አማራን ከአማራነት እሴቶቹ መንቀል የአማራ ህልው ጠላቶችን ነጽሮተ-ዓለም መሸከም እንጂ “ፋኖነት” አይሆንም! ማሳሰቢያ፦ ይህ ጽሑፍ የእኔ የፋንታሁን ዋቄ የግል ምልከታ እና የኦርቶዶክሳዊ ማያዬ ውጤት እንጂ የማንም ፖለቲካዊም ይሁን ሃይማኖታዊ ማኅበራት፣ ቡድን እና ትምህርት ተቋም ውክልናን የሚገልጽ አይደለም። በዚህ ምክንያት የሚመጣ ስሕተትና ውጤቱ ሁሉ እኔን ብቻ ይመለከታሉ። የፕሮፓጋንዳ ሤረኞች ለሌላ ፍጆታ ሊያውሉት ስለሚችሉ ጥያቄዎችን በቀጥታ ወደ እኔ በመላክ ውይይቶችን መክፈት እንደሚቻል በዚህ አጋጣሚ አሳውቃለሁ። ለትግሉ ስኬታማነት አስተዋጽዖ የሚያደርግ፣ ቅን ውይይት የሚፈልግ፣ እና ከመንጋ የቡድን-ዕሳቤ ባርነት (groupthink slavery) ነጻ የሆነ በዚህ የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ በኩል ያግኘኝ @Wakie_EOTCissues እስከ አሁን ስለ አማራነትና ፋኖነት የተናገርኩትን ለመፈተሽና ከሐሰተኛ ፕሮፓጋንዳ ለመጠበቅ የምጠቀማቸው ሚዲያዎቼ ሁሉ የሚከተሉት ናቸው፦ 1. ትዊተር፡- https://x.com/fwakie 2. ቴሌግራም፡- @Fantahun_Wakie 3. ዩቲዩብ፡- https://youtube.com/@Orthodoxy-VS-Secularism 4. ዩቲዩብ፡- https://youtube.com/@finoteretuan-2 5. ፌስ ቡክ፡- https://facebook.com/profile.php?id=61576051634449 6. ፌስ ቡክ፡- https://facebook.com/fwakie 7. ቲክቶክ፡- https://tiktok.com/@fantahunwk?_t=8qLqoSRV9Ta&_r=1 8. ብሎግ፦ https://ethiopiaorthodoxchristian.blogspot.com/ ሐምሌ ፲፯ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም. ተጻፈ ከፋንታሁን ዋቄ ...
Fantahun Wakie My daily reality
This is a spot where I post and share part of my daily reality. I would love to hear from others too to learn how differently we interpret daily encounters including our imaginations. ይህ ሥፍራ የየዕለት ገጠመኞቼን፣ እንዴት በዕለቱ እንደተረደሁትና የማስበውን ለሌሎች ያማጋራበት ነው፡፡ የሌሎችን በመስማትና ምን ያህል ዓለማችንን በተለያየ መንገድ እንደምንመለከታት ለመማር እጓጓለሁ፡፡