ወደ ዋና ይዘት ዘለው ይሂዱ

ልጥፎች

ቅዱስ ሲኖዶሱ ከአጣብቂኝ የሚወጣው ወደ ሓዋሪያቱ ቀኖናና ቀዳሚያን አበው ውሳኔዎችን በማገናዘብ ተመልሶ ስሕተቶቹን ሲያርም፥ ኢቀኖናዊያን ሹመኞችን ሲሽር ብቻ ነው

በትግራይ ቤተክርስቲያን ዙሪያ አያገባህም አርፈህ ዝም በል የሚል አስተያየት ተሰጠኝ።  ይህ ቤተክርስቲያን አንዲት ናት የሚለውን የዶግማ ትምህርት የሚቃረን አባባል ነው። እንኳንስ ትግራይ ውስጥ ባለችዋ ቤተክርስቲያን ግብፅ፣ አርመን፣ ሶርያ፣ ህንድ፣ ኤርትራ ባለችዋ ቤተክርስቲያን እኩል ባለጉዳይ መሆኔን ማሳወቅ እፈልጋለሁ። ዘረኝነት በቤተክርስቲያን ውስጥ ቦታ የለውም። ቅዱስ ሲኖዶስም ራሱን ቢያጠራ ደስ ይለኛል። እኔን አትናገሩኝ እነ አባ ኢሳይያስን ብቻ ተናገሩልኝ አይባልም። ነውር ነው። ለሻረው ቀኖና ይቅርታ ይጠይቅ። ሲኖዶስ ራሱ ቀኖና ነው የሚሉ አንዳንድ የዋሃንን እየተመለከትኩ ነው።  መጽሐፈ ሲኖዶስን ከሆነ ጥሩ ብላችኋል። የአምስት ኪሎውን ስብስብ ከሆነ ግን ተሳስታችኋል። ሲኖዶስ ራሱ ቀኖና ነው የሚለው አባባል የፈለገውን ዓይነት ውሳኔ ቢወስን ቀኖና አድርገህ ተቀበል እንደማለት ነው። ለምሳሌ ባለፈው ንጹሕ ኦሮሞ ሹመናል ብሎናል ሲኖዶስ። ስለዚህ ሲኖዶስ ቀኖና ስለሆነ ንጹሕ ኦሮሞ (የሌላ ዘር ያልተቀላቀለበት) መሾምን እንደ ቀኖና እንቁጠረው ይሆን??  ባለፈው እነ አባ ሳዊሮስ የኦሮሞና የብሔርብሔረሰቦች ሲኖዶስ ብለው 26 ሰዎችን ሹመው ነበር። ከዚያ ቅዱስ ሲኖዶስ አወገዛቸው። እንደገና በዐቢይ አማካኝነት ተደራደሩ። ሐምሌ ፱ ቀን ቅዱስ ሲኖዶስ ንጹሕ ኦሮሞ ሹመንላችኋል እንኳን ደስ አላችሁ አለን። ከዚያ አሁን ደግሞ እነ አባ ኢሳይያስ መንበረ ሰላማ ብለው 6 ሰዎችን ሾሙ። ቅዱስ ሲኖዶስ ባለፈው እንዳደረገው ተደራድሮ ንጹሕ ትግሬዎችን (የሌላ ዘር ያልተቀላቀለባቸውን) ይሾምልን ይሆን ይሆንን??? አባ ሰረቀ ያለው ልክ ነው ማለት ነው?  ቅዱስ ሲኖዶስ የሾማቸው ንጹሕ ኦሮሞዎች ወደፊት እነርሱም የሚሾሙት ንጹሕ ኦሮሞ ነው የሚሆነው ወይ...

Call for Prevention of Sate led Genocide in Ethiopia

Call for Prevention of State-led Genocide in Ethiopia   Ethiopia is one of the oldest countries in East Africa, where civilizations based on the Torah, New Testament, and Islamic beliefs have lived together for thousands of years. Due to its historical location, its geopolitical political importance, and its symbolic role in the liberation of Africa and black people everywhere, this country is a country that has tied its hands and fits not to straddle forward through foreign interventions that resulted in endless wars both internally and to foreign aggression.  Ethiopian people have been an example of peace, decency, and love and people who showed the world how diversity nurtures unity for strength, unlike modern thinkers who understand cultural, religious, and linguistic diversity as a curse. Ethiopia has resisted for a long to be overcome by an alien worldview that mobilizes diversity for negative competition and plunged into the false theory of “survival of the fittest”...

ወቅታውያን ሁኔታወቻችን በፍልሰታ ሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ/ም bቀሲስ አስተርአየ nigatuasteraye@gmail.com

  ወቅታውያን   ሁኔታወቻችን   በፍልሰታ ሐሴ  16  ቀን  2016  ዓ / ም   ቀሲስ   አስተርአየ  nigatuasteraye@gmail.com ፍልሰታ   ሐዋርያት የእመቤታችን አካል ፈልገው ያገኙበትን የጸሎት መልስ የምናስታውስባት ናት፡፡ ከፍልሰታ ጋራ ያሉን ትስስሮች   ብዙ ናቸው፡፡ በእምነት ከሚመስሉን አብያተ ክርስቲያናት ጋራ   ከተሳሰርንባቸው ቀኖናወች አንዷ ናት፡፡     አካላችንን ከተለመደው እንቅስቃሴያችን ገተን   ሕሊናችንን ሰብስበን በመንፈሳዊ ተመስጦ ትኩረት የተሳሰርንባቸውን ነገሮች ሁሉ የምንቃኝባት የተሰወረብንን ፈልገን ለማግኘት የምንቃትታባት የተለየች ትውፊታችን ናት፡፡ ፍልሰታ ለኛ ለኢትዮጵያውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ከብዙ ቅርሶቻችን ጋራ ተያይዛ ለብዙ ነገሮቻችን መሰረት ሆናለች፡፡   ጤዛማዋ ፍልሰታ ኢትዮጵያ በዐለም ከምትታወቅባቸው ከብዙ ቅርሶቻችን አንዱ   ከሆነችው ከእንጀራ እናታችን ከጤዛማዋ ጤፍ ጋራም የምንገናኝበት ዐባይ ቅርሳችን ናት፡ ከዚህ ቀጥየ ጤዛማዋ ፍልሰታ ከጤዛማዋ ጤፋችን ጋራ ያላትን ግንኙነት ለማሳየት   በውሱን አቅሜ ጽሑፌን እጀምራለሁ፡፡   1 ኛ፦ ክጤዛማዋ ጤፍ ጋራ የተሳሰረችው ጤዛማዋ ፍልሰታ ከብሉዩ መምህሬ ከየኔታ ጥበቡ እንደተረዳሁት፡ የጤፍ መግለጫ በዘጸ 16 ፡ 14_15 ላይ “ ርእዩ ደቂቀ እስራኤል ወተበሀሉ በበይናቲሆሙ ምንት ውእቱ ዝ እስመ ...