርክ ወር ትናንት ውስጥ ጥረኛ አህመድ ግራኝ በመጋደል ልዩ የነጻነት ማንነት ያላትን አገር ብበቸኝነት በዓለም ካርታንላይ አቆይተዋል፤ 👉 የሬማ ግዛት በጎሣ ተብልቶ ፲ ትንንሽ ሲሆን ከበበባውን ተቋቁማ በዝኃነታችን በተመጋጋቢ አንድነት ከ፹ በላይብቋንቋ፣ ከዓለም ትልልቅ እምነቶች ክትስትናን ፣ ይሁዲን፣ እስልምናን፣ የእረማውያንን ቅሪት የሆኑ የባህል እምነቶችን ሁሉን ይዛ በአውሮፓ በአርብ አምሳል ሳትሠራ ለእኛ አቀብዋል፤ 👉 ወያኔና ኦነግ፣ ገንጣዩ ሻዕብያ፣ ከሃዲው የማርክሲስት የአእምሮ ባሪያን ስብስብ እስኪፈትናት ድረስ ራሷን የቻለች አገር እንድንፈጥር ያስተባበሩን ነገስታት የተመሰገኑ ናቸው። አገር ሲያረጅ ጃርት ያብቅላል እንዱሉ: መል...
የጎሣ ፖለቲካና ቅዱሳንን በጎሣ የመካፈል ኑፋቄ:- ለዘላለም ሕይወት ከተወለድንበት የጥምቀት ልጅነታችን ይበልጥ ከወንድና ከሴት ፈቃድ በድምናንበሥጋ ለሞት የተገኘንበትን፤ በማኅበራዊና ፖለቲካዊ መንገድ በየማኅበረሰቡ ለአኗኗር በሂደት የተደለድልንበትን ምድራዊ የማንነት ወገን የመረጡ ወገኖቻችን ነገር እጅግ ሊተች፣ ትምህርት ሊሰጥበት ይገባል እላለሁ። #ወስዶ፣ #ቀምቶ፣ #ገድሎ ፣ #አሳድዶ፣ #ዋሽቶ የማይረካው ኦነጋዊ ፖለቲካዊ ኦሮሙማን እንደ ሃይማኖት የተከተሉ ሰዎች ክርስትናቸውንን ለመርመር እንዲገደዱ እና ወደ ሕይወት እንዲመለሱ #መምህራን #በግልጽ #ድምጽ ማሰማት አለባቸው። ይህ እጅግ አደገኛ ኑፋቄ ብቻ ሳይሆን በፖለቲካዊ ትርክት ላይ የተመሠረተ አዲስ ክህደት እና የመለያየት ቲዮሎጂ ሆኖ እየተወለደ የሚገኝ አስተምህሮ አንድ ሉባልና ቀኔና ሉበጅለት ይገባል የሚል እምነት አለኝ። ቅዱሳንን ሳይቀር በሰፈርና በመንደር ለመካፈል እንድንጋደል በቤተክርስቲያን ጉያ ተቀምጠው የሚስሠሩ ጳጳሳት፣ መምህራንና ካህናት ዝም ከተባሉ ከፖለቲካው ከፋፋይነት የበለጠ ቤተ ክርስቲያንን እንደሚጎዳ ለመረዳት ልዩ ጸጋ አያሻም። የሚያስፈልገው ክርስትናን እና ዓላማው ማወቅ ብቻ ነው። በዚህ ሰሞን ቅዱሳንን ሊያከፋፍሉን የሚሞክሩና ከክርስትናቸው የበለጠ ለከፋፋዩ ፖለቲካ የሚሠሩ፣ ከሕይወት ልደታችን ይልቅ የማንነት ፖለቲካን መንፈሳዊ ገጽታ ለማላበስ የሚሞክሩ ወገኖቻችን #ሰማእቱን #ቅዱስ #አቡነ ጳጥሮስን ብሔር ሊስጡትና ከቅዱሳን ማኅበር አስወጥተው አዲስ በምድር ሊፈጥሩት ከሚፈልጉት ዘረኛ ቡድን ሊቀላቅሉት ሱደክሙ እንመለከታለን።...